Forwarded from Remedial Class
የጥሪ ማስታወቂያ
#ሰላሌ_ዩንቨርስቲ
በ2018 ዓ. ም በረሜድያል ፕሮግራም በሰላሌ ዩንቨርስቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ህዳር 2 እና 3/2018 ዓ. ም መሆኑን እናሳዉቃለን ::
ሰላሌ remedial group👇
https://news.1rj.ru/str/selale2018remedial
JOIN📱 @Remedial2018batch✅
#ሰላሌ_ዩንቨርስቲ
በ2018 ዓ. ም በረሜድያል ፕሮግራም በሰላሌ ዩንቨርስቲ የተመደባችሁ አዲስ ተማሪዎች በሙሉ ምዝገባ የሚካሄደው ህዳር 2 እና 3/2018 ዓ. ም መሆኑን እናሳዉቃለን ::
ሰላሌ remedial group👇
https://news.1rj.ru/str/selale2018remedial
JOIN📱 @Remedial2018batch
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤26👍6😱3
Forwarded from Remedial Class
#BoranaUniversity
በ2018 ዓ.ም ቦረና ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 03 እና 04/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
JOIN: @Remedial2018batch✅
በ2018 ዓ.ም ቦረና ዩኒቨርሲቲ ለሪሚዲያል ፕሮግራም የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ ህዳር 03 እና 04/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ፈተና ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 የሆነ ፎቶግራፍ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ጨርቅ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
JOIN: @Remedial2018batch
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤21🥰3
Forwarded from Remedial Class
#JinkaUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ለሪሚዲያል ፕሮግራም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ህዳር 10 እና 11/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ከ8ኛ ክፍል ጀምሮ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው እንዲሁም አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ መያዝ ይኖርባችኋል።
ትምህርት ህዳር 15/2018 ዓ.ም ይጀመራል ተብሏል።
ቻናላችንን Join ማድረግ እንዳትረሱ
JOIN: @Remedial2018batch⚡️
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ለሪሚዲያል ፕሮግራም ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ህዳር 10 እና 11/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ለምዝገባ ስትሔዱ ከ8ኛ ክፍል ጀምሮ ያሉ የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው እንዲሁም አንሶላ እና ትራስ ጨርቅ መያዝ ይኖርባችኋል።
ትምህርት ህዳር 15/2018 ዓ.ም ይጀመራል ተብሏል።
ቻናላችንን Join ማድረግ እንዳትረሱ
JOIN: @Remedial2018batch
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤18👌2😇2
Forwarded from Campus ተማሪ
Patrick_J_Hurley_A_concise_introduction_to_logicBookZZ_org.pdf
6.4 MB
እዚህ ላይ ያሉትን የሁሉንም ጥያቄዎች መልስ የያዘ PDF እናጋራቿለን
ቻናላችንን ለሌሎች share ያድርጉ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤29👍4🥰2😱2
