ዩቲዩብ ባለፉት አራት አመታት ለይዘት ፈጣሪዎች ከ100 ቢሊየን ዶላር በላይ መክፈሉን አስታወቀ።
የቪዲዮ ማሰራጫው ዩቲዩብ ከ2021 ወዲህ ለይዘት ፈጣሪዎቹ ከ100 ቢሊየን ዶላር በላይ ክፍያ መፈፀሙን አስታውቆ ከ100 ሺህ ዶላር በላይ የሚሰሩ የዪቲዩብ ቻናሎች ቁጥር በአመት በ45 በመቶ እየጨመረ ነው ብሏል።
የዩቲዩብ የፕሮዳክት ኦፊሰር የሆኑት ጆሃና ቮሊች የይዘት ፈጣሪዎች "ባህልና መዝናኛን አስበን በማናውቀው መንገድ ቅርፅ እያስያዙ ነው" ብለዋል።
ዩቲዩብ ከዚህ በተጨማሪ አዳዲስ አገልግልቶችን ለመጀመር ማቀዱን አስታውቋል።
ዩቲዩብ ከአጫጭር ቪዲዮዎቹ ጋር በተያያዘ አዲስ የሰው ሰራሽ አስተውህሎት መተግበሪያም ሲያመጣ ሰዎች በሰው ሰራሽ አስተውህሎት እገዛ የተቀረፀ ቪዲዮን ወደ ተቀነባበረ ቪዲዮ መቀየር ፣ ሙዚቃ መጨመርና ድምፅ መጨመር ይችላሉ ተብሏል።
በተጨማሪ ከተፈቀዱ ቪዲዮዎች የተወሰዱ ንግግሮችን ወደ ሙዚቃ ቀይረው መጠቀም ይችላሉ ተብሏል።
ዩቲዩብ አክሎም የጎግል VEO 3 ከዩቲዩብ የአጫጭር ቪዲዮዎቾ(Shorts) ጋር እንዲቀናጅ እንደሚደረግ ለተጠቃሚዎቹ አብስሯል።
በተጨማሪ ዩቲዩብ በአንድ ቪዲዮ በርካታ ሰዎች አንድ ላይ ሰርተው ቪዲዮ ለሁሉም ሰዎች ተመልካቾች የሚደርስበትን የ'YouTube collab' እንደሚጀምር ገልጿል።
የይዘት ፈጣሪዎች ስለ ተመልካቻቸው እንዲረዱ የሚያስችል የሰው ሰራሽ አስተውህሎት ቻትቦትም እንደሚጀምር ተገልጿል።
በመጪው ሚያዝያ ወር 20 ዓመት የሚሞላው ዩቲዩብ በመተግበሪያው ከ20 ቢሊየን በላይ ቪዲዮዎች ሲኖሩት ለበርካቶችም የገቢ ምንጭ ሆኗል።
በተለያየ መንገድ ራሱን እና ተጠቃሚዎችን ለመጥቀም እየሰራ ያለው ዩቲዩብም በ2026 ከሰፊ ማስፋፊያ ጋር እንደሚመጣ ተዘግቧል።
የመረጃው ምንጮች CNBC እና The Wrap ናቸው።
@TEMARI_Net1
የቪዲዮ ማሰራጫው ዩቲዩብ ከ2021 ወዲህ ለይዘት ፈጣሪዎቹ ከ100 ቢሊየን ዶላር በላይ ክፍያ መፈፀሙን አስታውቆ ከ100 ሺህ ዶላር በላይ የሚሰሩ የዪቲዩብ ቻናሎች ቁጥር በአመት በ45 በመቶ እየጨመረ ነው ብሏል።
የዩቲዩብ የፕሮዳክት ኦፊሰር የሆኑት ጆሃና ቮሊች የይዘት ፈጣሪዎች "ባህልና መዝናኛን አስበን በማናውቀው መንገድ ቅርፅ እያስያዙ ነው" ብለዋል።
ዩቲዩብ ከዚህ በተጨማሪ አዳዲስ አገልግልቶችን ለመጀመር ማቀዱን አስታውቋል።
ዩቲዩብ ከአጫጭር ቪዲዮዎቹ ጋር በተያያዘ አዲስ የሰው ሰራሽ አስተውህሎት መተግበሪያም ሲያመጣ ሰዎች በሰው ሰራሽ አስተውህሎት እገዛ የተቀረፀ ቪዲዮን ወደ ተቀነባበረ ቪዲዮ መቀየር ፣ ሙዚቃ መጨመርና ድምፅ መጨመር ይችላሉ ተብሏል።
በተጨማሪ ከተፈቀዱ ቪዲዮዎች የተወሰዱ ንግግሮችን ወደ ሙዚቃ ቀይረው መጠቀም ይችላሉ ተብሏል።
ዩቲዩብ አክሎም የጎግል VEO 3 ከዩቲዩብ የአጫጭር ቪዲዮዎቾ(Shorts) ጋር እንዲቀናጅ እንደሚደረግ ለተጠቃሚዎቹ አብስሯል።
