TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.11K subscribers
911 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
አሜሪካ ቲክቶክን ለማገድ ያስቀመጠችውን ቀነ ገደብ ለ3 ወራት አራዘመች
**

ቲክቶክን ለማገድ የተቀመጠው ቀነ ገደብ ለ3 ወራት መራዘሙን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስታውቀዋል፡፡

የአሜሪካውያንን መረጃ ለሌላ ወገን አሳልፎ ይሰጣል በማለት በአሜሪካ መንግሥት ተደጋጋሚ ክስ የቀረበበት ቲክቶክ፤ ለአሜሪካ ኩባንያዎች ይሸጥ ካልሆነም ደግሞ በአሜሪካ ውስጥ ይታገድ ተብሎ ተወስኖበትም ነበር።

ከዚህ ቀደም ለሁለት ጊዜያት ያክል በአሜሪካን አገልግሎት እንዳይሰጥ ይደረጋል በሚል የጊዜ ገደብ ውስጥ የቆየው ቲክቶክ፤ ከአሜሪካ መንግሥት ጋር ተስማምቶ ለመስራት መወሰኑን በማሳወቁ በሀገሪቷ የሚሰራበትን ተጨማሪ ጊዜ አግኝቷል።

የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በጉዳዩ ላይ በስልክ ለመወያየት ለመጪው ዓርብ ቀጠሮ ይዘዋል።

በሀብተሚካኤል ክፍሉ

@TEMARI_Net1
1
ቅሬታዎን ያስገቡ!

በ12ኛ ክፍል ውጤትዎ ላይ ያለዎትን ቅሬታ በኦንላይን በቀጥታ ያስገቡ!

https://result.eaes.et ላይ ይግቡ፣
➫ የአድሚሽን ቁጥርዎን ያስገቡ፣
➫ የመጀመሪያ ስምዎን ያስገቡ፣
➫ ውጤትዎን ይመልከቱ፣
➫ እዛው ገፅ ላይ ወደታች ስክሮል ያድርጉ፣
➫ 'Submit Complaint' የሚለውን ይጫኑ፣
➫ 'My Complaints' የሚለውን ይጫኑ፣
➫ ቅሬታዎን ከማስገባትዎ በፊት ከዚህ በፊት ቅሬታ አስገብተው ከነበረና ምላሽ ከተሰጠዎ ይመልከቱ፣
➫ የተሰጠዎን ምላሽ ይመልከቱ። #EAES

@TEMARI_Net1
Forwarded from AAU MEREJA
Final_Class_Schedule_for_3rd_year_and_Above_Regular_Students_1st.docx
51.3 KB
#FBE Final Class Schedule for 3rd Year and above Regular Students
2025/2026 Academic Year

@AAUMEREJA
በሀረሪ ክልል በ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅናና ሽልማት ተበረከተ።

በሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች እውቅናና ሽልማት አበርክቷል።
-------------------- // ----------------------
(መስከረም 09/2018 ዓ.ም) በመርሀ-ግብሩ ላይ የተገኙት ትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ በሀረሪ ክልል በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተመዘገበው 22 በመቶ ውጤት አበረታች መሆኑን ጠቁመው ክልሉ ለትምህርቱ ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ማሳያ ነው ብለዋል።

እንደ ሀገር በትምህርት ዘርፉ የሰራና የለፋ ብቻ ውጤት የሚያገኝበት ሥርዓት እየተዘረጋ መጥቷል ያሉት ሚኒስትሩ ዛሬ የተሸለማችሁ በአቋራጭ ሳይሆን በስራና በድካም ያገኛችሁት ውጤት በመሆኑ ልትኮሩ ይገባችኋል ብለዋል።

በቀጣዩ የ2018 የትምህርት ዘመንም የ12 ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና በክልሉ ሙሉ በመሉ ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ በኦላይን ለመስጠት ከክልሉ አመራር ጋር መግባባት መደረሱንም ሚኒስትሩ ገልፀዋል።

በመሆኑም በክልሉ አሁን በተገኘው ውጤት መዘናጋት ሳይኖር የትምህርት ጥራትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል።

ሚኒስትሩ አክለውም ይሄ ትውልድ የሥራ ትውልድ፣ በራሱ የሚኮራ ትውልድ እንዲሆን እንደ ሀገር የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላልም ብለዋል።