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የ3ኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስገድደው መመሪያ በ2019 የትምህርት ዘመን ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
ለመምህራን የሚቀርበው ጥቅማጥቅምና ደመወዝ በቂ አለመሆን ለመምህራን እጥራት ምክንያት እንደሆነ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለምክር ቤት አባላት ተናግረዋል። ይህም አዲስ መምህራንን በበቂ ሁኔታ ለማፍራት አስቸጋሪ እንዳረገው ገልፀዋል።
የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው ግለሰቦች የአንድ ዓመት የማስተማር ዘዴ (Pedagogy) ኮርስ በመውሰድ ለመምህርነት ብቁ መሆን እንደሚችሉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል። በዚህም የመምህራንን ቁጥር ለማሳደግ ይቻላል ብለዋል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ሲሰጡ፣ የበለጠ የመምህነነት ሙያ ፍቅር ሊያጎለብቱ እንደሚችሉም ገልፀዋል።
ባለፈው ዓመት ከቅድመ-መዋዕለ ህጻናት እስከ 12ኛ ክፍል በሀገሪቱ አጠቃላይ የመምህራን ቁጥር 625,000 የነበረ ሲሆን፤ በዚህ ዓመት ቁጥሩን ወደ 700,000 ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል። #Fortune
🌟 JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN✅
ለመምህራን የሚቀርበው ጥቅማጥቅምና ደመወዝ በቂ አለመሆን ለመምህራን እጥራት ምክንያት እንደሆነ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለምክር ቤት አባላት ተናግረዋል። ይህም አዲስ መምህራንን በበቂ ሁኔታ ለማፍራት አስቸጋሪ እንዳረገው ገልፀዋል።
የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸው ግለሰቦች የአንድ ዓመት የማስተማር ዘዴ (Pedagogy) ኮርስ በመውሰድ ለመምህርነት ብቁ መሆን እንደሚችሉ ሚኒስትሩ ጠቁመዋል። በዚህም የመምህራንን ቁጥር ለማሳደግ ይቻላል ብለዋል።
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ሲሰጡ፣ የበለጠ የመምህነነት ሙያ ፍቅር ሊያጎለብቱ እንደሚችሉም ገልፀዋል።
ባለፈው ዓመት ከቅድመ-መዋዕለ ህጻናት እስከ 12ኛ ክፍል በሀገሪቱ አጠቃላይ የመምህራን ቁጥር 625,000 የነበረ ሲሆን፤ በዚህ ዓመት ቁጥሩን ወደ 700,000 ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል። #Fortune
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
😭82❤25👎17😱4🤗2🔥1😇1
Advanced Freshman
የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የ3ኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስገድደው መመሪያ በ2019 የትምህርት ዘመን ተግባራዊ መሆን ይጀምራል። ለመምህራን የሚቀርበው ጥቅማጥቅምና ደመወዝ በቂ አለመሆን ለመምህራን እጥራት ምክንያት እንደሆነ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለምክር ቤት አባላት ተናግረዋል። ይህም አዲስ መምህራንን በበቂ ሁኔታ ለማፍራት አስቸጋሪ…
ይሄ ሃሳብ ልክ ነው ብላችሁ ታስባላችሁ🤔ምክንያታዊ ሆናችሁ ሃሳባችሁን አጋሩን 👇
👎174😭27👍3❤1
ዛሬ በተለያዩ ዩንቨርስቲዎች ተማሪዎች ቅሬታቻዉን በትምህርት ሚኒስቴር ላይ ሲያሰሙ ዉለዋል👋
ይህም ተቃዉም ትላንት ትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎች 3ኛ ዓመት ካጠናቀቁ ቦኃላ ለአንድ ዓመት ማስተማር አለባቸው በሚለው ሃሳብ ጋር በተያያዘ መሆኑን ለመረዳት ችለናል::
የተማሪዎቹ መፈክር"Down Down Birhanu'
