NEWS
ጉድ መፂኡ 🤔
በተለምዶ የሰው ጅብ ወይም ቀን ቀን ሰው ለሊት በጨለማ ድንገት ወደ ጅብነት የሚቀየር መኖሩን እንሰማለን በአይናችን አየን የሚሉ በርካታ ሰዎችም ገጥመውናል።
ቡዳ ወይም የአይናቸው ፖወር ከፍተኛ የሆነ የሰው ልጆች እንዳሉ በሳይንስ የተረጋገጠ ቢሆንም በጨለማ ወደ ጅብነት ወይም ተኩላነት የሚቀየሩበት እውነታነት ለማረጋገጥ ምርምሩ እንደ ቀጠለ ነው።
እሄንኑ ምርምር ለማጠናከር በለሊት ጨለማ ሳይገድባቸው ፎቶና ቪዲዮ የሚቀርፁ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም እንዲህ አይነት አስደንጋጭ ምስሎችን ይፋ እያደረጉ ነው።
እጁና እግሩ የሰው የፊቱና ጥርሱ ገፅታ ከሰው የተቀራረበ ሆኖ አካሄዱና ባህሪው ሁሉ የጅብ የሆነ አስደንጋጅ ፍጡር በድብቅ ካሜራ አንስተው ይፋ አድርገዋል!
@examanswer1
ጉድ መፂኡ 🤔
በተለምዶ የሰው ጅብ ወይም ቀን ቀን ሰው ለሊት በጨለማ ድንገት ወደ ጅብነት የሚቀየር መኖሩን እንሰማለን በአይናችን አየን የሚሉ በርካታ ሰዎችም ገጥመውናል።
ቡዳ ወይም የአይናቸው ፖወር ከፍተኛ የሆነ የሰው ልጆች እንዳሉ በሳይንስ የተረጋገጠ ቢሆንም በጨለማ ወደ ጅብነት ወይም ተኩላነት የሚቀየሩበት እውነታነት ለማረጋገጥ ምርምሩ እንደ ቀጠለ ነው።
እሄንኑ ምርምር ለማጠናከር በለሊት ጨለማ ሳይገድባቸው ፎቶና ቪዲዮ የሚቀርፁ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም እንዲህ አይነት አስደንጋጭ ምስሎችን ይፋ እያደረጉ ነው።
እጁና እግሩ የሰው የፊቱና ጥርሱ ገፅታ ከሰው የተቀራረበ ሆኖ አካሄዱና ባህሪው ሁሉ የጅብ የሆነ አስደንጋጅ ፍጡር በድብቅ ካሜራ አንስተው ይፋ አድርገዋል!
@examanswer1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዘመድኩን ነቀለ
"እየመጡ ነው"
''JUST FOR FUN''
For More Join Freshman tips
"እየመጡ ነው"
''JUST FOR FUN''
For More Join Freshman tips
😁2
#RayaUniversity
በ2016 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 17 እና 18/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➢ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ አራት 4×4 ፎቶግራፍ
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
Credit:@tikvahuniversity
Freshman tips
Share_for_ur_friends
@examanswer1
በ2016 ዓ.ም በራያ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 17 እና 18/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➢ የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርትፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ አራት 4×4 ፎቶግራፍ
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
Credit:@tikvahuniversity
Freshman tips
Share_for_ur_friends
@examanswer1
#KUE
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችው የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ ለ2016 የትምህርት ዘመን ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➢ የ8ኛ ክፍል ስርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ አንድ 3×4 ፎቶግራፍ
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
Credit:@tikvahuniversity
Freshman tips
Share_for_ur_friends
@examanswer1
በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችው የማለፊያ ውጤት አምጥታችሁ ለ2016 የትምህርት ዘመን ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 20 እና 21/2016 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ወደ ዩኒቨርሲቲው ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➢ የ8ኛ ክፍል ስርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➢ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➢ አንድ 3×4 ፎቶግራፍ
➢ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ።
Credit:@tikvahuniversity
Freshman tips
Share_for_ur_friends
@examanswer1
ቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ የ2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ዓመት (Freshman) ተማሪዎች እንዲሁም በ2015 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው መደበኛ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ህዳር 13 እና 14/2016 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።
በ2014 ዓ.ም የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርታችሁን በቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ ጀምራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች Withdrawal የሞላችሁ ተማሪዎችን የሞላችሁበትን ቅፅ በመያዝ በተገለፁት ቀናት ሪፖርት አድርጉ ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity
በ2014 ዓ.ም የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርታችሁን በቀብሪደሀር ዩኒቨርሲቲ ጀምራችሁ በተለያዩ ምክንያቶች Withdrawal የሞላችሁ ተማሪዎችን የሞላችሁበትን ቅፅ በመያዝ በተገለፁት ቀናት ሪፖርት አድርጉ ተብሏል፡፡
@tikvahuniversity