በ2025 በPhysics፣ በchemistryና፣ በmedicine ዘርፍ አዲስ ነገር በመፍጠር የኖቤል ሽልማት አሸናፊዎች
Nobel Prize in Physics
⚫️John Clarke, Michel H. Devoret, John M. Martinis
“for the discovery of macroscopic quantum mechanical tunnelling and energy quantisation in an electric circuit”
Nobel Prize in Chemistry
⚫️Susumu Kitagawa, Richard Robson, Omar M. Yaghi
“for the development of metal-organic frameworks”
Nobel Prize in Physiology or Medicine
⚫️Mary E. Brunkow, Fred Ramsdell, Shimon Sakaguchi
“for their discoveries concerning peripheral immune tolerance”
VIA bighabesha_softwares
@TEMARI_Net1
Nobel Prize in Physics
⚫️John Clarke, Michel H. Devoret, John M. Martinis
“for the discovery of macroscopic quantum mechanical tunnelling and energy quantisation in an electric circuit”
Nobel Prize in Chemistry
⚫️Susumu Kitagawa, Richard Robson, Omar M. Yaghi
“for the development of metal-organic frameworks”
Nobel Prize in Physiology or Medicine
⚫️Mary E. Brunkow, Fred Ramsdell, Shimon Sakaguchi
“for their discoveries concerning peripheral immune tolerance”
VIA bighabesha_softwares
@TEMARI_Net1
❤1
#Outoftopic
የክቡር ዶ/ር ሐጂ ኡመር ኢድሪስ አረፉ።
የክቡር ዶ/ር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ሄደዋል።
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ወደ ዛሬ ወደ አኼራ ሄደዋል።
Via; tikvahethiopia
@TEMARI_Net1
የክቡር ዶ/ር ሐጂ ኡመር ኢድሪስ አረፉ።
የክቡር ዶ/ር ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ወደ አኼራ ሄደዋል።
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ ባጋጠማቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ወደ ዛሬ ወደ አኼራ ሄደዋል።
Via; tikvahethiopia
@TEMARI_Net1
💔18❤1😐1
#Opportunity
📢FREE Graphic Design & Illustration Training! 🎨✨
✨Are you passionate about design, illustration, and visual storytelling? Here’s your chance to join a FREE 3-month Graphic Design & Illustration Training organized by Robella Graphics Online School — a step-by-step program designed to turn beginners into professionals!
What You'll Master & Gain:
🔹Adobe Suite Expertise (Photoshop, Illustrator & InDesign)
🔹Core Design Fundamentals (principles, typography, color theory)
🔹Illustration Techniques with real-world projects
🔹Professional Portfolio
Who Should Apply?
🔸Recent graduates
🔸Freelancers
🔸Motivated individuals
🔸Those who can attend the full training
Training Details:
⏳ Duration: 3 months
🗓 Schedule: 2 days/week
📍 Location: Fully Online
🔗 Apply: https://forms.gle/Nj8TgneCxBV6Y6AG6
📝 Deadline: October 31, 2025
"If this isn't for you, please share it with others who might be interested."🙏
Follow us👇for more opportunities
@TEMARI_Net1
📢FREE Graphic Design & Illustration Training! 🎨✨
✨Are you passionate about design, illustration, and visual storytelling? Here’s your chance to join a FREE 3-month Graphic Design & Illustration Training organized by Robella Graphics Online School — a step-by-step program designed to turn beginners into professionals!
What You'll Master & Gain:
🔹Adobe Suite Expertise (Photoshop, Illustrator & InDesign)
🔹Core Design Fundamentals (principles, typography, color theory)
🔹Illustration Techniques with real-world projects
🔹Professional Portfolio
Who Should Apply?