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
ይህም ተቃዉም ትላንት ትምህርት ሚኒስቴር ተማሪዎች 3ኛ ዓመት ካጠናቀቁ ቦኃላ ለአንድ ዓመት ማስተማር አለባቸው በሚለው ሃሳብ ጋር በተያያዘ መሆኑን ለመረዳት ችለናል::
የተማሪዎቹ መፈክር"Down Down Birhanu'
JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN
👏225🫡28❤20👍9👎7🔥7
Forwarded from Remedial Class
የ Remedial Special Class ዝግጅታችን ተጀመሯል።
ትምህርቱ እና ሌሎች ሚጠቅሟቹ materials የሚሰጠው በቴሌግራም Private Group ሲሆን: ለመረዳት በጣም ግልፅ የሆኑ ኖቶች,Video, Voice, PDF እና Diagram ይሆናል::
በተጨማሪም:-
📝 በቂ Note እና አጋዥ መፅሐፍት፣
🔗 በአማርኛ ፅሁፍ, diagram ማብራሪያ፣
📹 እርስ በርስ ምትረዳዱበት group
❓ Review questions ፣ ግልፅ እና በቀላሉ እንድትረዱ በማድረግ ትምህርቱ ይሰጣል።
✔️ ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች
ይህን➡️ @Remedialtutor_bot ቦት ተጠቀሙ::
🙀 መልካም የRemedial ጉዞ ይሁንላችሁ🥰
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
JOIN: @Remedial2018batch✅
JOIN: @Remedial2018batch✅
ትምህርቱ እና ሌሎች ሚጠቅሟቹ materials የሚሰጠው በቴሌግራም Private Group ሲሆን: ለመረዳት በጣም ግልፅ የሆኑ ኖቶች,Video, Voice, PDF እና Diagram ይሆናል::
በተጨማሪም:-
ይህን
ለበለጠ መረጃ :@Remedial_supportbot
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
JOIN: @Remedial2018batch
JOIN: @Remedial2018batch
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤17🙏3👍1
አዲሱ መመሪያ‼️
ሴት ተማሪዎች የጥፍር፣ የፀጉርና የከንፈር ቀለም መቀባት፣ ቅንድብ መቀንደብና መኳኳል፣ አላስፈላጊ ጌጣ ጌጦችን አድርጎ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ የሚከለክል መመሪያ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጀ፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን ሥነ ምግባር ለመቆጣጠር ያዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ ማንኛውም ተማሪዎች ከተፈጥሮ ጸጉራቸው በስተቀር አርቴፊሻል ፀጉር መቀጠል አይችሉም ተብሏል፡፡
ከዚህ ባለፈም በትምህርት ቤት ውስጥ አላስፈላጊ የሆኑ የኢትዮጵያዊነት ባህልን የማይገልፁ በዓላት በተለይም እንደ ክሬዚ ዴይ፣ ኦልድ ዴይ፣ ቤቢ ዴይ፣ ቶማቶ ዴይ፣ ከለር ዴይ፣ ቫላንታይን ዴይ እና ሌሎችም የበዓል ቀናቶች ተብለው የሚከበሩ በዓላት ማክበር በመመሪያው ተከልክሏል፡፡
በትምህርት ቤት የደንብ ልብስ በተገቢ መንገድ መልሰብ ሲል ባወጣው መመሪያ ስር ሴቶች ጉርድ ቀሚስ ከባት በታች የሆነ ቁመት ያለው ለብሶ መገኘት አለባቸው ተብሏል፡፡
ከደንብ ልብስ ውጪ ቢሆን ከአካባቢው ባህል ጋር የማይቃረን አለባበስ መልበስ ይጠበቅባቸዋል ይላል ረቂቅ መመሪያው፡፡
ትምህርት ቤት ውስጥ መፈፀም የተከለከሉ ድርጊቶች ብሎ ከዘረዘራቸው መካከል ደግሞ የትምህርት ቤቱን መምህራን፣ የትምህርት አመራር፣ ሠራተኞችና ሌሎች የትምህርት ማህበረሰብ አካላትን መዝለፍ፣ መስደብ፣ ማንቋሸሽና አካላዊ ጥቃት መፈጸም ቅጣት የሚያስከትል ተግባር ነው ተብሏል፡፡
ተንቀሳቃሽ ስልክ ወይም ሞባይል እና የሙዚቃ ማዳመጫ መሣሪያዎችን ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይዞ መገኘት ረቂቅ መመሪያው ከልክሏል፡፡
በቃል፣ በምልክትም ሆነ በጽሑፍ ፀያፍ ነገሮችን መግለፅ፤ ጨዋነት የጎደላቸውን እንዲሁም ሐይማኖታዊና ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸውን ምስሎችና ጽሑፎች በትምህርት ቤት ውስጥ ይዞ መገኘትና ማሰራጨት አይፈቀድም፡፡
በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ የማንኛውንም ዓይነት የኃይማኖት አምልኮ ሥርዓትና የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ ይከለክላል፡፡
ማንኛውም ተማሪ አገራዊ እሴት ያልሆኑና መጤ የሆኑ ነገሮችን በሰውነት ላይ ምልክት ማድረግ፤ ከአገራዊ እሴት ጋር የሚቃረኑ አሉታዊ መጤ ምልክቶችን በሰውነት ላይ መነቀስ፣ ማሳየት፣ ማድረግ፣ መጠቀም ፍፁም የተከለከለ ነው ብሏል ረቂቅ መመሪያው፡፡
ከ9 እስከ 12ተኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች አንድ ተማሪ በሥነ-ምግባር ጉድለት እጅ ከፍንጅ ከተያዘና የመማር ማስተማሩን ሂደት የሚያውክ ሆኖ ከተገኘ ውሳኔ እስኪሰጠው ከትምህርት ቤት ሊታገድ እንደሚችልም በመመሪያው ሰፍሯል፡፡
ተማሪዎች ተደጋጋሚ ጥፋት አጥፍተው ሲገኙ በተለይም ከ7 እስከ 12ተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች እስከ 1 ዓመት ድረስ እንደ ጥፋቱ መጠን ታይቶ ከትምህርት ሊታገዱ ይችላልም ሲል ረቂቅ መመርያው አስቀምጧል፡፡
በሌላ በኩል በትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ለሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበ ረቂቅ ደንብ ተሰናድቷል፡፡
በዚህ ረቂቅ ደንብ ትምባሆ(ሲጋራ፣ ሺሻ)፣ ጫት፣ አልኮል የናርኮቲክ እና ሳይኮትሮፒክ ዝርያ ያላቸው አደገኛ ህገ ወጥ መድኃኒቶች እና ሱስ አስያዥ ዕፆች ትምህርት ቤት አካባቢ መሸጥም ሆነ ይዞ መገኘትን ይከለክላል።
የአልኮል መሸጫ እና ማከፋፈያ ቤቶች፣ የሲጋራ መሻጫ ሱቆች፣ ሺሻ ቤቶች፣ ጫት መሸጫና መቃሚያ ቤቶች፣ ጭፈራ ቤቶች፤ ቁማር ቤቶች፤ የእንግዳ ማረፊያ ቤቶች እና የሰውነት መታሻ ወይም ማሳጅ ቤቶች በትምህርት ቤቶች በ500 ሜትር ርቀት ውስጥ መክፈት አይቻልም፡፡
ፊልም ማጫዎቻ ቤቶች፣ ፕሌይ ስቴሽን ቤቶች፣ ዲ.ኤስ.ቲቪ ቤቶች፣ ከረንቡላ፣ ፑል፣ ጆተኒ፣ ቢንጎ እና የስፖርት ቁማር መጫወቻ ቤቶችም በትምህርት ቤት አቅራቢያ መክፈትን ከልክሏል።
🌟 JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN✅
ሴት ተማሪዎች የጥፍር፣ የፀጉርና የከንፈር ቀለም መቀባት፣ ቅንድብ መቀንደብና መኳኳል፣ አላስፈላጊ ጌጣ ጌጦችን አድርጎ ወደ ትምህርት ቤት መሄድ የሚከለክል መመሪያ ትምህርት ሚኒስቴር አዘጋጀ፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር የተማሪዎችን ሥነ ምግባር ለመቆጣጠር ያዘጋጀው ረቂቅ መመሪያ ማንኛውም ተማሪዎች ከተፈጥሮ ጸጉራቸው በስተቀር አርቴፊሻል ፀጉር መቀጠል አይችሉም ተብሏል፡፡
ከዚህ ባለፈም በትምህርት ቤት ውስጥ አላስፈላጊ የሆኑ የኢትዮጵያዊነት ባህልን የማይገልፁ በዓላት በተለይም እንደ ክሬዚ ዴይ፣ ኦልድ ዴይ፣ ቤቢ ዴይ፣ ቶማቶ ዴይ፣ ከለር ዴይ፣ ቫላንታይን ዴይ እና ሌሎችም የበዓል ቀናቶች ተብለው የሚከበሩ በዓላት ማክበር በመመሪያው ተከልክሏል፡፡
በትምህርት ቤት የደንብ ልብስ በተገቢ መንገድ መልሰብ ሲል ባወጣው መመሪያ ስር ሴቶች ጉርድ ቀሚስ ከባት በታች የሆነ ቁመት ያለው ለብሶ መገኘት አለባቸው ተብሏል፡፡
ከደንብ ልብስ ውጪ ቢሆን ከአካባቢው ባህል ጋር የማይቃረን አለባበስ መልበስ ይጠበቅባቸዋል ይላል ረቂቅ መመሪያው፡፡
ትምህርት ቤት ውስጥ መፈፀም የተከለከሉ ድርጊቶች ብሎ ከዘረዘራቸው መካከል ደግሞ የትምህርት ቤቱን መምህራን፣ የትምህርት አመራር፣ ሠራተኞችና ሌሎች የትምህርት ማህበረሰብ አካላትን መዝለፍ፣ መስደብ፣ ማንቋሸሽና አካላዊ ጥቃት መፈጸም ቅጣት የሚያስከትል ተግባር ነው ተብሏል፡፡
ተንቀሳቃሽ ስልክ ወይም ሞባይል እና የሙዚቃ ማዳመጫ መሣሪያዎችን ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይዞ መገኘት ረቂቅ መመሪያው ከልክሏል፡፡