በተጨማሪ ዩቲዩብ በአንድ ቪዲዮ በርካታ ሰዎች አንድ ላይ ሰርተው ቪዲዮ ለሁሉም ሰዎች ተመልካቾች የሚደርስበትን የ'YouTube collab' እንደሚጀምር ገልጿል።
የይዘት ፈጣሪዎች ስለ ተመልካቻቸው እንዲረዱ የሚያስችል የሰው ሰራሽ አስተውህሎት ቻትቦትም እንደሚጀምር ተገልጿል።
በመጪው ሚያዝያ ወር 20 ዓመት የሚሞላው ዩቲዩብ በመተግበሪያው ከ20 ቢሊየን በላይ ቪዲዮዎች ሲኖሩት ለበርካቶችም የገቢ ምንጭ ሆኗል።
በተለያየ መንገድ ራሱን እና ተጠቃሚዎችን ለመጥቀም እየሰራ ያለው ዩቲዩብም በ2026 ከሰፊ ማስፋፊያ ጋር እንደሚመጣ ተዘግቧል።
የመረጃው ምንጮች CNBC እና The Wrap ናቸው።
@TEMARI_Net1
❤1
አሜሪካ ቲክቶክን ለማገድ ያስቀመጠችውን ቀነ ገደብ ለ3 ወራት አራዘመች
**
ቲክቶክን ለማገድ የተቀመጠው ቀነ ገደብ ለ3 ወራት መራዘሙን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡
የአሜሪካውያንን መረጃ ለሌላ ወገን አሳልፎ ይሰጣል በማለት በአሜሪካ መንግሥት ተደጋጋሚ ክስ የቀረበበት ቲክቶክ፤ ለአሜሪካ ኩባንያዎች ይሸጥ ካልሆነም ደግሞ በአሜሪካ ውስጥ ይታገድ ተብሎ ተወስኖበትም ነበር።
ከዚህ ቀደም ለሁለት ጊዜያት ያክል በአሜሪካን አገልግሎት እንዳይሰጥ ይደረጋል በሚል የጊዜ ገደብ ውስጥ የቆየው ቲክቶክ፤ ከአሜሪካ መንግሥት ጋር ተስማምቶ ለመስራት መወሰኑን በማሳወቁ በሀገሪቷ የሚሰራበትን ተጨማሪ ጊዜ አግኝቷል።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በጉዳዩ ላይ በስልክ ለመወያየት ለመጪው ዓርብ ቀጠሮ ይዘዋል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ
@TEMARI_Net1
**
ቲክቶክን ለማገድ የተቀመጠው ቀነ ገደብ ለ3 ወራት መራዘሙን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡
የአሜሪካውያንን መረጃ ለሌላ ወገን አሳልፎ ይሰጣል በማለት በአሜሪካ መንግሥት ተደጋጋሚ ክስ የቀረበበት ቲክቶክ፤ ለአሜሪካ ኩባንያዎች ይሸጥ ካልሆነም ደግሞ በአሜሪካ ውስጥ ይታገድ ተብሎ ተወስኖበትም ነበር።
ከዚህ ቀደም ለሁለት ጊዜያት ያክል በአሜሪካን አገልግሎት እንዳይሰጥ ይደረጋል በሚል የጊዜ ገደብ ውስጥ የቆየው ቲክቶክ፤ ከአሜሪካ መንግሥት ጋር ተስማምቶ ለመስራት መወሰኑን በማሳወቁ በሀገሪቷ የሚሰራበትን ተጨማሪ ጊዜ አግኝቷል።
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በጉዳዩ ላይ በስልክ ለመወያየት ለመጪው ዓርብ ቀጠሮ ይዘዋል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ
@TEMARI_Net1
❤1
ቅሬታዎን ያስገቡ!