🔸Recent graduates
🔸Freelancers
🔸Motivated individuals
🔸Those who can attend the full training
Training Details:
⏳ Duration: 3 months
🗓 Schedule: 2 days/week
📍 Location: Fully Online
🔗 Apply: https://forms.gle/Nj8TgneCxBV6Y6AG6
📝 Deadline: October 31, 2025
Follow us👇for more opportunities
@TEMARI_Net1
❤1
Forwarded from #Abugida Message Board
🏃♀️💥 Ethiopia’s Biggest Outdoor Event Is Here! 💥🏃♂️
Join Rotaract Club of Abugida as we bring energy, teamwork, and service to two of the most exciting races of the year! 🇪🇹✨
🔥 SoFi Malt Great Ethiopian Run – Nov 23
Be part of the action as thousands run for unity, purpose, and joy! 🌍
👧 UNICEF Children’s Race – Nov 22
Support and cheer for our little champions as they run with heart and hope! 💫
📌 Volunteer Roles Available:
🔹 Event Coordination
🔹 Participant & Crowd Support
🔹 Hydration & Checkpoints
🔹 Motivation & Engagement
💪 Your energy and smile can make the difference — step up, volunteer, and Be Abugida! 🌟
👉 Sign up now: https://forms.gle/uUECzQVZCRcyL8L78
📞 Contact:
Aschalew: 0941261476
Lemmi: 0910601974
#Volunteer #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
Join Rotaract Club of Abugida as we bring energy, teamwork, and service to two of the most exciting races of the year! 🇪🇹✨
🔥 SoFi Malt Great Ethiopian Run – Nov 23
Be part of the action as thousands run for unity, purpose, and joy! 🌍
👧 UNICEF Children’s Race – Nov 22
Support and cheer for our little champions as they run with heart and hope! 💫
📌 Volunteer Roles Available:
🔹 Event Coordination
🔹 Participant & Crowd Support
🔹 Hydration & Checkpoints
🔹 Motivation & Engagement
💪 Your energy and smile can make the difference — step up, volunteer, and Be Abugida! 🌟
👉 Sign up now: https://forms.gle/uUECzQVZCRcyL8L78
📞 Contact:
Aschalew: 0941261476
Lemmi: 0910601974
#Volunteer #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
❤3
Forwarded from AAU MEREJA
#15ScholarshipOpportunities
1. Switzerland Government Excellence Scholarships 2026–27 (Fully Funded)
https://lnkd.in/gVrQVcmZ
2. Korean Government Global Korea Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dMPzAKkX
3. 15,00 Russian Government Open Doors Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dPFsfNKH
4. Commonwealth Master’s Scholarships 2026/27 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dxSyMgdZ
5. Japan Sophia University Scholarships 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/gR8R4UkZ
6. 600 Melbourne University Scholarships In Australia 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dYWPH37f
7. List of European Government Scholarships 2026/2027 (Fully Funded)
https://lnkd.in/d_2Hdu4F
8. University of New South Wales (UNSW) Scholarships In Australia 2025 (Funded)
https://lnkd.in/dN8kzZv7
9. French Government Eiffel Excellence Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/d2fPWRxY
10. Doha Institute Graduate Scholarship in Qatar 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dgzjbeKi
11. University of Tokyo Asian Development Bank Japan Scholarship 2026 ( Fully Funded)
https://lnkd.in/dYQ3DfGP
12. Commonwealth Master’s Scholarships 2026/27 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dxSyMgdZ
13. University of Padova International Excellence Scholarship in Italy 2026 (Funded)
https://lnkd.in/dasNUrYk
14. Twente University Netherlands Scholarship 2026 (Funded)
https://lnkd.in/de-mRJrY
15. LPI Summer Internship Program In USA 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/gQJwTh48
@AAUMEREJA
1. Switzerland Government Excellence Scholarships 2026–27 (Fully Funded)
https://lnkd.in/gVrQVcmZ
2. Korean Government Global Korea Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dMPzAKkX
3. 15,00 Russian Government Open Doors Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dPFsfNKH
4. Commonwealth Master’s Scholarships 2026/27 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dxSyMgdZ
5. Japan Sophia University Scholarships 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/gR8R4UkZ
6. 600 Melbourne University Scholarships In Australia 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dYWPH37f
7. List of European Government Scholarships 2026/2027 (Fully Funded)
https://lnkd.in/d_2Hdu4F
8. University of New South Wales (UNSW) Scholarships In Australia 2025 (Funded)
https://lnkd.in/dN8kzZv7
9. French Government Eiffel Excellence Scholarship 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/d2fPWRxY
10. Doha Institute Graduate Scholarship in Qatar 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dgzjbeKi
11. University of Tokyo Asian Development Bank Japan Scholarship 2026 ( Fully Funded)
https://lnkd.in/dYQ3DfGP
12. Commonwealth Master’s Scholarships 2026/27 (Fully Funded)
https://lnkd.in/dxSyMgdZ
13. University of Padova International Excellence Scholarship in Italy 2026 (Funded)
https://lnkd.in/dasNUrYk
14. Twente University Netherlands Scholarship 2026 (Funded)
https://lnkd.in/de-mRJrY
15. LPI Summer Internship Program In USA 2026 (Fully Funded)
https://lnkd.in/gQJwTh48
@AAUMEREJA
❤1
Forwarded from AAU MEREJA
CTBE_T~3.PDF
372.6 KB
CTBE Freshman Students
- Revised Class Schedule
- Change of Section
[Year I, Semester I (2018 Entry Students)]
Dear students,
Please note that the section list has been updated. Check your portal for your new section assignment.