በቃል፣ በምልክትም ሆነ በጽሑፍ ፀያፍ ነገሮችን መግለፅ፤ ጨዋነት የጎደላቸውን እንዲሁም ሐይማኖታዊና ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸውን ምስሎችና ጽሑፎች በትምህርት ቤት ውስጥ ይዞ መገኘትና ማሰራጨት አይፈቀድም፡፡
በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ የማንኛውንም ዓይነት የኃይማኖት አምልኮ ሥርዓትና የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ማካሄድ ይከለክላል፡፡
ማንኛውም ተማሪ አገራዊ እሴት ያልሆኑና መጤ የሆኑ ነገሮችን በሰውነት ላይ ምልክት ማድረግ፤ ከአገራዊ እሴት ጋር የሚቃረኑ አሉታዊ መጤ ምልክቶችን በሰውነት ላይ መነቀስ፣ ማሳየት፣ ማድረግ፣ መጠቀም ፍፁም የተከለከለ ነው ብሏል ረቂቅ መመሪያው፡፡
ከ9 እስከ 12ተኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች አንድ ተማሪ በሥነ-ምግባር ጉድለት እጅ ከፍንጅ ከተያዘና የመማር ማስተማሩን ሂደት የሚያውክ ሆኖ ከተገኘ ውሳኔ እስኪሰጠው ከትምህርት ቤት ሊታገድ እንደሚችልም በመመሪያው ሰፍሯል፡፡
ተማሪዎች ተደጋጋሚ ጥፋት አጥፍተው ሲገኙ በተለይም ከ7 እስከ 12ተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች እስከ 1 ዓመት ድረስ እንደ ጥፋቱ መጠን ታይቶ ከትምህርት ሊታገዱ ይችላልም ሲል ረቂቅ መመርያው አስቀምጧል፡፡
በሌላ በኩል በትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ለሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበ ረቂቅ ደንብ ተሰናድቷል፡፡
በዚህ ረቂቅ ደንብ ትምባሆ(ሲጋራ፣ ሺሻ)፣ ጫት፣ አልኮል የናርኮቲክ እና ሳይኮትሮፒክ ዝርያ ያላቸው አደገኛ ህገ ወጥ መድኃኒቶች እና ሱስ አስያዥ ዕፆች ትምህርት ቤት አካባቢ መሸጥም ሆነ ይዞ መገኘትን ይከለክላል።
የአልኮል መሸጫ እና ማከፋፈያ ቤቶች፣ የሲጋራ መሻጫ ሱቆች፣ ሺሻ ቤቶች፣ ጫት መሸጫና መቃሚያ ቤቶች፣ ጭፈራ ቤቶች፤ ቁማር ቤቶች፤ የእንግዳ ማረፊያ ቤቶች እና የሰውነት መታሻ ወይም ማሳጅ ቤቶች በትምህርት ቤቶች በ500 ሜትር ርቀት ውስጥ መክፈት አይቻልም፡፡
ፊልም ማጫዎቻ ቤቶች፣ ፕሌይ ስቴሽን ቤቶች፣ ዲ.ኤስ.ቲቪ ቤቶች፣ ከረንቡላ፣ ፑል፣ ጆተኒ፣ ቢንጎ እና የስፖርት ቁማር መጫወቻ ቤቶችም በትምህርት ቤት አቅራቢያ መክፈትን ከልክሏል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
😁76❤55👏25👍15😭6🫡4👎3🙏2
ትናንት ህዳር 11/2018 ዓ.ም ጠዋት ላይ በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ተማሪዎች "የምግብ እጥረት አለ ይስተካካከል" ብለው ሰላማዊ ሰልፍ በወጡበት የግቢው ዘበኞች ተኩስ ከፍተው የ2 ተማሪዎች ህይወት እንዳለፈ እና ሌሎች ላይ ጉዳት እንደደረሰ የደረሰን መረጃ ያመላክታል።
ምንጭ :- (አዩዘሀበሻ)
🌟 JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN✅
ምንጭ :- (አዩዘሀበሻ)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
😭260💔33😢12❤9😱9
Advanced Freshman
ትናንት ህዳር 11/2018 ዓ.ም ጠዋት ላይ በደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ ተማሪዎች "የምግብ እጥረት አለ ይስተካካከል" ብለው ሰላማዊ ሰልፍ በወጡበት የግቢው ዘበኞች ተኩስ ከፍተው የ2 ተማሪዎች ህይወት እንዳለፈ እና ሌሎች ላይ ጉዳት እንደደረሰ የደረሰን መረጃ ያመላክታል። ምንጭ :- (አዩዘሀበሻ) 🌟 JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN✅
" በምግብ በአቅርቦቱ ላነሷቸው ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ ሊሰጥ፣ እነርሱም ጥያቄዎቻቸውን በነጻነት አንስተው መግባባት ተደርሷል " - ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አለ ?
