"ፍቼ ጨምበላላ የቱሪስት መስህብ ከመሆኑ ባሻገር የፍቅርና የይቅርታ በዓል ነው" -መምህርና ደራሲ አለሙ ኪርባ
*****
(ኢ ፕ ድ)
የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ የፍቼ ጨምበላላ በዓል የቱሪስት መስህብ ከመሆኑ ባለፈ የፍቅርና የይቅርታ በዓል ነው ሲሉ መምህርና ደራሲው አለሙ ኪርባ ገለጹ።
መምህሩ የዘመን መለወጫ በዓሉን ትውፊትና ዕሴቱን በጠበቀ መንገድ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባም አሳስበዋል።
መምህርና ደራሲ አለሙ ኪርባ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ ፍቼ ጨምበላላ ብዙዎች ሊታደሙበት የሚመኙት የፍቅር፣ የሰላም፣ የመረዳዳትና የይቅርታ በዓል ነው።
በዓሉ የአንድነትና የመተሳሰብ በመሆኑ ፍቼ ጨምበላላን የሚያከብር ሁሉ የበዓሉን ዕሴት በጠበቀ መልኩ ችግረኞችን በመርዳትና በመደጋገፍ ሊሆን እንደሚገባውም መምህር አለሙ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፍቼ ጨምበላላ ስለ ሃገር ሰላም፣ ስለ አዝመራው ደህንነት እንዲሁም ስለእንስሳቱ ጤንነት እንዲሁም ስለ መላው ሃገር ወደ ፈጣሪ የሚለመንበት ክብረ በዓል ነው ብለዋል።
በዓሉ ኢትዮጵያውያን ሰላማቸውን፣ ፍቅር አንድነትና ወዳጅነታቸውን የሚያጠናክሩበት ነው ያሉት መምህሩ፤ በመሆኑም በዓሉን ስናከብር በመዋደድና ሰላምን በመፈለግ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71651
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*****
(ኢ ፕ ድ)
የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ የፍቼ ጨምበላላ በዓል የቱሪስት መስህብ ከመሆኑ ባለፈ የፍቅርና የይቅርታ በዓል ነው ሲሉ መምህርና ደራሲው አለሙ ኪርባ ገለጹ።
መምህሩ የዘመን መለወጫ በዓሉን ትውፊትና ዕሴቱን በጠበቀ መንገድ ለቀጣዩ ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባም አሳስበዋል።
መምህርና ደራሲ አለሙ ኪርባ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ ፍቼ ጨምበላላ ብዙዎች ሊታደሙበት የሚመኙት የፍቅር፣ የሰላም፣ የመረዳዳትና የይቅርታ በዓል ነው።
በዓሉ የአንድነትና የመተሳሰብ በመሆኑ ፍቼ ጨምበላላን የሚያከብር ሁሉ የበዓሉን ዕሴት በጠበቀ መልኩ ችግረኞችን በመርዳትና በመደጋገፍ ሊሆን እንደሚገባውም መምህር አለሙ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፍቼ ጨምበላላ ስለ ሃገር ሰላም፣ ስለ አዝመራው ደህንነት እንዲሁም ስለእንስሳቱ ጤንነት እንዲሁም ስለ መላው ሃገር ወደ ፈጣሪ የሚለመንበት ክብረ በዓል ነው ብለዋል።
በዓሉ ኢትዮጵያውያን ሰላማቸውን፣ ፍቅር አንድነትና ወዳጅነታቸውን የሚያጠናክሩበት ነው ያሉት መምህሩ፤ በመሆኑም በዓሉን ስናከብር በመዋደድና ሰላምን በመፈለግ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71651
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
የውስጥና የድንበር ዘለል የጸጥታ ችግሮችን ለመከላከል ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ ክልሉ አሳሰበ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በክልሉ የሚከሰቱ የውስጥና የድንበር ዘለል የጸጥታ ችግሮችን ለመከላከል ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሠሩ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል አሳሰበ።
የጋምቤላ ክልል መንግሥት የፀጥታ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ትናንትና በጋምቤላ ከተማ አካሂዷል።
በወቅቱ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ፤ በክልሉ የውስጥና የድንበር ዘለል የጸጥታ ችግሮችን ለመከላከል ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሠሩ ይገባል ብለዋል።
የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ከደቡብ ሱዳን ጋር በሚዋሰነው የጋምቤላ ክልል ውስጥ በመግባት በነዋሪዎች ላይ ከሚፈጸሙት ጥቃት በተጨማሪ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን የቀንድ ከብቶች በተደጋጋሚ ዘርፈው ሲወስዱ እንደነበር አስታውሰዋል።
የጥፋት ኃይሎች በክልሉ አንዳንድ አካባቢዎች ሊያደርሱ የሚችሉትን ጥፋት ለመከላከል መንግሥት በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር /ጋነግ/ ብሎ የሚጠራው የአሸባሪዎቹ ሕወሓትና ሸኔ ተላላኪ እኩይ ሴራውን ለማምከን የተለያዩ የጸጥታና ደህንነት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አስታውቀዋል።
በተያያዘ የሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ጨምሮ በክልሉ ጠረፋማ አካባቢዎች....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71648
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*****
(ኢ ፕ ድ)
በክልሉ የሚከሰቱ የውስጥና የድንበር ዘለል የጸጥታ ችግሮችን ለመከላከል ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሠሩ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል አሳሰበ።