In particular, students previously assigned to Sections 13–23, Check your new section in the portal.
Beginning from Monday (OCT 26, 2025), Newly Section Assigned students will attend all classes at Main Campus Forum Building, Rooms 3–6.
All Section students: please see the attached revised schedule (organized by section).
For your more Information, we will post the new section list by Tomorrow.
If you face any challenges, please visit our office at NB 205B or contact us via email at tls.ctbe@aau.edu.et.
The PECC/TLS Office
@TEMARI_Net1
- Revised Class Schedule
- Change of Section
[Year I, Semester I (2018 Entry Students)]
Dear students,
Please note that the section list has been updated. Check your portal for your new section assignment.
In particular, students previously assigned to Sections 13–23, Check your new section in the portal.
Beginning from Monday (OCT 26, 2025), Newly Section Assigned students will attend all classes at Main Campus Forum Building, Rooms 3–6.
All Section students: please see the attached revised schedule (organized by section).
For your more Information, we will post the new section list by Tomorrow.
If you face any challenges, please visit our office at NB 205B or contact us via email at tls.ctbe@aau.edu.et.
The PECC/TLS Office
@TEMARI_Net1
❤1
AAU-CoBE has partnered with ESX to organize a Capital Market Awareness and Engagement Session for graduating students of the College of Business and Economics.
•New Building Hall (10th Floor), 1:30 PM
This program will significantly enrich students’ understanding of the practical aspects of capital market operations
This initiative provides students with first hand exposure to how the Exchange operates. The session will offer practical insights into investment, trading, and career opportunities in the emerging capital market ecosystem.↘️School of Commerce •Thursday 30 oct 2025,
↘️events scheduled FBE
•Wednesday 29 oct 2025 •Eshetu Chole Hall, 1:30 PM
•New Building Hall (10th Floor), 1:30 PM
This program will significantly enrich students’ understanding of the practical aspects of capital market operations
❤1
Forwarded from HULT Prize at Addis Ababa University
🌞 Good Morning, Changemakers! 🌍
The Hult Prize is more than a competition—it’s a movement of youth, innovation, and impact. 💡🚀
For students, it’s a stage to turn ideas into action. For the youth, it’s a chance to lead with purpose. And for our country, it’s a moment to shine globally. 🇪🇹🌎
Your idea could be the one to change the world—don’t hold back. Show up, participate, and make it happen! 💪🔥
Learn more at 👉 www.hultprize.org
#HultPrize #YouthForImpact #Innovation
The Hult Prize is more than a competition—it’s a movement of youth, innovation, and impact. 💡🚀
For students, it’s a stage to turn ideas into action. For the youth, it’s a chance to lead with purpose. And for our country, it’s a moment to shine globally. 🇪🇹🌎