ለጉዳዩ ምላሽ እንዲሰጡና ችግሩን ለመቅረፍ ምን እየተሰራ እንደሆነ የጠየቃቸው የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና አለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አምሳሉ ተበጀ፣ ተማሪዎች ቅሬታ የማቅረብ እንቅስቃሴ ማድረጋቸውን አምነዋል።
" ጥያቄዎች አንስተው ነበር ችግሩን ለመፍታት በተፈጠረ መድረክ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ተማሪዎችም በተገኙበት ተወያይተው መግባባት ላይ ተደርሷል " ሲሉ ተናግረዋል።
ተማሪዎቹ፣ " የምግብ ችግር አለብን " በማለት ጭምር ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል፤ መግባባት ላይ የተደረሰው በምን መልኩ ነው ? ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ ላቀረበው ጥያቄ፣ " ከዚህ ጋር በተገናኘ በአቅርቦቱ ላነሷቸው ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ እንደሚሰጥ፣ እነርሱም ጥያቄዎቻቸውን በነጻነት አንስተው ይሄ መግባባት ተደርሷል " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ በደፈናው መግባባት ላይ ተደርሷል ሳይሆን ላነሱት ቅሬታ ምን ማስተካከያ ልታደርጉ ነው መግባባት ላይ የተደረሰው ? ሲል በድጋሚ የጠየቃቸው አቶ አምሳሉ፣ መስተካከል ያለባቸው የጠየቋቸው የቀን ሽፍት ማድረግና መሰል ጉዳዮች እንዳሉ ገልጸዋል።
" ለምሳሌ 'ረቡዕ የሆነው የሩዝ ምግብ ቅዳሜ ይሁንልን' " እንዳሉ ተናግረው፣ " ከዚህ በፊት ይቅር ብለው የነበረውን ፓስታ ይዘጋጅልን ብለዋል፤ በመጠንም ያነሱት ጥያቄ አለ " ሲሉ ያከሉ ሲሆን፣ የተግባቡት ይህን ሊያስተካክሉ መሆኑን ገልጸዋል።
" የሞቱና የቆሰሉ ተማሪዎች አሉ " ስለመባሉ ስንጠይቃቸው ደግሞ፣ " መረጃው የለኝም " ያሉ ሲሆን፣ ስለጉዳዩ እያብራሩልን አይደል እንዴ እንዴት መረጃው የለኝም ይላሉ ? ስንላቸው፣ " ያለኝን መረጃ ነው የምናገረው፤ ስለዛኛው (ግድያው) መረጃ የለኝም " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ለጉዳዩ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዲሰጥ የዩኒቨርሲቲውን ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ቢጠይቅም ጉዳይ እንደማይመለከተው በመግለጽ፣ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል። የተማሪዎች ኀብረት መረጃው በፕሬዚዳንት ደረጃ ይሰጥ ተብሏል ቢልም፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ግን ስልክ ለማንሳት ፈቃደኛ አልሆኑም።
" በጥይት ቆሰሉና ተገደሉ " ስለተባሉ ተማሪዎች መረጃው ደርሶት እንደሆን የጠየቅነው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኀብረት ግን፣ " የሞተም ሆነ የቆሰለ የት፣ በማን? " የሚለውን መረጃ እያጠናቀረ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ውይይት በተደረገበት ወቅት አንድ ተማሪ ምን አለ?
" ዩኒቨርሲቲው ጊዜ ስጡኝ ብሎን ነበር። ግን አመት ከርመን ስንመጣ ያቆየን ረሃብ ነው። ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች መስከረም 5 ነው የገቡት። እኛ የሁለተኛ አመት ተማሪዎች ጥቅምት 17 ነው የገባነው። ግን መስከረም 5 ከገባ ተማሪ ጋር ነገ የመውጫ ፈተና የምንፈተነው። ለምን ?
እናንተ ናችሁ ፓለቲካን የምንትሰብኩብን እንጅ እኛ ለመማር ነው የመጣነው። እኛ ጥያቄያችን ርቦናል የሚል ነው። ከተለያዬ ቦታ ነው የመጣነው፤ ስልካችንን እየተዘረፍን፤ በሬ እያሸጥን ነው ለመማር የመጣነው።
በዓለማችን ትልቁ መሳሪያ ትምህርት ነው። ስለዚህ አስተምሩን፤ መግቡን ኢትዮጵያን እናሳድጋት ነው ያልነው። ሌላ የፓለቲካ አጀንዳ የለንም። ሞትማ በነበርንበት ቦታ ሞልቷል። ምግባችንን አስተካክሉልን፣ እንማር " ብሏል።
Via:- TIKVAH
🌟 JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN✅
ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አለ ?