የጋምቤላ ክልል መንግሥት የፀጥታ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን ትናንትና በጋምቤላ ከተማ አካሂዷል።
በወቅቱ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ፤ በክልሉ የውስጥና የድንበር ዘለል የጸጥታ ችግሮችን ለመከላከል ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሠሩ ይገባል ብለዋል።
የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ከደቡብ ሱዳን ጋር በሚዋሰነው የጋምቤላ ክልል ውስጥ በመግባት በነዋሪዎች ላይ ከሚፈጸሙት ጥቃት በተጨማሪ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን የቀንድ ከብቶች በተደጋጋሚ ዘርፈው ሲወስዱ እንደነበር አስታውሰዋል።
የጥፋት ኃይሎች በክልሉ አንዳንድ አካባቢዎች ሊያደርሱ የሚችሉትን ጥፋት ለመከላከል መንግሥት በትኩረት እየሠራ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
ራሱን የጋምቤላ ነፃነት ግንባር /ጋነግ/ ብሎ የሚጠራው የአሸባሪዎቹ ሕወሓትና ሸኔ ተላላኪ እኩይ ሴራውን ለማምከን የተለያዩ የጸጥታና ደህንነት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን አስታውቀዋል።
በተያያዘ የሕገ-ወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውርን ጨምሮ በክልሉ ጠረፋማ አካባቢዎች....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71648
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከጃፓን የልማት ትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) ልዑክ ጋር ተወያዩ
****
(ኢ ፕ ድ)
የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከጃፓን ልማት የትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ዶክተር ፍጹም በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ ከተመራው የኤጀንሲው ልዑክ ጋር የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ አተገባበር ያለበት ደረጃ፣ ውጤትና ያጋጠሙ ችግሮች ላይ መክረዋል።
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አተገባበርና የታለመላቸውን ውጤት ያመጣ ስለመሆኑ ነባራዊ ሁኔታውን ያገናዘበ የሦስት ዓመት ዕቅድ ተግባራዊነት ውጤታማነት ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ዶክተር ፍጹም ይህ እቅድ የተሳካ እንዲሆን በዋነኝነት በአገር በቀል እውቀትና ክህሎትን ለማጎልበት እንደሚሠራ የጠቆሙ ሲሆን፣ ከዚሁ ጎን ለጎን ከውጭ አገራት የሚገኙ ድጋፎችን አስፈላጊነት አንስተው አብራርተዋል፡፡
እንደ ጃፓን ዐይነት የዓላማችን አገራት ያለፉበትን ሂደት ማየት እጅግ ጠቃሚ እንደሆነ የገለጹት ዶክተር ፍጹም፣ ኢትዮጵያ በቀጣይ ይፋ ከምታደርገው የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ጋር በተገናኘም ምርትን በማሳደግ፣ በሰው ሃብት፣ በተቋም ግንባታ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲሁም በተሳካ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ዙርያ ከጃፓን ጋር በትብብር ሊሠራባቸው እንደሚችል ጠቅሰዋል፡፡
በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ በበኩላቸው ጃፓን ከኢትዮጵያ ጋር ከኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ጋር በተገናኘ በትብብር ለመስራት ያላትን ፍላጎት ገልጸዋል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
****
(ኢ ፕ ድ)
የኢፌዴሪ ፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከጃፓን ልማት የትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ዶክተር ፍጹም በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ ከተመራው የኤጀንሲው ልዑክ ጋር የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ አተገባበር ያለበት ደረጃ፣ ውጤትና ያጋጠሙ ችግሮች ላይ መክረዋል።
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አተገባበርና የታለመላቸውን ውጤት ያመጣ ስለመሆኑ ነባራዊ ሁኔታውን ያገናዘበ የሦስት ዓመት ዕቅድ ተግባራዊነት ውጤታማነት ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ዶክተር ፍጹም ይህ እቅድ የተሳካ እንዲሆን በዋነኝነት በአገር በቀል እውቀትና ክህሎትን ለማጎልበት እንደሚሠራ የጠቆሙ ሲሆን፣ ከዚሁ ጎን ለጎን ከውጭ አገራት የሚገኙ ድጋፎችን አስፈላጊነት አንስተው አብራርተዋል፡፡
እንደ ጃፓን ዐይነት የዓላማችን አገራት ያለፉበትን ሂደት ማየት እጅግ ጠቃሚ እንደሆነ የገለጹት ዶክተር ፍጹም፣ ኢትዮጵያ በቀጣይ ይፋ ከምታደርገው የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ጋር በተገናኘም ምርትን በማሳደግ፣ በሰው ሃብት፣ በተቋም ግንባታ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲሁም በተሳካ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ዙርያ ከጃፓን ጋር በትብብር ሊሠራባቸው እንደሚችል ጠቅሰዋል፡፡
በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ በበኩላቸው ጃፓን ከኢትዮጵያ ጋር ከኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ጋር በተገናኘ በትብብር ለመስራት ያላትን ፍላጎት ገልጸዋል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
"ከኢድ እስከ ኢድ መርሐ ግብር ዲያስፖራው ከሃገሩ ጎን መቆሙን የሚያሳይበት ዕድል ነው" - ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ
******
(ኢ ፕ ድ)
ከኢድ እስከ ኢድ ሃገራዊ ጥሪ መርሐ ግብር ዲያስፖራው በደስታም ሆነ በኃዘን ወቅት ከሃገሩ ጎን መቆሙን የሚያሳይበትን ዕድል ፈጥሯል ሲሉ የመርሐግብሩ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ ገለጹ።
ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ የከኢድ እስከ ኢድ ሃገራዊ ጥሪ መርሐግብር ዲያስፖራ ማኅበረሰብ ወደሃገሩ ገብቶ ከሕዝቡ ጎን መቆሙን የሚያሳይበት ዕድል መፍጠር ይችላል።
ሃገራዊ ጥሪውን ተከትሎ በመርሐ ግብሩ ለመታደም በርካታ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች ወደኢትዮጵያ እየመጡ መሆኑን የጠቆሙት ኡስታዝ አቡበከር፤ ዲያስፖራዎቹም ወደትውልድ ሃገራቸው ሲመጡም በደስታና በጥሩ መንፈስ መሆኑን ገልጸዋል።
ሃገራዊ ጥሪውን መሠረት አድርገው የተሰናዱት መርሐግብሮችም ዲያስፖራውን ማኅበረሰብ ያማከሉ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71668
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
******
(ኢ ፕ ድ)
ከኢድ እስከ ኢድ ሃገራዊ ጥሪ መርሐ ግብር ዲያስፖራው በደስታም ሆነ በኃዘን ወቅት ከሃገሩ ጎን መቆሙን የሚያሳይበትን ዕድል ፈጥሯል ሲሉ የመርሐግብሩ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ ገለጹ።
ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ የከኢድ እስከ ኢድ ሃገራዊ ጥሪ መርሐግብር ዲያስፖራ ማኅበረሰብ ወደሃገሩ ገብቶ ከሕዝቡ ጎን መቆሙን የሚያሳይበት ዕድል መፍጠር ይችላል።
ሃገራዊ ጥሪውን ተከትሎ በመርሐ ግብሩ ለመታደም በርካታ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች ወደኢትዮጵያ እየመጡ መሆኑን የጠቆሙት ኡስታዝ አቡበከር፤ ዲያስፖራዎቹም ወደትውልድ ሃገራቸው ሲመጡም በደስታና በጥሩ መንፈስ መሆኑን ገልጸዋል።
ሃገራዊ ጥሪውን መሠረት አድርገው የተሰናዱት መርሐግብሮችም ዲያስፖራውን ማኅበረሰብ ያማከሉ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71668
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
የደቡብ ዕዝ ጠቅላይ መመሪያ በምስራቅ ጉጂ ዞን የመልካ ጉባ ወረዳን ከሸኔ ታጣቂ ቡድን ነፃ ማውጣቱን አስታወቀ
***********************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ጉጂ ዞን መልካ ጉባ ወረዳ ባደረገው ዘመቻ አካባቢውን ከሸኔ ታጣቂ ቡድን ነፃ ማድረጉን አስታወቀ።
በዚህ ዘመቻ በአካባቢው ለ4 አመታት ያህል በህዝቡ ላይ ስቃይ ሲያደርሱ ከነበሩ የቡድኑ ታጣቂዎች መካከል በርካታዎቹ መደምሰሳቸው ታውቋል።
የዕዙ የኋላ ደጀን አስተባባሪና የኦፕሬሽኑ መሪ ኮሎኔል ግርማ አየለ በዚህ ውጊያ ከ200 በላይ የሸኔ ታጣቂዎች መገደላቸውን፣ ከ100 በላይ መቁሰላቸውንና 22 መማረካቸውን የገለፁ ሲሆን ከተደመሠሡት ውስጥም የአሸባሪው ህወሀት ታጣቂዎች እንደሚገኙበት ተናግረዋል።
መልካ ጉባ በተፈጥሮው በአስቸጋሪ የመሬት ገፅና ከፍተኛ የውሃ ሙላት ባለው ዳዋ ወንዝ መከበቡ፣ ሸኔን የሚመሩ ከፍተኛ አመራሮች በአካባቢው መገኘታቸው፣ ታጣቂ ቡድኑ ለአመታት በአካባቢው በመንቀሳቀስ ይዞታውን ማስፋቱ በዘመቻው የነበሩ ፈታኝ ሁኔታዎች ነበሩ ያሉት ኮሎኔል ግርማ ሰራዊቱ ሁሉንም ችግሮች እንደአመጣጣቸው በመመከት ድል ማስመዝገብ ችሏልም ብለዋል።
የዳዋ ወንዝ ከፍተኛ የውሃ ሙላትን እንደምሽግ በመጠቀም ለማጥቃት ሙከራ ያደረገውን የሸኔ ቡድንን ለመደምሰስ የሰራዊቱ ተነሳሽነት ከፍተኛ ነበር ያሉት ኮሎኔል ግርማ ዘመቻው የህይወት መስዋዕትነት ያልተከፈለበትና በጥንቃቄ የተመራ ተልዕኮ እንደነበርም ገልፀዋል።
ዘመቻው የጠላትን አንገት ያስደፋ፣ በርካታ የተዘረፉ ንብረቶችን ይዞ እንዳይወጣ ያደረገና ለአመታት ሰላም የጠማቸውን ህዝቦች የሰላም አየር የመለሰ ዘመቻ እንደነበርም ተናግረዋል።
ሽብርተኛው ሸኔ በቦታው በርካታ ዜጎችን በመግደል በጅምላ ቀብሯል ያሉት ኮሎኔል ግርማ መላው ህዝባችን የዚህን አረምኔ ቡድን መጥፎ ተግባር በመረዳት ልጆቹን ከዚህ ሽብርተኛ ቡድን ጥሪ እንዲጠብቅና መከላከያ ኃይሉን እንዲያግዝ ጥሪ አቅርበዋል።
ሶስት ቀናትን በፈጀው ውጊያ ተማርከው እጃቸውን ከሰጡ የሸኔ አባላት መካከል ወጣት ጉዮ አዲ፣ ወጣት መሃመድ ረሽድ እና ወጣት ሰለሞን አምቢሳ እንዳሉት የሸኔ ታጣቂ ቡድን በተለያዩ የማደናገሪያ ስልቶች በመጠቀም ወጣቱን እየመለመለ የቡድኑ መጠቀሚያ ማድረጉን ይናገራሉ።
ቡድኑ የኦሮሞን ህዝብ ከመጨቆንና የኦሮሞን ህዝብ ከመግደል ያለፈ ምንም ፋይዳ የሌለው ስብስብ መሆኑን የተናገሩት ምርኮኞቹ የኦሮሞ ወጣት የዚህ ሽብርተኛ ቡድን መሰረተቢስ ዓላማ ተጋሪና ፈፃሚ መሆን የለበትም ሲሉ መናገራቸውን ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ማህብራዊ ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