Your idea could be the one to change the world—don’t hold back. Show up, participate, and make it happen! 💪🔥
Learn more at 👉 www.hultprize.org
#HultPrize #YouthForImpact #Innovation
ማሊ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ሁሉንም ትምህርት ቤቶቿን ለሁለት ሳምንት ዘጋች።
ማሊ ትምህረት ቤቶቿን የዘጋችው በአልቃይዳ የሚደገፈው ጃማዓት ኑስራት አል ኢስላም ዋል ሙስሊምን የተሰኘው አሸባሪ ቡድን ነዳጅ እንዳይገባ በማገዱ የተነሳ በተፈጠረ የነዳጅ እጥረት ነው።
አሸባሪው ከማሊ ጎረቤቶች ነዳጅ ከባለፈው መስከረም ወር ጀምሮ እንዳይገባ መከልከሉን ተከትሎም በርካታ ነዳጅ የጫኑ መኪኖች በማሊ ድንበር ላይ ቆመዋል።
ቡድኑ የነዳጅ መተላለፊያዎችንም መያዙ ሲነገር ጥቃትም እያደረሰ ነው።
የነዳጅ እጥረቱ ታዲያ የተማሪዎችንና የመምህራንን እንቅስቃሴ በመገደቡ የተነሳ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ለሁለት ሳምንታት እንዲዘጉ መወሰኑን የሃገሪቱ የትምህርት ሚኒስትር አስታውቀዋል።
በሃገሪቱ ረጃጅም የነዳጅ ሰልፎች ሲታዩ የሸቀጦችና የትራንስፖርት ዋጋም ጨምሯል።
አሸባሪው ቡድን ነዳጅ እንዳይገባ ማድረጉን ተከትሎም መንግስት ነዳጅ ለማዳረስ እየሰራ ሲሆን በ2020 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ለያዘው ወታደራዊ መንግስትም ትልቅ ጋሬጣ ሆኗል።
መረጃው የተገኘው ከፈርስት ፖስት ነው።
#TikvahethMagazine
@TEMARI_Net1
ማሊ ትምህረት ቤቶቿን የዘጋችው በአልቃይዳ የሚደገፈው ጃማዓት ኑስራት አል ኢስላም ዋል ሙስሊምን የተሰኘው አሸባሪ ቡድን ነዳጅ እንዳይገባ በማገዱ የተነሳ በተፈጠረ የነዳጅ እጥረት ነው።
አሸባሪው ከማሊ ጎረቤቶች ነዳጅ ከባለፈው መስከረም ወር ጀምሮ እንዳይገባ መከልከሉን ተከትሎም በርካታ ነዳጅ የጫኑ መኪኖች በማሊ ድንበር ላይ ቆመዋል።
ቡድኑ የነዳጅ መተላለፊያዎችንም መያዙ ሲነገር ጥቃትም እያደረሰ ነው።
የነዳጅ እጥረቱ ታዲያ የተማሪዎችንና የመምህራንን እንቅስቃሴ በመገደቡ የተነሳ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ለሁለት ሳምንታት እንዲዘጉ መወሰኑን የሃገሪቱ የትምህርት ሚኒስትር አስታውቀዋል።
በሃገሪቱ ረጃጅም የነዳጅ ሰልፎች ሲታዩ የሸቀጦችና የትራንስፖርት ዋጋም ጨምሯል።
አሸባሪው ቡድን ነዳጅ እንዳይገባ ማድረጉን ተከትሎም መንግስት ነዳጅ ለማዳረስ እየሰራ ሲሆን በ2020 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ለያዘው ወታደራዊ መንግስትም ትልቅ ጋሬጣ ሆኗል።
መረጃው የተገኘው ከፈርስት ፖስት ነው።
#TikvahethMagazine
@TEMARI_Net1
❤2
Forwarded from AAU MEREJA
ቅጥር ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈጽሙ ገለልተኛ የምርጫ ክልል ሠራተኞችን በጊዜያዊነት ለመቅጠር ይፈልጋል።
በዚኽም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የምታሟሉ በሁሉም ክልሎች ላይ “በምርጫ ክልል በአስፈጻሚነት” ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ፤ ተከታዩን ማስፈንጠሪያ
https://nebe-election.org/registration_co
በመጠቀም ከጥቅምት 17 እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል።
የምልመላ መሥፈርት፡-
• ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣
• የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣
• የትምህርት ዝግጅት፦ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣
• የሥራ ቦታ፦ በሁሉም ክልሎች፣
• የሥራ ቆይታ ፦ ለሰባት ወር፣
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም።
@AAUMEREJA
ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈጽሙ ገለልተኛ የምርጫ ክልል ሠራተኞችን በጊዜያዊነት ለመቅጠር ይፈልጋል።
በዚኽም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የምታሟሉ በሁሉም ክልሎች ላይ “በምርጫ ክልል በአስፈጻሚነት” ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ፤ ተከታዩን ማስፈንጠሪያ
https://nebe-election.org/registration_co
በመጠቀም ከጥቅምት 17 እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል።
የምልመላ መሥፈርት፡-
• ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣
• የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣
• የትምህርት ዝግጅት፦ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣
• የሥራ ቦታ፦ በሁሉም ክልሎች፣
• የሥራ ቆይታ ፦ ለሰባት ወር፣
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም።
