በሀረሪ ክልል በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት ተበረከተ።
በሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች እውቅናና ሽልማት አበርክቷል።
-------------------- // ----------------------
(መስከረም 09/2018 ዓ.ም) በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት ትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በሀረሪ ክልል በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመዘገበው 22 በመቶ ውጤት አበረታች መሆኑን ጠቁመው ክልሉ ለትምህርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ማሳያ ነው ብለዋል።
እንደ ሀገር በትምህርት ዘርፉ የሰራና የለፋ ብቻ ውጤት የሚያገኝበት ሥርዓት እየተዘረጋ መጥቷል ያሉት ሚኒስትሩ ዛሬ የተሸለማችሁ በአቋራጭ ሳይሆን በስራና በድካም ያገኛችሁት ውጤት በመሆኑ ልትኮሩ ይገባችኋል ብለዋል።
በቀጣዩ የ2018 የትምህርት ዘመንም የ12 ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ ሙሉ በመሉ ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ በኦላይን ለመስጠት ከክልሉ አመራር ጋር መግባባት መደረሱንም ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
በመሆኑም በክልሉ አሁን በተገኘው ውጤት መዘናጋት ሳይኖር የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም ይሄ ትውልድ የሥራ ትውልድ፣ በራሱ የሚኮራ ትውልድ እንዲሆን እንደ ሀገር የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል።
በዕውቅናና ሽልማት መርሀ-ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴርና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
በሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች እውቅናና ሽልማት አበርክቷል።
-------------------- // ----------------------
(መስከረም 09/2018 ዓ.ም) በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት ትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በሀረሪ ክልል በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመዘገበው 22 በመቶ ውጤት አበረታች መሆኑን ጠቁመው ክልሉ ለትምህርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ማሳያ ነው ብለዋል።
እንደ ሀገር በትምህርት ዘርፉ የሰራና የለፋ ብቻ ውጤት የሚያገኝበት ሥርዓት እየተዘረጋ መጥቷል ያሉት ሚኒስትሩ ዛሬ የተሸለማችሁ በአቋራጭ ሳይሆን በስራና በድካም ያገኛችሁት ውጤት በመሆኑ ልትኮሩ ይገባችኋል ብለዋል።
በቀጣዩ የ2018 የትምህርት ዘመንም የ12 ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ ሙሉ በመሉ ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ በኦላይን ለመስጠት ከክልሉ አመራር ጋር መግባባት መደረሱንም ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
በመሆኑም በክልሉ አሁን በተገኘው ውጤት መዘናጋት ሳይኖር የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም ይሄ ትውልድ የሥራ ትውልድ፣ በራሱ የሚኮራ ትውልድ እንዲሆን እንደ ሀገር የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል።
በዕውቅናና ሽልማት መርሀ-ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴርና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
❤2
1 AAU Monday-2025-09-22-to-2025-09-22-Morning-Schedule (1).xlsx
88 KB
Dear UAT Applicants,
Please find below the schedules for the Undergraduate Admission Test (UAT) for those who applied between August 01 and September 17, 2025 and selected Addis Ababa University as their exam location. Schedules for applicants outside this period will be announced separately.
If your application was submitted during this period and you are not scheduled, kindly complete the form available at the following link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSczLsX8bTDf2bmw9S_JcbQKddcHG4g5R5Ky-JPbE7Nx656w5Q/viewform?usp=header
Applicants may also check their exam schedule using their application number at
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule
Please note that all visually impaired candidates are required to take the UAT at the Disability Center, Lab 1 (Main Campus). If your name is mistakenly listed under another exam room, please report directly to the Disability Center, Lab 1.
Sincerely,
©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
Please find below the schedules for the Undergraduate Admission Test (UAT) for those who applied between August 01 and September 17, 2025 and selected Addis Ababa University as their exam location. Schedules for applicants outside this period will be announced separately.
If your application was submitted during this period and you are not scheduled, kindly complete the form available at the following link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSczLsX8bTDf2bmw9S_JcbQKddcHG4g5R5Ky-JPbE7Nx656w5Q/viewform?usp=header
Applicants may also check their exam schedule using their application number at
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule
Please note that all visually impaired candidates are required to take the UAT at the Disability Center, Lab 1 (Main Campus). If your name is mistakenly listed under another exam room, please report directly to the Disability Center, Lab 1.
Sincerely,
©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
❤6
Applicants for the Undergraduate Admission Test (UAT) for those who selected other Testing centers (not Addis Ababa University) as their exam location. Exam Schedules will be announced separately very soon.