***********************
(ኢ ፕ ድ)
የደቡብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ጉጂ ዞን መልካ ጉባ ወረዳ ባደረገው ዘመቻ አካባቢውን ከሸኔ ታጣቂ ቡድን ነፃ ማድረጉን አስታወቀ።
በዚህ ዘመቻ በአካባቢው ለ4 አመታት ያህል በህዝቡ ላይ ስቃይ ሲያደርሱ ከነበሩ የቡድኑ ታጣቂዎች መካከል በርካታዎቹ መደምሰሳቸው ታውቋል።
የዕዙ የኋላ ደጀን አስተባባሪና የኦፕሬሽኑ መሪ ኮሎኔል ግርማ አየለ በዚህ ውጊያ ከ200 በላይ የሸኔ ታጣቂዎች መገደላቸውን፣ ከ100 በላይ መቁሰላቸውንና 22 መማረካቸውን የገለፁ ሲሆን ከተደመሠሡት ውስጥም የአሸባሪው ህወሀት ታጣቂዎች እንደሚገኙበት ተናግረዋል።
መልካ ጉባ በተፈጥሮው በአስቸጋሪ የመሬት ገፅና ከፍተኛ የውሃ ሙላት ባለው ዳዋ ወንዝ መከበቡ፣ ሸኔን የሚመሩ ከፍተኛ አመራሮች በአካባቢው መገኘታቸው፣ ታጣቂ ቡድኑ ለአመታት በአካባቢው በመንቀሳቀስ ይዞታውን ማስፋቱ በዘመቻው የነበሩ ፈታኝ ሁኔታዎች ነበሩ ያሉት ኮሎኔል ግርማ ሰራዊቱ ሁሉንም ችግሮች እንደአመጣጣቸው በመመከት ድል ማስመዝገብ ችሏልም ብለዋል።
የዳዋ ወንዝ ከፍተኛ የውሃ ሙላትን እንደምሽግ በመጠቀም ለማጥቃት ሙከራ ያደረገውን የሸኔ ቡድንን ለመደምሰስ የሰራዊቱ ተነሳሽነት ከፍተኛ ነበር ያሉት ኮሎኔል ግርማ ዘመቻው የህይወት መስዋዕትነት ያልተከፈለበትና በጥንቃቄ የተመራ ተልዕኮ እንደነበርም ገልፀዋል።
ዘመቻው የጠላትን አንገት ያስደፋ፣ በርካታ የተዘረፉ ንብረቶችን ይዞ እንዳይወጣ ያደረገና ለአመታት ሰላም የጠማቸውን ህዝቦች የሰላም አየር የመለሰ ዘመቻ እንደነበርም ተናግረዋል።
ሽብርተኛው ሸኔ በቦታው በርካታ ዜጎችን በመግደል በጅምላ ቀብሯል ያሉት ኮሎኔል ግርማ መላው ህዝባችን የዚህን አረምኔ ቡድን መጥፎ ተግባር በመረዳት ልጆቹን ከዚህ ሽብርተኛ ቡድን ጥሪ እንዲጠብቅና መከላከያ ኃይሉን እንዲያግዝ ጥሪ አቅርበዋል።
ሶስት ቀናትን በፈጀው ውጊያ ተማርከው እጃቸውን ከሰጡ የሸኔ አባላት መካከል ወጣት ጉዮ አዲ፣ ወጣት መሃመድ ረሽድ እና ወጣት ሰለሞን አምቢሳ እንዳሉት የሸኔ ታጣቂ ቡድን በተለያዩ የማደናገሪያ ስልቶች በመጠቀም ወጣቱን እየመለመለ የቡድኑ መጠቀሚያ ማድረጉን ይናገራሉ።
ቡድኑ የኦሮሞን ህዝብ ከመጨቆንና የኦሮሞን ህዝብ ከመግደል ያለፈ ምንም ፋይዳ የሌለው ስብስብ መሆኑን የተናገሩት ምርኮኞቹ የኦሮሞ ወጣት የዚህ ሽብርተኛ ቡድን መሰረተቢስ ዓላማ ተጋሪና ፈፃሚ መሆን የለበትም ሲሉ መናገራቸውን ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ማህብራዊ ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸሙ አካላት እንዲጠየቁ ዩኒቨርሲቲው አሳሰበ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀሙ አካላትን በሕግ ተጠያቂ ማድረግና ለቀጣይም ትምህርት በሚሆን መልኩ ጉዳዩን የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ እንዲያውቀው መሥራት እንደሚገባ የጎንደር ዩኒቨርስቲ አሳሰበ።
በጎንደር ዩኒቨርስቲ የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ላይ የተካሄደውን ጅምላ ጭፍጨፋዎችና የዘር ማጥፋት ወንጀሎች አስመልክቶ ጥናት ያደረገው የጎንደር ዩኒቨርስቲ የጥናት ቡድን መሪ ረዳት ፕሮፌሰር ጌታ አስራደ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ ሕወሓት አካባቢውን መቆጣጠር ከጀመረበት ከ1972 ዓ.ም ጀምሮ በአካባቢው ማኅበረሰብ ላይ ከፍተኛ ኢ-ሰብዓዊና ስነልቦናዊ ግፎች ተፈጽመዋል።
ረዳት ፕሮፌሰሩ እንደገለፁት፤ ሕወሓት በአካባቢው ማኅበረሰብ ላይ በፈፀመው ግፍ የተነሳ ከእያንዳንዱ ቤተሰብ 26 ነጥብ 5 ከመቶ ለስደት ተዳርጓል፤ 19ነጥብ5 ከመቶ ታፍኖ የት እንደገባ አይታወቅም፣ እንዲሁም 29 ከመቶ
https://www.press.et/?p=71786
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈፀሙ አካላትን በሕግ ተጠያቂ ማድረግና ለቀጣይም ትምህርት በሚሆን መልኩ ጉዳዩን የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ እንዲያውቀው መሥራት እንደሚገባ የጎንደር ዩኒቨርስቲ አሳሰበ።
በጎንደር ዩኒቨርስቲ የወልቃይት፣ ጠገዴና ጠለምት ሕዝብ ላይ የተካሄደውን ጅምላ ጭፍጨፋዎችና የዘር ማጥፋት ወንጀሎች አስመልክቶ ጥናት ያደረገው የጎንደር ዩኒቨርስቲ የጥናት ቡድን መሪ ረዳት ፕሮፌሰር ጌታ አስራደ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት፤ ሕወሓት አካባቢውን መቆጣጠር ከጀመረበት ከ1972 ዓ.ም ጀምሮ በአካባቢው ማኅበረሰብ ላይ ከፍተኛ ኢ-ሰብዓዊና ስነልቦናዊ ግፎች ተፈጽመዋል።
ረዳት ፕሮፌሰሩ እንደገለፁት፤ ሕወሓት በአካባቢው ማኅበረሰብ ላይ በፈፀመው ግፍ የተነሳ ከእያንዳንዱ ቤተሰብ 26 ነጥብ 5 ከመቶ ለስደት ተዳርጓል፤ 19ነጥብ5 ከመቶ ታፍኖ የት እንደገባ አይታወቅም፣ እንዲሁም 29 ከመቶ
https://www.press.et/?p=71786
በኢትዮጵያ የብዝኃ ሕይወት ሀብቶች አስጊ ደረጃ ላይ ናቸው
***************
(ኢ ፕ ድ)
ፈጣን የሕዝብ ቁጥር መጨመርና አብዛኛው ሕዝብ የገቢ ምንጩ የተፈጠረው የተፈጥሮ ሀብት ላይ የተመሠረተ መሆኑ የብዝሐ ሕይወትና የሥርዓተ ምህዳር ስጋት ውስጥ መውደቃቸውን የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ገለጸ።
የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መለሰ ማሪዮ ብሔራዊ የብዝሀ ሕይወት መድረክ ምሥረታና የብሔራዊ ስነ-ምህዳር ዳሰሳ ማጠቃለያ አውደ ጥናት በአዳማ ከተማ ከትናንት በስቲያ ሲካሄድ እንደገለፁት፤ ፈጣን የሕዝብ ቁጥር መጨመር የብዝሀ ሕይወትና የሥርዓተ ምህዳርን ስጋት ውስጥ ከትቷል።
