В Аксуме восстановили взлетно-посадочную полосу (хороший вопрос: кто, когда и чем ее вывел из строя). Национальный авиаперевозчик возобновил регулярные рейсы в Аксум.
P.S. Аксумский аэропорт носит имя императора Йоханныса IV. Точно такое же имя носил аэропорт Асмэры до 1991 года.
https://news.1rj.ru/str/fanatelevision/73898
P.S. Аксумский аэропорт носит имя императора Йоханныса IV. Точно такое же имя носил аэропорт Асмэры до 1991 года.
https://news.1rj.ru/str/fanatelevision/73898
Telegram
FBC (Fana Broadcasting Corporate)
አየር መንገዱ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አክሱም ከተማ አቋርጦት የነበረውን በረራ ዛሬ ዳግም ጀምሯል፡፡
ላለፉት ስድስት ወራት ሲካወኑ የነበሩ የጥገና ሥራዎች መጠናቀቃቸውን ተከትሎ ነው አውሮፕላን ማረፊያ በዛሬው ዕለት ዳግም ለአገልግሎት ክፍት የሆነው፡፡
በዳግም በረራ ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይም÷የኢትዮጵያ አየር መንገድ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አክሱም ከተማ አቋርጦት የነበረውን በረራ ዛሬ ዳግም ጀምሯል፡፡
ላለፉት ስድስት ወራት ሲካወኑ የነበሩ የጥገና ሥራዎች መጠናቀቃቸውን ተከትሎ ነው አውሮፕላን ማረፊያ በዛሬው ዕለት ዳግም ለአገልግሎት ክፍት የሆነው፡፡
በዳግም በረራ ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይም÷የኢትዮጵያ አየር መንገድ…
Министр иностранных дел Эфиопии Тайе Ацкэ-Сылласе (አ/ር ታዬ አጽቀስላሴ) провел переговоры с министром иностранных дел России Сергеем Лавровым. Был обсужден комплекс вопросов двусторонних отношений. Встреча имела место в Нижнем Новгороде в рамках начавшейся сегодня встречи глав МИД стран-членов БРИКС.
https://www.fanabc.com/archives/249265
https://www.fanabc.com/archives/249265
ፋና
አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ሌሎቸ ተያያዥ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ውይይቱ በሩሲያ እየተካሄደ ከሚገኘው የብሪክስ አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን ነው የተደረገው፡፡
👍1
Администрация кофе- и чаеводства Эфиопии (የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን፣ ኢ.ቡ.ሻ.ባ / Ethiopian Coffee and Tea Authority, ECTA) объявила, что в текущем (2016) финансовом году зафиксирован самый высокий объем экспорта кофе за 11 месяцев (надо полагать, и по итогам года будет также рекордный результат) – как по объему поставки, так и по сумме экспортной выручки. По данным администрации, за 11 месяцев 2016 финансового года было экспортировано 252 467 т кофе, при этом экспортная выручка составила 1 млрд 208 млн 73 тыс. долл. США.
https://news.1rj.ru/str/ethpress/34802
https://news.1rj.ru/str/ethpress/34802
Telegram
Ethiopian Press Agency/አማርኛ /
በበጀት ዓመቱ 11 ወራት ወደ ውጪ ከተላከ የቡና ምርት ከፍተኛ ውጤት ተመዘገበ
******
(ኢ ፕ ድ)
በ2016 በጀት ዓመት 11 ወራት ወደ ውጪ ከተላከ የቡና ምርት ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።
በግንቦት ወር በተላከ የቡና ምርት በወራት ሲታይ በመጠንም ሆነ በገቢ ከፍተኛ ውጤት የተገኘበት መሆኑ ተገልጿል።
በግንቦት ወር ብቻ 43 ሺህ 481 ቡና በመላክ…
******
(ኢ ፕ ድ)
በ2016 በጀት ዓመት 11 ወራት ወደ ውጪ ከተላከ የቡና ምርት ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።
በግንቦት ወር በተላከ የቡና ምርት በወራት ሲታይ በመጠንም ሆነ በገቢ ከፍተኛ ውጤት የተገኘበት መሆኑ ተገልጿል።
በግንቦት ወር ብቻ 43 ሺህ 481 ቡና በመላክ…
Обновленная Аддиса: «реконструкция со сносом» по-нашему, по-московски.
Прорубленные в хитросплетении старой Аддис-Абебы новые транспортные коридоры.
Прорубленные в хитросплетении старой Аддис-Абебы новые транспортные коридоры.
😐2