በ12ኛ ክፍል ውጤትዎ ላይ ያለዎትን ቅሬታ በኦንላይን በቀጥታ ያስገቡ!
➫ https://result.eaes.et ላይ ይግቡ፣
➫ የአድሚሽን ቁጥርዎን ያስገቡ፣
➫ የመጀመሪያ ስምዎን ያስገቡ፣
➫ ውጤትዎን ይመልከቱ፣
➫ እዛው ገፅ ላይ ወደታች ስክሮል ያድርጉ፣
➫ 'Submit Complaint' የሚለውን ይጫኑ፣
➫ 'My Complaints' የሚለውን ይጫኑ፣
➫ ቅሬታዎን ከማስገባትዎ በፊት ከዚህ በፊት ቅሬታ አስገብተው ከነበረና ምላሽ ከተሰጠዎ ይመልከቱ፣
➫ የተሰጠዎን ምላሽ ይመልከቱ። #EAES
@TEMARI_Net1
በ12ኛ ክፍል ውጤትዎ ላይ ያለዎትን ቅሬታ በኦንላይን በቀጥታ ያስገቡ!
➫ https://result.eaes.et ላይ ይግቡ፣
➫ የአድሚሽን ቁጥርዎን ያስገቡ፣
➫ የመጀመሪያ ስምዎን ያስገቡ፣
➫ ውጤትዎን ይመልከቱ፣
➫ እዛው ገፅ ላይ ወደታች ስክሮል ያድርጉ፣
➫ 'Submit Complaint' የሚለውን ይጫኑ፣
➫ 'My Complaints' የሚለውን ይጫኑ፣
➫ ቅሬታዎን ከማስገባትዎ በፊት ከዚህ በፊት ቅሬታ አስገብተው ከነበረና ምላሽ ከተሰጠዎ ይመልከቱ፣
➫ የተሰጠዎን ምላሽ ይመልከቱ። #EAES
@TEMARI_Net1
በሀረሪ ክልል በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት ተበረከተ።
በሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች እውቅናና ሽልማት አበርክቷል።
-------------------- // ----------------------
(መስከረም 09/2018 ዓ.ም) በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት ትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በሀረሪ ክልል በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመዘገበው 22 በመቶ ውጤት አበረታች መሆኑን ጠቁመው ክልሉ ለትምህርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ማሳያ ነው ብለዋል።
እንደ ሀገር በትምህርት ዘርፉ የሰራና የለፋ ብቻ ውጤት የሚያገኝበት ሥርዓት እየተዘረጋ መጥቷል ያሉት ሚኒስትሩ ዛሬ የተሸለማችሁ በአቋራጭ ሳይሆን በስራና በድካም ያገኛችሁት ውጤት በመሆኑ ልትኮሩ ይገባችኋል ብለዋል።
በቀጣዩ የ2018 የትምህርት ዘመንም የ12 ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ ሙሉ በመሉ ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ በኦላይን ለመስጠት ከክልሉ አመራር ጋር መግባባት መደረሱንም ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
በመሆኑም በክልሉ አሁን በተገኘው ውጤት መዘናጋት ሳይኖር የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም ይሄ ትውልድ የሥራ ትውልድ፣ በራሱ የሚኮራ ትውልድ እንዲሆን እንደ ሀገር የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል።
በዕውቅናና ሽልማት መርሀ-ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴርና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
በሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች እውቅናና ሽልማት አበርክቷል።
-------------------- // ----------------------
(መስከረም 09/2018 ዓ.ም) በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት ትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በሀረሪ ክልል በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመዘገበው 22 በመቶ ውጤት አበረታች መሆኑን ጠቁመው ክልሉ ለትምህርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ማሳያ ነው ብለዋል።
እንደ ሀገር በትምህርት ዘርፉ የሰራና የለፋ ብቻ ውጤት የሚያገኝበት ሥርዓት እየተዘረጋ መጥቷል ያሉት ሚኒስትሩ ዛሬ የተሸለማችሁ በአቋራጭ ሳይሆን በስራና በድካም ያገኛችሁት ውጤት በመሆኑ ልትኮሩ ይገባችኋል ብለዋል።
በቀጣዩ የ2018 የትምህርት ዘመንም የ12 ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ ሙሉ በመሉ ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ በኦላይን ለመስጠት ከክልሉ አመራር ጋር መግባባት መደረሱንም ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