አብዛኛው የሕዝብ መተዳደሪያው ከተፈጥሮ ሃብት በሚመነጭ በመሆኑ የብዝሀ ሕይወት ሀብቶች አስጊ ደረጃ ላይ መሆናቸውን አመልክተው፤የመሬት መራቆት፣ የአፈር መሸርሸር፣ ግድቦች እና የውሀ ማጠራቀሚያዎች በደለል መሞላት፣ የአፈር ንጥረ ነገሮች በጎርፍ መሸርሸራቸውና ዝቅተኛ የመሬት ምርታማነት የኢትዮጵያን የብዝሀ ሕይወት እና ስርዓተ ምህዳርን አስጊ ደረጃ ላይ እንዲገኙ
https://www.press.et/?p=71793
***************
(ኢ ፕ ድ)
ፈጣን የሕዝብ ቁጥር መጨመርና አብዛኛው ሕዝብ የገቢ ምንጩ የተፈጠረው የተፈጥሮ ሀብት ላይ የተመሠረተ መሆኑ የብዝሐ ሕይወትና የሥርዓተ ምህዳር ስጋት ውስጥ መውደቃቸውን የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ገለጸ።
የኢትዮጵያ ብዝሀ ሕይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መለሰ ማሪዮ ብሔራዊ የብዝሀ ሕይወት መድረክ ምሥረታና የብሔራዊ ስነ-ምህዳር ዳሰሳ ማጠቃለያ አውደ ጥናት በአዳማ ከተማ ከትናንት በስቲያ ሲካሄድ እንደገለፁት፤ ፈጣን የሕዝብ ቁጥር መጨመር የብዝሀ ሕይወትና የሥርዓተ ምህዳርን ስጋት ውስጥ ከትቷል።
አብዛኛው የሕዝብ መተዳደሪያው ከተፈጥሮ ሃብት በሚመነጭ በመሆኑ የብዝሀ ሕይወት ሀብቶች አስጊ ደረጃ ላይ መሆናቸውን አመልክተው፤የመሬት መራቆት፣ የአፈር መሸርሸር፣ ግድቦች እና የውሀ ማጠራቀሚያዎች በደለል መሞላት፣ የአፈር ንጥረ ነገሮች በጎርፍ መሸርሸራቸውና ዝቅተኛ የመሬት ምርታማነት የኢትዮጵያን የብዝሀ ሕይወት እና ስርዓተ ምህዳርን አስጊ ደረጃ ላይ እንዲገኙ
https://www.press.et/?p=71793
በጎንደር በተከሰተው ጥቃት ለድርጊቱ መንስኤ የሆኑ አካላትን መንግስት በፍጥነት ለይቶ ህጋዊ ርምጃ ሊወሰድ እንደሚገባ ተገለጸ
************************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ተቀዳሚ ሃጅ ሙፍቲ ዑመር ኢድሪስ፤ ሰሞኑን በጎንደር በተከሰተው ጥቃት ለድርጊቱ መንስኤ የሆኑ አካላትን መንግስት በፍጥነት ለይቶ ህጋዊ ርምጃ ሊወስድ ይገባል ሲሉ ጠየቁ።
ሙስሊምና ክርስቲያን በሀዘንም በደስታም አብረን አሳልፈናል፣ አሁን የሚታየው የኢትዮጵያ ተግባር ባለመሆኑ ድርጊቱ እንዲቆም እናወግዛለን ብለዋል ሃጅ ሙፍቲ ።
የችግሩን ምክንያት የሚያጣራና ርዳታ የሚያሰባስብ ኮሚቴ እንደሚዋቀር አጣሪ ኮሚቴው ችግሩ ወደ ተከሰተበት ስፍራ እንደሚንቀሳቀስም ተናግረዋል።
ሰሞኑን በጎንደር የተከሰተው ተግባር አሳዝኖናል፣ በድርጊቱ ተብሳጭተናል ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ ከጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ አንስቶ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ሕዝቡ ወደ ሰላም እንዲመለስ ማድረግ አለባቸዉ ሲሉም ጠይቀዋል።
ሀጂ ሙፍቲ 1443 ኛ ኢድ እልፈጥር በዓል የሰላም፣ የልማት፣ የመተባበር፣ የመከባበርና የመረዳዳት እንዲሆን ተመኝተዋል።
ያላቸው ወግኖች የሌላቸዉን ወገኖች በመመደገፍ ሁሉም በበዓሉ ተደስቶ እንዲያሳልፍ ሊያደርግ እንደሚገባም ጥሪ አቅርበዋል።
በዘላለም ግዛው
************************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ተቀዳሚ ሃጅ ሙፍቲ ዑመር ኢድሪስ፤ ሰሞኑን በጎንደር በተከሰተው ጥቃት ለድርጊቱ መንስኤ የሆኑ አካላትን መንግስት በፍጥነት ለይቶ ህጋዊ ርምጃ ሊወስድ ይገባል ሲሉ ጠየቁ።
ሙስሊምና ክርስቲያን በሀዘንም በደስታም አብረን አሳልፈናል፣ አሁን የሚታየው የኢትዮጵያ ተግባር ባለመሆኑ ድርጊቱ እንዲቆም እናወግዛለን ብለዋል ሃጅ ሙፍቲ ።
የችግሩን ምክንያት የሚያጣራና ርዳታ የሚያሰባስብ ኮሚቴ እንደሚዋቀር አጣሪ ኮሚቴው ችግሩ ወደ ተከሰተበት ስፍራ እንደሚንቀሳቀስም ተናግረዋል።
ሰሞኑን በጎንደር የተከሰተው ተግባር አሳዝኖናል፣ በድርጊቱ ተብሳጭተናል ያሉት ፕሬዝዳንቱ፤ ከጠቅላይ ሚንስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ አንስቶ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች ሕዝቡ ወደ ሰላም እንዲመለስ ማድረግ አለባቸዉ ሲሉም ጠይቀዋል።
ሀጂ ሙፍቲ 1443 ኛ ኢድ እልፈጥር በዓል የሰላም፣ የልማት፣ የመተባበር፣ የመከባበርና የመረዳዳት እንዲሆን ተመኝተዋል።
ያላቸው ወግኖች የሌላቸዉን ወገኖች በመመደገፍ ሁሉም በበዓሉ ተደስቶ እንዲያሳልፍ ሊያደርግ እንደሚገባም ጥሪ አቅርበዋል።
በዘላለም ግዛው
"በጎንደር ከተማ የተከሰተውን ችግር መሰረት በማድረግ ከሃይማኖት አስተምህሮ በተቃረነ መንገድ ጥላቻን የሚያስፋፉ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል"
- የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
******************
(ኢ.ፕ.ድ)
በጎንደር ከተማ የተከሰተውን ችግር መሰረት በማድረግ ከሃይማኖት አስተምህሮ በተቃረነ መንገድ ጥላቻን የሚያስፋፉ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከትናንት በስቲያ በጎንደር ከተማ የተከሰተውን ግጭት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጠቅላይ ጸሃፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ እንደገለጹት፣ የጐንደር ከተማ በሁሉም የሃይማኖት ተቋማት በመቻቻል፣ በመከባበር የሚታወቅ ከተማ ነው። ይሁን እንጂ ሰሞኑን ከሁሉም የሃይማኖት አስተምህሮ ውጭ የሆነ ድርጊት ተፈጥሯል።