በዕውቅናና ሽልማት መርሀ-ግብሩ ላይ የትምህርት ሚኒስቴርና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
2
1 AAU Monday-2025-09-22-to-2025-09-22-Morning-Schedule (1).xlsx
88 KB
Dear UAT Applicants,
Please find below the schedules for the Undergraduate Admission Test (UAT) for those who applied between August 01 and September 17, 2025 and selected Addis Ababa University as their exam location. Schedules for applicants outside this period will be announced separately.
If your application was submitted during this period and you are not scheduled, kindly complete the form available at the following link: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSczLsX8bTDf2bmw9S_JcbQKddcHG4g5R5Ky-JPbE7Nx656w5Q/viewform?usp=header
Applicants may also check their exam schedule using their application number at
https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/ExamSchedule
Please note that all visually impaired candidates are required to take the UAT at the Disability Center, Lab 1 (Main Campus). If your name is mistakenly listed under another exam room, please report directly to the Disability Center, Lab 1.
Sincerely,

©️AAU Testing Center

@TEMARI_Net1
6
Applicants for the Undergraduate Admission Test (UAT) for those who selected other Testing centers (not Addis Ababa University) as their exam location. Exam Schedules will be announced separately very soon.

©️AAU Testing Center
@TEMARI_Net1
ከ AlphaMarekt በቅናሽ ይሸምቱ
Airpods Pro Black (1899 ብር)
Airpods Pro white (1899 ብር)

ለማዘዝ @ordernow21/ ላይ ያናግሩን
2
Forwarded from AAU MEREJA
🌏 It's World Peace Day! 🕊 Let's choose understanding over division and build a brighter future, together. Spread the love! ❤️ #WorldPeaceDay #PeaceDay

@AAUMEREJA
2
Forwarded from Alpha Market
Hi all,

I’m looking to buy a slightly used PC and phone. If you have any, please DM me.

@ordernow21
2
#ጥቆማ
#ECSU

በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ ዲግሪ የሚሰጡ የትምህርት ፕሮግራሞች፦

College of Management, Leadership & Governance
➫ Public Service Leadership
➫ Public Policy Studies
➫ Management
➫ Tourism & Hotel Management
➫ Public Governance & Administration

College of Finance & Economics
➫ Economics
➫ Accounting & Finance
➫ Public Financial Management
➫ Tax & Customs Administration
➫ Procurement & Asset Management
➫ Logistic & Supply Chain Management
➫ Marketing Management

College of Social Science & Development Studies
➫ Sociology
➫ Psychology
➫ Political Science & International Relations
➫ Journalism & Communication
➫ Development Management
➫ Environmental Science

College of Urban Studies
➫ Urban Planning & Design
➫ Urban Land Management Information Systems
➫ Real Property Valuation
➫ Surveying Engineering
➫ Urban Engineering

College of Innovation & Digitalization
➫ Software Engineering
➫ Computer Science
➫ Data Science
➫ Information Systems
➫ Information Technology

School of Law
➫ Law

@TEMARI_Net1
5
Interview Questions.pdf
600.1 KB
Interview ያለባቹ ተማሪዎች specially Fresh graduates!
እነሆ የInterview ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸው


JOIN US 👇
@TEMARI_Net1
Volunteers Needed – Make an Impact!

If you would like to make a real impact by participating in a meaningful community initiative, we invite you to join us!

We're looking for passionate individuals who are eager to give back and make a difference.
Registration Form: https://docs.google.com/forms/d/1ajPcC4yxNGO52O7lMPe8uSEzjvKMEinlHtI0q70yae0/edit#responses

📅 Start Date: October 11, 2025
📍 Place: Kuskuam, Shiromeda
🕒 Schedule: Once a week for just two hours

Volunteers who complete the program will receive a Certificate of Completion in recognition of their valuable contributions.


Thank you for your enthusiasm and willingness to serve your community!

@TEMARI_Net1
3
Forwarded from AAU MEREJA
✝️🔥 Happy Meskel ! 🔥✝️

Wishing all Ethiopians a joyful Meskel filled with peace, unity, and blessings.

Happy Meskel to All! ✝️

@AAUMEREJA