ለጉዳዩ ምላሽ እንዲሰጡና ችግሩን ለመቅረፍ ምን እየተሰራ እንደሆነ የጠየቃቸው የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ እና አለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አምሳሉ ተበጀ፣ ተማሪዎች ቅሬታ የማቅረብ እንቅስቃሴ ማድረጋቸውን አምነዋል።
" ጥያቄዎች አንስተው ነበር ችግሩን ለመፍታት በተፈጠረ መድረክ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ተማሪዎችም በተገኙበት ተወያይተው መግባባት ላይ ተደርሷል " ሲሉ ተናግረዋል።
ተማሪዎቹ፣ " የምግብ ችግር አለብን " በማለት ጭምር ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል፤ መግባባት ላይ የተደረሰው በምን መልኩ ነው ? ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ ላቀረበው ጥያቄ፣ " ከዚህ ጋር በተገናኘ በአቅርቦቱ ላነሷቸው ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ እንደሚሰጥ፣ እነርሱም ጥያቄዎቻቸውን በነጻነት አንስተው ይሄ መግባባት ተደርሷል " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም፣ በደፈናው መግባባት ላይ ተደርሷል ሳይሆን ላነሱት ቅሬታ ምን ማስተካከያ ልታደርጉ ነው መግባባት ላይ የተደረሰው ? ሲል በድጋሚ የጠየቃቸው አቶ አምሳሉ፣ መስተካከል ያለባቸው የጠየቋቸው የቀን ሽፍት ማድረግና መሰል ጉዳዮች እንዳሉ ገልጸዋል።
" ለምሳሌ 'ረቡዕ የሆነው የሩዝ ምግብ ቅዳሜ ይሁንልን' " እንዳሉ ተናግረው፣ " ከዚህ በፊት ይቅር ብለው የነበረውን ፓስታ ይዘጋጅልን ብለዋል፤ በመጠንም ያነሱት ጥያቄ አለ " ሲሉ ያከሉ ሲሆን፣ የተግባቡት ይህን ሊያስተካክሉ መሆኑን ገልጸዋል።
" የሞቱና የቆሰሉ ተማሪዎች አሉ " ስለመባሉ ስንጠይቃቸው ደግሞ፣ " መረጃው የለኝም " ያሉ ሲሆን፣ ስለጉዳዩ እያብራሩልን አይደል እንዴ እንዴት መረጃው የለኝም ይላሉ ? ስንላቸው፣ " ያለኝን መረጃ ነው የምናገረው፤ ስለዛኛው (ግድያው) መረጃ የለኝም " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ለጉዳዩ ተጨማሪ ማብራሪያ እንዲሰጥ የዩኒቨርሲቲውን ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ቢጠይቅም ጉዳይ እንደማይመለከተው በመግለጽ፣ ምላሽ ከመስጠት ተቆጥቧል። የተማሪዎች ኀብረት መረጃው በፕሬዚዳንት ደረጃ ይሰጥ ተብሏል ቢልም፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ግን ስልክ ለማንሳት ፈቃደኛ አልሆኑም።
" በጥይት ቆሰሉና ተገደሉ " ስለተባሉ ተማሪዎች መረጃው ደርሶት እንደሆን የጠየቅነው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ኀብረት ግን፣ " የሞተም ሆነ የቆሰለ የት፣ በማን? " የሚለውን መረጃ እያጠናቀረ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ውይይት በተደረገበት ወቅት አንድ ተማሪ ምን አለ?
" ዩኒቨርሲቲው ጊዜ ስጡኝ ብሎን ነበር። ግን አመት ከርመን ስንመጣ ያቆየን ረሃብ ነው። ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች መስከረም 5 ነው የገቡት። እኛ የሁለተኛ አመት ተማሪዎች ጥቅምት 17 ነው የገባነው። ግን መስከረም 5 ከገባ ተማሪ ጋር ነገ የመውጫ ፈተና የምንፈተነው። ለምን ?