የተፈጠረውን ችግር ምክንያት በማድረግ በተለያዩ የማህበራዊ ገጾች ከእምነቱ አስተምህሮ በተቃረነ መንገድ እያራገቡ ለተጨማሪ ጥፋት የሚቀሰቅሱ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል ብለዋል።
የተፈጠረው ችግር ከየትኛውም የሃይማኖት አስተምህሮ ያፈነገጠ በመሆኑ ጉባኤው አውግዟል።
ጠቅላይ ጸሃፊው በመግለጫቸው፣ የተፈጠረውን ችግር የሃይማኖት ግጭት በማስመሰል ሀገር ለማተራመስ በሚሰሩ አካላት ላይ የክልሉ መንግስት የእርምት እርምጃ እንዲወስድም ጉባኤው አሳስቧል።
በሞገስ ተስፋ
- የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ
******************
(ኢ.ፕ.ድ)
በጎንደር ከተማ የተከሰተውን ችግር መሰረት በማድረግ ከሃይማኖት አስተምህሮ በተቃረነ መንገድ ጥላቻን የሚያስፋፉ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አሳሰበ።
የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከትናንት በስቲያ በጎንደር ከተማ የተከሰተውን ግጭት አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
መግለጫውን የሰጡት የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጠቅላይ ጸሃፊ ቀሲስ ታጋይ ታደለ እንደገለጹት፣ የጐንደር ከተማ በሁሉም የሃይማኖት ተቋማት በመቻቻል፣ በመከባበር የሚታወቅ ከተማ ነው። ይሁን እንጂ ሰሞኑን ከሁሉም የሃይማኖት አስተምህሮ ውጭ የሆነ ድርጊት ተፈጥሯል።
የተፈጠረውን ችግር ምክንያት በማድረግ በተለያዩ የማህበራዊ ገጾች ከእምነቱ አስተምህሮ በተቃረነ መንገድ እያራገቡ ለተጨማሪ ጥፋት የሚቀሰቅሱ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል ብለዋል።
የተፈጠረው ችግር ከየትኛውም የሃይማኖት አስተምህሮ ያፈነገጠ በመሆኑ ጉባኤው አውግዟል።
ጠቅላይ ጸሃፊው በመግለጫቸው፣ የተፈጠረውን ችግር የሃይማኖት ግጭት በማስመሰል ሀገር ለማተራመስ በሚሰሩ አካላት ላይ የክልሉ መንግስት የእርምት እርምጃ እንዲወስድም ጉባኤው አሳስቧል።
በሞገስ ተስፋ
«የካቢኔ አባላት የሕዝብን ችግር ለመፍታት ወደ ክፍለ ከተማዎች ወርደው መሥራት አለባቸው»
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የአዲስ አበባ ካቢኔ አባላት የሕዝብን ችግር ለመፍታት ወደ ክፍለ ከተማዎች ወርደው መሥራት እንዳለባቸው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ አሳሰቡ።
የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የ2014 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ሪፖርት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አቅርቧል።
በወቅቱ ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እንዳስታወቁት፤ በመሬት ጉዳይ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፤ በመኖሪያ ቤትና የደሃውን ኑሮ ለማቃለል በተለይም በምግብ እንዲሁም በአካባቢ ንጽህና በኩል ያሉትን ችግሮች ለመፍታት የአዲስ አበባ ካቢኔ አባላት ምድብ ተሰጥቷቸው ወደ ክፍለ ከተማዎች ወርደው መሥራት...
https://www.press.et/?p=71777
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የአዲስ አበባ ካቢኔ አባላት የሕዝብን ችግር ለመፍታት ወደ ክፍለ ከተማዎች ወርደው መሥራት እንዳለባቸው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ አሳሰቡ።
የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር የ2014 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ሪፖርት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አቅርቧል።
በወቅቱ ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እንዳስታወቁት፤ በመሬት ጉዳይ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፤ በመኖሪያ ቤትና የደሃውን ኑሮ ለማቃለል በተለይም በምግብ እንዲሁም በአካባቢ ንጽህና በኩል ያሉትን ችግሮች ለመፍታት የአዲስ አበባ ካቢኔ አባላት ምድብ ተሰጥቷቸው ወደ ክፍለ ከተማዎች ወርደው መሥራት...
https://www.press.et/?p=71777
«ኢትዮጵያ የተለያዩ እምነቶች ለዘመናት ተከባብረው የኖሩባት ሀገር ናት»
- አቶ ደመቀ መኮንን
******************
(ኢ.ፕ.ድ)
ኢትዮጵያ የተለያዩ እምነቶች ለዘመናት ተከባብረው የኖሩባት ፤ በኢትዮጵያ የሃይማኖት መቻቻል ዘመናትን ያለፈ ታሪክ አለው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።
አቶ ደመቀ ከኢድ እስከ ኢድ ወደ አገር ቤት ጉዞ የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐ ግብር በወዳጅነት አደባባይ ትናንት ሲካሄድ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የተለያዩ እምነቶች ለዘመናት ተከባብረው የኖሩባት ናት ፤ በኢትዮጵያ የሃይማኖት መቻቻል ዘመናትን ያለፈ ታሪክ አለው።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሃይማኖታዊ እሴትን የማይመጥኑ አስተሳሰቦች እየተስተዋሉ እንደሚገኙ አውስተው፤ በኢትዮጵያ የሃይማኖት መቻቻል ዘመናትን ያለፈ ታሪክ ያለው ቢሆንም ፤ ሰሞኑን በጎንደር የተከሰተው እኛን የማይገልጽ ነው...