በመሆኑም በክልሉ አሁን በተገኘው ውጤት መዘናጋት ሳይኖር የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።
ሚኒስትሩ አክለውም ይሄ ትውልድ የሥራ ትውልድ፣ በራሱ የሚኮራ ትውልድ እንዲሆን እንደ ሀገር የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል።
በዕውቅናና ሽልማት መርሀ-ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴርና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
❤2
1 AAU Monday-2025-09-22-to-2025-09-22-Morning-Schedule (1).xlsx
88 KB
Dear UAT Applicants,
Please find below the schedules for the Undergraduate Admission Test (UAT) for those who applied between August 01 and September 17, 2025 and selected Addis Ababa University as their exam location. Schedules for applicants outside this period will be announced separately.
If your application was submitted during this period and you are not scheduled, kindly complete the form available at the following link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSczLsX8bTDf2bmw9S_JcbQKddcHG4g5R5Ky-JPbE7Nx656w5Q/viewform?usp=header
Applicants may also check their exam schedule using their application number at
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule
Please note that all visually impaired candidates are required to take the UAT at the Disability Center, Lab 1 (Main Campus). If your name is mistakenly listed under another exam room, please report directly to the Disability Center, Lab 1.
Sincerely,
©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
Please find below the schedules for the Undergraduate Admission Test (UAT) for those who applied between August 01 and September 17, 2025 and selected Addis Ababa University as their exam location. Schedules for applicants outside this period will be announced separately.
If your application was submitted during this period and you are not scheduled, kindly complete the form available at the following link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSczLsX8bTDf2bmw9S_JcbQKddcHG4g5R5Ky-JPbE7Nx656w5Q/viewform?usp=header
Applicants may also check their exam schedule using their application number at
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule
Please note that all visually impaired candidates are required to take the UAT at the Disability Center, Lab 1 (Main Campus). If your name is mistakenly listed under another exam room, please report directly to the Disability Center, Lab 1.
Sincerely,
©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
❤6
Applicants for the Undergraduate Admission Test (UAT) for those who selected other Testing centers (not Addis Ababa University) as their exam location. Exam Schedules will be announced separately very soon.