©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
ከ AlphaMarekt በቅናሽ ይሸምቱ
Airpods Pro Black (1899 ብር)
Airpods Pro white (1899 ብር)
ለማዘዝ @ordernow21/ ላይ ያናግሩን
Airpods Pro Black (1899 ብር)
Airpods Pro white (1899 ብር)
ለማዘዝ @ordernow21/ ላይ ያናግሩን
❤2
Forwarded from AAU MEREJA
🌏 It's World Peace Day! 🕊 Let's choose understanding over division and build a brighter future, together. Spread the love! ❤️ #WorldPeaceDay #PeaceDay
@AAUMEREJA
@AAUMEREJA
❤2
Forwarded from Alpha Market
❤2
#ጥቆማ
#ECSU
በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች፦
College of Management, Leadership & Governance
➫ Public Service Leadership
➫ Public Policy Studies
➫ Management
➫ Tourism & Hotel Management
➫ Public Governance & Administration
College of Finance & Economics
➫ Economics
➫ Accounting & Finance
➫ Public Financial Management
➫ Tax & Customs Administration
➫ Procurement & Asset Management
➫ Logistic & Supply Chain Management
➫ Marketing Management
College of Social Science & Development Studies
➫ Sociology
➫ Psychology
➫ Political Science & International Relations
➫ Journalism & Communication
➫ Development Management
➫ Environmental Science
College of Urban Studies
➫ Urban Planning & Design
➫ Urban Land Management Information Systems
➫ Real Property Valuation
➫ Surveying Engineering
➫ Urban Engineering
College of Innovation & Digitalization
➫ Software Engineering
➫ Computer Science
➫ Data Science
➫ Information Systems
➫ Information Technology
School of Law
➫ Law
@TEMARI_Net1
#ECSU
በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች፦
College of Management, Leadership & Governance
➫ Public Service Leadership
➫ Public Policy Studies
➫ Management
➫ Tourism & Hotel Management
➫ Public Governance & Administration
College of Finance & Economics
➫ Economics
➫ Accounting & Finance
➫ Public Financial Management
➫ Tax & Customs Administration
➫ Procurement & Asset Management
➫ Logistic & Supply Chain Management
➫ Marketing Management
College of Social Science & Development Studies
➫ Sociology
➫ Psychology
➫ Political Science & International Relations
➫ Journalism & Communication
➫ Development Management
➫ Environmental Science
College of Urban Studies
➫ Urban Planning & Design
➫ Urban Land Management Information Systems
➫ Real Property Valuation
➫ Surveying Engineering
➫ Urban Engineering
College of Innovation & Digitalization
➫ Software Engineering
➫ Computer Science
➫ Data Science
➫ Information Systems
➫ Information Technology
School of Law
➫ Law
@TEMARI_Net1
❤5
Volunteers Needed – Make an Impact!
If you would like to make a real impact by participating in a meaningful community initiative, we invite you to join us!
We're looking for passionate individuals who are eager to give back and make a difference.
Registration Form: https://docs.google.com/forms/d/1ajPcC4yxNGO52O7lMPe8uSEzjvKMEinlHtI0q70yae0/edit#responses
📅 Start Date: October 11, 2025
📍 Place: Kuskuam, Shiromeda
🕒 Schedule: Once a week for just two hours
Volunteers who complete the program will receive a Certificate of Completion in recognition of their valuable contributions.
Thank you for your enthusiasm and willingness to serve your community!
@TEMARI_Net1
If you would like to make a real impact by participating in a meaningful community initiative, we invite you to join us!
We're looking for passionate individuals who are eager to give back and make a difference.
Registration Form: https://docs.google.com/forms/d/1ajPcC4yxNGO52O7lMPe8uSEzjvKMEinlHtI0q70yae0/edit#responses
📅 Start Date: October 11, 2025
📍 Place: Kuskuam, Shiromeda
🕒 Schedule: Once a week for just two hours
Volunteers who complete the program will receive a Certificate of Completion in recognition of their valuable contributions.
Thank you for your enthusiasm and willingness to serve your community!
@TEMARI_Net1
❤3
Forwarded from AAU MEREJA
✝️🔥 Happy Meskel ! 🔥✝️
Wishing all Ethiopians a joyful Meskel filled with peace, unity, and blessings.
Happy Meskel to All! ✝️
@AAUMEREJA
Wishing all Ethiopians a joyful Meskel filled with peace, unity, and blessings.
Happy Meskel to All! ✝️
@AAUMEREJA
Forwarded from Alpha Market
🌟✝️ ALPHA MARKET wishes you a truly Happy Meskel! 🎉✨
As we celebrate the finding of the True Cross, may this holy day bring light, peace, and togetherness to your life and family.