https://www.press.et/?p=71780
- አቶ ደመቀ መኮንን
******************
(ኢ.ፕ.ድ)
ኢትዮጵያ የተለያዩ እምነቶች ለዘመናት ተከባብረው የኖሩባት ፤ በኢትዮጵያ የሃይማኖት መቻቻል ዘመናትን ያለፈ ታሪክ አለው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።
አቶ ደመቀ ከኢድ እስከ ኢድ ወደ አገር ቤት ጉዞ የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሐ ግብር በወዳጅነት አደባባይ ትናንት ሲካሄድ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የተለያዩ እምነቶች ለዘመናት ተከባብረው የኖሩባት ናት ፤ በኢትዮጵያ የሃይማኖት መቻቻል ዘመናትን ያለፈ ታሪክ አለው።
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ሃይማኖታዊ እሴትን የማይመጥኑ አስተሳሰቦች እየተስተዋሉ እንደሚገኙ አውስተው፤ በኢትዮጵያ የሃይማኖት መቻቻል ዘመናትን ያለፈ ታሪክ ያለው ቢሆንም ፤ ሰሞኑን በጎንደር የተከሰተው እኛን የማይገልጽ ነው...
https://www.press.et/?p=71780
" ግጭቶችን ሚያባብሱና ግጭት አባባሽ የሆኑ መልዕክቶችን የሚያሰራጩት አካላትን መንግስት አይታገስም"
- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
*******
(ኢ ፕ ድ)
ማንኛውንም ግጭቶችን ሚያባብሱና ግጭት አባባሽ የሆኑ መልዕክቶችን የሚያሰራጩት አካላትን መንግስት እንደማይታገስ ኢፌዴሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶክተር) በአገራዊ ወቅታዊ የጸጥታ፣ የሰብአዊ ድጋፍና የልማት እንቅስቃሴዎችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፣ ከሰሞኑ በጎንደር ከተማ የተከሰተው ግጭት የሁሉንም የሃይማኖት ተከታይ የማይወክል ነው።
ግጭት ለማስፋፋት ታዋቂ የማህብራዊ አንቂዎች ሳይቀር ግጭት አባባሽ የሆኑ መልዕክቶችን ሲያስራጩ ታይቷል ያሉት ሚኒስትሩ መንግስት ታሪካዊ የሆኑ ጠላቶቻችን አጀንዳ ይዘው በሚሰሩ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል።
በኦሮሚያ ክልል በሚንቀሳቀስው የሸኔ ቡድን ላይ የስንቅና የሎጂስቲክስ ማቅረቢያውን ጨምሮ በበርካታ የሸኔ ቡድን አባላት ላይ እርምጃ ተወስዷል ብለዋል።
በትግራይ ክልልል የሰብአዊ ድጋፍ ሲባል የግጭት ማቆምን ተከትሎ በርካታ ተሽከርካሪዎች የተለያዩ ሰብአዊ ድጋፍ በመያዝ ወደክልሉ ገብተዋል ብለዋል።
እስካሁን የሰብአዊ ድጋፍ ጭነው መቀሌ ከገቡት ተሽከርካሪዎች አንድ ሺ 99 ተሽከርካሪዎች የተመለሱት ከ40 በታች ናቸው። ይህም የሽብር ቡድኑ ለጥፋት እየተጠቀመባቸው መሆኑ አመላካች ነው ብለዋል።
አለም አቀፉ ማህበረሰብ የሽብር ቡድኑ ለትግራይ ህዝብ ሰብአዊ ድጋፍ የላከውን መድሃኒት ለግል ጥቅም እያዋለ መሆኑን ሊገነዝብ ይገባል ብለዋል ለገሰ ቱሉ(ዶክተር) በመግለጫው።
በሞገስ ተስፋ
- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
*******
(ኢ ፕ ድ)
ማንኛውንም ግጭቶችን ሚያባብሱና ግጭት አባባሽ የሆኑ መልዕክቶችን የሚያሰራጩት አካላትን መንግስት እንደማይታገስ ኢፌዴሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶክተር) በአገራዊ ወቅታዊ የጸጥታ፣ የሰብአዊ ድጋፍና የልማት እንቅስቃሴዎችን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
ሚኒስትሩ በመግለጫቸው፣ ከሰሞኑ በጎንደር ከተማ የተከሰተው ግጭት የሁሉንም የሃይማኖት ተከታይ የማይወክል ነው።
ግጭት ለማስፋፋት ታዋቂ የማህብራዊ አንቂዎች ሳይቀር ግጭት አባባሽ የሆኑ መልዕክቶችን ሲያስራጩ ታይቷል ያሉት ሚኒስትሩ መንግስት ታሪካዊ የሆኑ ጠላቶቻችን አጀንዳ ይዘው በሚሰሩ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል።
በኦሮሚያ ክልል በሚንቀሳቀስው የሸኔ ቡድን ላይ የስንቅና የሎጂስቲክስ ማቅረቢያውን ጨምሮ በበርካታ የሸኔ ቡድን አባላት ላይ እርምጃ ተወስዷል ብለዋል።
በትግራይ ክልልል የሰብአዊ ድጋፍ ሲባል የግጭት ማቆምን ተከትሎ በርካታ ተሽከርካሪዎች የተለያዩ ሰብአዊ ድጋፍ በመያዝ ወደክልሉ ገብተዋል ብለዋል።
እስካሁን የሰብአዊ ድጋፍ ጭነው መቀሌ ከገቡት ተሽከርካሪዎች አንድ ሺ 99 ተሽከርካሪዎች የተመለሱት ከ40 በታች ናቸው። ይህም የሽብር ቡድኑ ለጥፋት እየተጠቀመባቸው መሆኑ አመላካች ነው ብለዋል።
አለም አቀፉ ማህበረሰብ የሽብር ቡድኑ ለትግራይ ህዝብ ሰብአዊ ድጋፍ የላከውን መድሃኒት ለግል ጥቅም እያዋለ መሆኑን ሊገነዝብ ይገባል ብለዋል ለገሰ ቱሉ(ዶክተር) በመግለጫው።
በሞገስ ተስፋ
አለም አቀፉ ማህበረሰብ አሸባሪው ህወሃት በጉልበት ከያዛቸው አካባቢዎች እንዲወጣ ግፊት ማድረግ አለባቸው
*****
(ኢ ፕ ድ)
አለም አቀፉ ማህበረሰብ የሰብዓዊ ድጋፍ በመስጠትና አሸባሪው ህወሃት በጉልበት ከያዛቸው አካባቢዎች እንዲወጣ ግፊት ማድረግ አለባቸው እንዳለባቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አሰታወቁ።