©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
ከ AlphaMarekt በቅናሽ ይሸምቱ
Airpods Pro Black (1899 ብር)
Airpods Pro white (1899 ብር)
ለማዘዝ @ordernow21/ ላይ ያናግሩን
Airpods Pro Black (1899 ብር)
Airpods Pro white (1899 ብር)
ለማዘዝ @ordernow21/ ላይ ያናግሩን
❤2
Forwarded from AAU MEREJA
🌏 It's World Peace Day! 🕊 Let's choose understanding over division and build a brighter future, together. Spread the love! ❤️ #WorldPeaceDay #PeaceDay
@AAUMEREJA
@AAUMEREJA
❤2
Forwarded from Alpha Market
❤2
#ጥቆማ
#ECSU
በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች፦
College of Management, Leadership & Governance
➫ Public Service Leadership
➫ Public Policy Studies
➫ Management
➫ Tourism & Hotel Management
➫ Public Governance & Administration
College of Finance & Economics
➫ Economics
➫ Accounting & Finance
➫ Public Financial Management
➫ Tax & Customs Administration
➫ Procurement & Asset Management
➫ Logistic & Supply Chain Management
➫ Marketing Management
College of Social Science & Development Studies
➫ Sociology
➫ Psychology
➫ Political Science & International Relations
➫ Journalism & Communication
➫ Development Management
➫ Environmental Science
College of Urban Studies
➫ Urban Planning & Design
➫ Urban Land Management Information Systems
➫ Real Property Valuation
➫ Surveying Engineering
➫ Urban Engineering
College of Innovation & Digitalization
➫ Software Engineering
➫ Computer Science
➫ Data Science
➫ Information Systems
➫ Information Technology
School of Law
➫ Law
@TEMARI_Net1
#ECSU
በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች፦
College of Management, Leadership & Governance
➫ Public Service Leadership
➫ Public Policy Studies
➫ Management
➫ Tourism & Hotel Management
➫ Public Governance & Administration
College of Finance & Economics
➫ Economics
➫ Accounting & Finance
➫ Public Financial Management
➫ Tax & Customs Administration
➫ Procurement & Asset Management
➫ Logistic & Supply Chain Management
➫ Marketing Management
College of Social Science & Development Studies
➫ Sociology
➫ Psychology
➫ Political Science & International Relations
➫ Journalism & Communication
➫ Development Management
➫ Environmental Science
College of Urban Studies
➫ Urban Planning & Design
➫ Urban Land Management Information Systems
➫ Real Property Valuation
➫ Surveying Engineering
➫ Urban Engineering
College of Innovation & Digitalization
➫ Software Engineering
➫ Computer Science
➫ Data Science
➫ Information Systems
➫ Information Technology
School of Law
➫ Law
@TEMARI_Net1
❤5
Volunteers Needed – Make an Impact!
If you would like to make a real impact by participating in a meaningful community initiative, we invite you to join us!
We're looking for passionate individuals who are eager to give back and make a difference.
Registration Form: https://docs.google.com/forms/d/1ajPcC4yxNGO52O7lMPe8uSEzjvKMEinlHtI0q70yae0/edit#responses
📅 Start Date: October 11, 2025
📍 Place: Kuskuam, Shiromeda
🕒 Schedule: Once a week for just two hours
Volunteers who complete the program will receive a Certificate of Completion in recognition of their valuable contributions.
Thank you for your enthusiasm and willingness to serve your community!
@TEMARI_Net1
If you would like to make a real impact by participating in a meaningful community initiative, we invite you to join us!
We're looking for passionate individuals who are eager to give back and make a difference.
Registration Form: https://docs.google.com/forms/d/1ajPcC4yxNGO52O7lMPe8uSEzjvKMEinlHtI0q70yae0/edit#responses
📅 Start Date: October 11, 2025
📍 Place: Kuskuam, Shiromeda
🕒 Schedule: Once a week for just two hours
Volunteers who complete the program will receive a Certificate of Completion in recognition of their valuable contributions.
Thank you for your enthusiasm and willingness to serve your community!
@TEMARI_Net1
❤3