❤15👏4👍3
የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ
**********************
የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ሲገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው "የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ" ብለዋል።
#etv #ኢቲቪ #ኢቢሲ #ዐቢይአሕመድ #Guinea #TheRepublicofGuinea
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02xA7Jsts1NpT1sB3yWUU3WYHBV6JnzRFSXLF5kBcWC3N6eMuCgBzTkW5XYaF56zrrl
**********************
የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ሲገቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው "የጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ" ብለዋል።
#etv #ኢቲቪ #ኢቢሲ #ዐቢይአሕመድ #Guinea #TheRepublicofGuinea
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02xA7Jsts1NpT1sB3yWUU3WYHBV6JnzRFSXLF5kBcWC3N6eMuCgBzTkW5XYaF56zrrl
👍18❤3
ትራምፕ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫውን እየመሩ ነው
******************
የአለም ፖለቲካ ዘዋሪዋ ሀገር አሜሪካ 47ተኛውን ፕሬዝዳንቷን በመምረጥ ላይ ትገኛለች።
ፉክክሩ የጋለው እና እጩዎቹ አንገት ለአንገት የተያያዙበት ምርጫ ውጤት በዚህ ሰዐት የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ እየመሩ ይገኛሉ።
የዲሞክራቷ እጩ ካማላ ሀሪስም ሆኑ ሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ ለሀገራቸው ይበጃል ብለው የያዟቸው ፖሊሲዎች አሜሪካውያንና የቀረውን አለም ቀልብ ስቦ የምርጫውን ውጤት አለም በጉጉት እንዲከታተል አድርጎታል።
እስከመጨረሻ ውጤቱን ለመገመት አስቸጋረ የሚሆነው 47ተኛው የአሜሪካ ምርጫ ፉክክር ማንን ፕሬዝዳንት ያደርግ ይሆን?
አሁንም የሁለቱን ፉክክር እና ውጤት ለማወቅ "ስዊንግ ስቴት" የሚባሉትን 7 ግዛቶች የምርጫ ውጤት መጠበቅ አስገዳጅ ነው።
ካማላ ሀሪስ እስካሁን በብዙ ሴቶች በመመረጥ ቅድሚያውን ቢይዙም በአጠቃላይ የምርጫ ሂደቱ በሪፐብሊካኑ እጩ ዶናልድ ትራምፕ እየተመሩ ይገኛሉ።
አሁን ላይ ባለው መረጃ ትራምፕ ምርጫውን የማሸነፍ ዕድላቸው ወደ 89% ከፋ ማለቱ እየተዘገበ ነው::
በናርዶስ አዳነ
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0KCyGkjCneLH2FSW7h6aXeDNFwHm7QowbrpUpHpdEwvETxZVeREkDa2XDxp9Vnxfql
******************
የአለም ፖለቲካ ዘዋሪዋ ሀገር አሜሪካ 47ተኛውን ፕሬዝዳንቷን በመምረጥ ላይ ትገኛለች።
ፉክክሩ የጋለው እና እጩዎቹ አንገት ለአንገት የተያያዙበት ምርጫ ውጤት በዚህ ሰዐት የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ እየመሩ ይገኛሉ።
የዲሞክራቷ እጩ ካማላ ሀሪስም ሆኑ ሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ ለሀገራቸው ይበጃል ብለው የያዟቸው ፖሊሲዎች አሜሪካውያንና የቀረውን አለም ቀልብ ስቦ የምርጫውን ውጤት አለም በጉጉት እንዲከታተል አድርጎታል።
እስከመጨረሻ ውጤቱን ለመገመት አስቸጋረ የሚሆነው 47ተኛው የአሜሪካ ምርጫ ፉክክር ማንን ፕሬዝዳንት ያደርግ ይሆን?
አሁንም የሁለቱን ፉክክር እና ውጤት ለማወቅ "ስዊንግ ስቴት" የሚባሉትን 7 ግዛቶች የምርጫ ውጤት መጠበቅ አስገዳጅ ነው።
ካማላ ሀሪስ እስካሁን በብዙ ሴቶች በመመረጥ ቅድሚያውን ቢይዙም በአጠቃላይ የምርጫ ሂደቱ በሪፐብሊካኑ እጩ ዶናልድ ትራምፕ እየተመሩ ይገኛሉ።
አሁን ላይ ባለው መረጃ ትራምፕ ምርጫውን የማሸነፍ ዕድላቸው ወደ 89% ከፋ ማለቱ እየተዘገበ ነው::
በናርዶስ አዳነ
https://web.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0KCyGkjCneLH2FSW7h6aXeDNFwHm7QowbrpUpHpdEwvETxZVeREkDa2XDxp9Vnxfql
Facebook
Ethiopian Broadcasting Corporation
ትራምፕ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫውን እየመሩ ነው
******************
የአለም ፖለቲካ ዘዋሪዋ ሀገር አሜሪካ 47ተኛውን ፕሬዚዳንቷን በመምረጥ ላይ ትገኛለች።
ፉክክሩ የጋለው እና እጩዎቹ አንገት ለአንገት የተያያዙበት ምርጫ ውጤት በዚህ ሰዓት የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ እየመሩ ይገኛሉ።
የዲሞክራቷ እጩ...
******************
የአለም ፖለቲካ ዘዋሪዋ ሀገር አሜሪካ 47ተኛውን ፕሬዚዳንቷን በመምረጥ ላይ ትገኛለች።
ፉክክሩ የጋለው እና እጩዎቹ አንገት ለአንገት የተያያዙበት ምርጫ ውጤት በዚህ ሰዓት የሪፐብሊካኑ ዶናልድ ትራምፕ እየመሩ ይገኛሉ።
የዲሞክራቷ እጩ...
👍36❤8👏3