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ መንግሥት ወደ ትግራይ ክልል ያለምንም ገደብ እንቅስቃሴዎችን
ማድረግ መፍቀዱን ገልፀዋል።
ሆኖም በጦርነቱ ምክንያት የሰብዓዊ ዕርዳታ ከሚፈልጉት በተጨማሪ በድርቅና በሌሎች ምክንያቶች ዕርዳታ የሚፈልጉ ዜጎች በመኖራቸው የዕርዳታ ድርጅቶች ዕጅ ማጠር ታይቷል ብለዋል።
ዕርዳታው ሳይስተጓጎል እንዲቀጥል አሸባሪው ህውሓት አሁንም ከያዛቸው የአማራና የአፋር ክልል ወረዳዎች ለቆ እንዲወጣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ከሚያቀርበው ዕርዳታ ጎን ለጎን ግፊት ሊያደርግ ይገባል ተብሏል።
በውብሸት ሰንደቁ
*****
(ኢ ፕ ድ)
አለም አቀፉ ማህበረሰብ የሰብዓዊ ድጋፍ በመስጠትና አሸባሪው ህወሃት በጉልበት ከያዛቸው አካባቢዎች እንዲወጣ ግፊት ማድረግ አለባቸው እንዳለባቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ አሰታወቁ።
አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በሰጡት ሳምንታዊ መግለጫ መንግሥት ወደ ትግራይ ክልል ያለምንም ገደብ እንቅስቃሴዎችን
ማድረግ መፍቀዱን ገልፀዋል።
ሆኖም በጦርነቱ ምክንያት የሰብዓዊ ዕርዳታ ከሚፈልጉት በተጨማሪ በድርቅና በሌሎች ምክንያቶች ዕርዳታ የሚፈልጉ ዜጎች በመኖራቸው የዕርዳታ ድርጅቶች ዕጅ ማጠር ታይቷል ብለዋል።
ዕርዳታው ሳይስተጓጎል እንዲቀጥል አሸባሪው ህውሓት አሁንም ከያዛቸው የአማራና የአፋር ክልል ወረዳዎች ለቆ እንዲወጣ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ከሚያቀርበው ዕርዳታ ጎን ለጎን ግፊት ሊያደርግ ይገባል ተብሏል።
በውብሸት ሰንደቁ
"በትግራይ የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው መድኃኒት ሲሸጡ አይተናል"
-ዶክተር አረጋዊ ሐጎስ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም መቀሌ ከተማ ውስጥ ግን አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው መድኃኒት ሲሸጡ አይተናል ሲሉ የዓይደር ሆስፒታል ሃኪም ዶክተር አረጋዊ ሐጎስ ገለፁ፡፡
ዶክተር አረጋዊ ሐጎስ ‹‹ስለ ሀገር›› በተሰኘው የኢቢሲ ፕሮግራም ላይ ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት፤በመቀሌ በህዝብ ሆስፒታሎች የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም በእርዳታ የመጡ መድኃኒቶች አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው እየተሸጡ ነው፡፡
የምግብ እርዳታዎችና መድኃኒቶች ወደ ህዝብ ተደራሽ ይሆናሉ ወይ የሚል ጥያቄ አለኝ? ያሉት ዶክተሩ፤ለአንድ ሰው 15 ኪሎ ግራም ስንዴ ቢሰጥም እንጀራ ከተጋገረ በኋላ የአሸባሪው የሕወሓት ቡድኖች ህዝቡን ለታጣቂ ሀይላቸው አዋጡ እያሉ በዕርዳታ ያገኘውን እህል በእንጀራ መልክ መልሰው ስለሚወስዱት ህዝቡ በከባድ ችግር ውስጥ ይገኛል ብለዋል፡፡
ትምህርት ቤቶችና የምርምር ተቋማት (አምአይቲ) የቁስለኞች መናኸሪያ ሁነዋል ያሉት ዶክተሩ፤እንደዛም ሆኖ መድኃኒትና የህክምና አገልግሎት የለም፤ይህን ተከትሎ ቁስለኞቹ የሚያነሷቸው....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71864
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
-ዶክተር አረጋዊ ሐጎስ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም መቀሌ ከተማ ውስጥ ግን አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው መድኃኒት ሲሸጡ አይተናል ሲሉ የዓይደር ሆስፒታል ሃኪም ዶክተር አረጋዊ ሐጎስ ገለፁ፡፡
ዶክተር አረጋዊ ሐጎስ ‹‹ስለ ሀገር›› በተሰኘው የኢቢሲ ፕሮግራም ላይ ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት፤በመቀሌ በህዝብ ሆስፒታሎች የመድኃኒት እጥረት ቢኖርም በእርዳታ የመጡ መድኃኒቶች አዳዲስ ፋርማሲ ቤቶች ተከፍተው እየተሸጡ ነው፡፡
የምግብ እርዳታዎችና መድኃኒቶች ወደ ህዝብ ተደራሽ ይሆናሉ ወይ የሚል ጥያቄ አለኝ? ያሉት ዶክተሩ፤ለአንድ ሰው 15 ኪሎ ግራም ስንዴ ቢሰጥም እንጀራ ከተጋገረ በኋላ የአሸባሪው የሕወሓት ቡድኖች ህዝቡን ለታጣቂ ሀይላቸው አዋጡ እያሉ በዕርዳታ ያገኘውን እህል በእንጀራ መልክ መልሰው ስለሚወስዱት ህዝቡ በከባድ ችግር ውስጥ ይገኛል ብለዋል፡፡
ትምህርት ቤቶችና የምርምር ተቋማት (አምአይቲ) የቁስለኞች መናኸሪያ ሁነዋል ያሉት ዶክተሩ፤እንደዛም ሆኖ መድኃኒትና የህክምና አገልግሎት የለም፤ይህን ተከትሎ ቁስለኞቹ የሚያነሷቸው....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71864
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