እናንተ ናችሁ ፓለቲካን የምንትሰብኩብን እንጅ እኛ ለመማር ነው የመጣነው። እኛ ጥያቄያችን ርቦናል የሚል ነው። ከተለያዬ ቦታ ነው የመጣነው፤ ስልካችንን እየተዘረፍን፤ በሬ እያሸጥን ነው ለመማር የመጣነው።
በዓለማችን ትልቁ መሳሪያ ትምህርት ነው። ስለዚህ አስተምሩን፤ መግቡን ኢትዮጵያን እናሳድጋት ነው ያልነው። ሌላ የፓለቲካ አጀንዳ የለንም። ሞትማ በነበርንበት ቦታ ሞልቷል። ምግባችንን አስተካክሉልን፣ እንማር " ብሏል።
Via:- TIKVAH
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤40😢35👍16👏5💔2
Forwarded from Remedial Class
1. ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ:- ህዳር 2 እና 3
2. ቦረና ዩኒቨርሲቲ:- ህዳር 8 እና 9
3. ቀብሪ ደሃር ዩኒቨርሲቲ:- ህዳር 4 - 7
4. ጅግጅጋ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 5-8
5. ባህርዳር ዩንቨርስቲ:- ህዳር 11 እና 12
6. ጋምቤላ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 15 እና 16
7. ራያ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 22 እና 23
8. ጅንካ ዩንቨርስቲ:- ተራዝሟል
9. ደባርቅ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 25 እና 26
10.ኦዳ ቡልቱም ዩንቨርስቲ:- ህዳር 25 እና 26
11.ድሬ ደዋ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 20 እና 21
12.አርባ ምንጭ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 25 እና 26
13. መቱ ዩንቨርስቲ :- ታህሳስ 1 እና 2
14. መቅደላ አምባ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 25 እና 26
15. አምቦ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 29 እና 30
16. ቡሌ ሆራ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 29 እና 30
17. ወሎ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 25 እና 26
18. አሶሳ ዩንቨርስቲ:- ታህሳስ 2 እና 3
19.ደብረ ታቦር ዩንቨርስቲ :- ህዳር 25 እና 26
20. ወልድያ ዩንቨርስቲ:- ታህሳስ 6 እና 7
21. ሰመራ ዩንቨርስቲ:- ህዳር 25 እና 26
22. ጎንደር ዩንቨርስቲ:- ህዳር 29 እና 30
23. ወራቤ ዩንቨርስቲ:- ታህሳስ 2 እና 3
24. ደብረ ማርቆስ ዩንቨርስቲ:- ታህሳስ 2 እና 3
.
JOIN: @Remedial2018batch
JOIN: @Remedial2018batch
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤39🙏7👍3🆒2
#BahirDarUniversity
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ወደ ራስ ገዝ የኒቨርሲቲነት ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገለፀ፡፡
ራስ ገዝ እንዲሆኑ በመንግሥት ከተለዩ አስር ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ አንዱ መሆኑ ይታወቃል።
በዚህም ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችለውን የተሟላ ዝግጅት ማድረጉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት መንገሻ አየነ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።
ዩኒቨርሲቲው የሰው ኃይል ስምሪት፣ ሃብት የማመንጨት አቅም፣ አስተዳደራዊ መዋቅር እና ሌሎች ተግባራትን በማካተት የደረሰበትን ውጤት ለትምህርት ሚኒስቴር መላኩን ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው ፈቃድ መሰረት ዩኒቨርሲቲው የራስ ገዝነት አሰራሩን ተቀብሎ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ፕሬዝዳንቱ ጠቁመዋል።
🌟 JOIN:@ADVANCED_FRESHMAN✅
ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ወደ ራስ ገዝ የኒቨርሲቲነት ለመሸጋገር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ገለፀ፡፡
ራስ ገዝ እንዲሆኑ በመንግሥት ከተለዩ አስር ዩኒቨርሲቲዎች መካከል ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ አንዱ መሆኑ ይታወቃል።
በዚህም ዩኒቨርሲቲው ራስ ገዝ ለመሆን የሚያስችለውን የተሟላ ዝግጅት ማድረጉን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት መንገሻ አየነ (ዶ/ር) ለኢዜአ ተናግረዋል።
ዩኒቨርሲቲው የሰው ኃይል ስምሪት፣ ሃብት የማመንጨት አቅም፣ አስተዳደራዊ መዋቅር እና ሌሎች ተግባራትን በማካተት የደረሰበትን ውጤት ለትምህርት ሚኒስቴር መላኩን ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በሚሰጠው ፈቃድ መሰረት ዩኒቨርሲቲው የራስ ገዝነት አሰራሩን ተቀብሎ ተግባራዊ እንደሚያደርግ ፕሬዝዳንቱ ጠቁመዋል።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
❤34👍7🆒1
ሰላም ቤተሰብ 😊የተለያዩ ሚጠቅሟችሁን material እያዘጋጀን ስለሆነ ይበልጥ ብዛታችሁን ለማወቅ ከታች vote አድርጉ
Anonymous Poll
64%
Freshman ተማሪ ነኝ
13%
Remedial ተማሪ ነኝ
19%
>2nd year ተማሪ ነኝ
4%
Highschool ተማሪ ነኝ
❤40👍11