Cheers to new beginnings, joyful shopping experiences, and another year of serving you with the best products and deals. Thank you for being part of our journey — here’s to a blessed and prosperous year ahead together! 🌿💐
✨ Don’t forget to check out our discount products with quality and guarantee — made just for you! 🛍
@Alphamarket21
As we celebrate the finding of the True Cross, may this holy day bring light, peace, and togetherness to your life and family.
Cheers to new beginnings, joyful shopping experiences, and another year of serving you with the best products and deals. Thank you for being part of our journey — here’s to a blessed and prosperous year ahead together! 🌿💐
✨ Don’t forget to check out our discount products with quality and guarantee — made just for you! 🛍
@Alphamarket21
👍1🥰1
#AASTU #ASTU
በ2018 ዓ.ም በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ማክሰኞ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ከጠዋት 2፡00 ሰዓት ጀምሮ መሆኑን ዩኒቨርሲቲዎቹ ገልፀዋል።
ተፈታኞች ለፈተናው ስትሔዱ መመዝገባችሁን የሚገልፅ ከሲስተም ላይ በማውረድ ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ያስፈልጋችኋል።
በተቀሰው ቀን ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ እና የአድሚሽን ካርዳችሁን በመያዝ በምዝገባ ወቅት በመረጣችሁት የፈተና ማዕከል ከ2:00 ሰዓት ቀደም ብላችሁ እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲዎቹ አሳስበዋል።
ሞባይል ስልክ፣ ስማርት ሰዓት እና ሌሎች የተከለከሉ ነገሮች ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ መግባት የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል።
በአንዳንድ የፈተና ጣቢያዎች የጠዋት እና ከሰዓት በኋላ ፈተና ሊኖር ይችላል ተብሏል።
@TEMARI_Net1
በ2018 ዓ.ም በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር የተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ማክሰኞ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ከጠዋት 2፡00 ሰዓት ጀምሮ መሆኑን ዩኒቨርሲቲዎቹ ገልፀዋል።
ተፈታኞች ለፈተናው ስትሔዱ መመዝገባችሁን የሚገልፅ ከሲስተም ላይ በማውረድ ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ያስፈልጋችኋል።
በተቀሰው ቀን ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ እና የአድሚሽን ካርዳችሁን በመያዝ በምዝገባ ወቅት በመረጣችሁት የፈተና ማዕከል ከ2:00 ሰዓት ቀደም ብላችሁ እንድትገኙ ዩኒቨርሲቲዎቹ አሳስበዋል።
ሞባይል ስልክ፣ ስማርት ሰዓት እና ሌሎች የተከለከሉ ነገሮች ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ መግባት የተከለከለ መሆኑ ተገልጿል።
በአንዳንድ የፈተና ጣቢያዎች የጠዋት እና ከሰዓት በኋላ ፈተና ሊኖር ይችላል ተብሏል።
@TEMARI_Net1
❤1
#MoE
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው በአማካይ ውጤታቸው 49.50 - 49.99 በመቶ ያመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ የሚጠጋጋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች፥ ዝቅተኛውን 50 በመቶ የማለፊያ ነጥብ ያሟሉ ሆኖ የተወሰነ መሆኑን በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን መስከረም 20/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ያሳያል።
በመሆኑም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመግባት መማር እንደሚችሉ ሚኒስተሩ ገልፀዋል።
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የደብዳቤውን ትክክለኛነት ያረጋገጠ ሲሆን፤ በዚህ ውሳኔ መሠረት 300 ነጥብ የነበረው የየኒቨርሲቲ መግቢያ ወደ 297 የተጠጋጋ መሆኑን ተረድተናል።
@TEMARI_Net1
በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው በአማካይ ውጤታቸው 49.50 - 49.99 በመቶ ያመጡ ተማሪዎች ውጤታቸው ወደ 50 በመቶ የሚጠጋጋ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል።
በዚህም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች፥ ዝቅተኛውን 50 በመቶ የማለፊያ ነጥብ ያሟሉ ሆኖ የተወሰነ መሆኑን በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን መስከረም 20/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ደብዳቤ ያሳያል።
በመሆኑም 49.50 እና በላይ አማካይ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመግባት መማር እንደሚችሉ ሚኒስተሩ ገልፀዋል።
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የደብዳቤውን ትክክለኛነት ያረጋገጠ ሲሆን፤ በዚህ ውሳኔ መሠረት 300 ነጥብ የነበረው የየኒቨርሲቲ መግቢያ ወደ 297 የተጠጋጋ መሆኑን ተረድተናል።
@TEMARI_Net1
❤3👍1