@AAUMEREJA
❤4
Forwarded from #Abugida Message Board
🏃♀️💥 Ethiopia’s Biggest Outdoor Event Is Here! 💥🏃♂️
Join Rotaract Club of Abugida as we bring energy, teamwork, and service to two of the most exciting races of the year! 🇪🇹✨
🔥 SoFi Malt Great Ethiopian Run – Nov 23
Be part of the action as thousands run for unity, purpose, and joy! 🌍
👧 UNICEF Children’s Race – Nov 22
Support and cheer for our little champions as they run with heart and hope! 💫
📌 Volunteer Roles Available:
🔹 Event Coordination
🔹 Participant & Crowd Support
🔹 Hydration & Checkpoints
🔹 Motivation & Engagement
💪 Your energy and smile can make the difference — step up, volunteer, and Be Abugida! 🌟
👉 Sign up now: https://forms.gle/uUECzQVZCRcyL8L78
📞 Contact:
Aschalew: 0941261476
Lemmi: 0910601974
#Volunteer #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
Join Rotaract Club of Abugida as we bring energy, teamwork, and service to two of the most exciting races of the year! 🇪🇹✨
🔥 SoFi Malt Great Ethiopian Run – Nov 23
Be part of the action as thousands run for unity, purpose, and joy! 🌍
👧 UNICEF Children’s Race – Nov 22
Support and cheer for our little champions as they run with heart and hope! 💫
📌 Volunteer Roles Available:
🔹 Event Coordination
🔹 Participant & Crowd Support
🔹 Hydration & Checkpoints
🔹 Motivation & Engagement
💪 Your energy and smile can make the difference — step up, volunteer, and Be Abugida! 🌟
👉 Sign up now: https://forms.gle/uUECzQVZCRcyL8L78
📞 Contact:
Aschalew: 0941261476
Lemmi: 0910601974
#Volunteer #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
#Activate your AAU email
Video Assistant for Institutional email Activation,
Subscribe and watch the video
https://youtu.be/18aNpXV_wc4?si=MvHYF97KcwvUdWXY
Video Assistant for Institutional email Activation,
Subscribe and watch the video
https://youtu.be/18aNpXV_wc4?si=MvHYF97KcwvUdWXY
YouTube
April 19, 2024
VIDEO Assistant How to Activate AAU Institutional email,
follow this simple step.
subscribe this channel
follow this simple step.
subscribe this channel
የትምህርት ስርዓቱ ከሰኞ እስከ እሁድ መደረጉ በትምህርት አቀባበል ላይ የተማሪዎችን የመማር ፍላጎት እንደሚቀንስና ስሜት አልባ የመሆን ችግር እንደ ሚያስከትል እና ከፍተኛ የሆነ የሥነ-ልቦና ጫና እንደሚያሳድር የትምህርት ባለሙያዎች ተናገሩ
የኢትዮጵያ የሒሳብ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዚዳንት እና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የሒሳብ ትምህርት ሃላፊ ሳሙኤል አሰፉ (ዶ/ር)፤ ተማሪዎች ያለ እረፍት የሚማሩ ከሆነ ትምህርት የመቀበል ፍላጎታቸው እንደሚቀንስ እና ትምህርን ከመማር ይልቅ እንደ ሸክም የመመልከት እድል ከፍተኛ መሆኑን ለአሐዱ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ይህን አሰራር እንዲወጣ ከማድረግ ባለፈ ምን አይነት ጉዳት ያመጣል የሚለው መታየት እንደነበረበት አንስተው፤ ተማሪዎች ከትምህርት ወደ ትምህርት ያለ እረፍት መዘዋወራቸው ዝግጁ ሆነው የመማር እድላቸው ዝቅተኛ እንደሚሆን አሳስበዋል።
ትምህርት ማለት ውጤታማ መሆን እንደሆነ በመግለጽም፤ ውጤታማነቸውን እንደሚቀንስ፣ ተማሪዎች የድካም ስሜት እንዲሰማቸው እንዲሁም ትምህርት እንዲጠሉ ያደርጋል ሲሉ ገልጸዋል።
ተማሪዎች ከትምህርት የሚያገኙት እውቀት ብቻ በቂ አለመሆኑን አንስተው፤ ከማህበረሰብ ጋር ግንኙነት ማድረግ እንዳለባቸውና ይህ ከግምት መግባት እንደነበረ አስታውቀዋል።
ይህ ችግር እንዲከሰት ያደረገው የተማሪዎች ፈተና ማጠናቀቂያ ግንባት ወር ብቻ መሆኑ እንደሆነ የገለጹት ዶ/ር ሳሙኤል፤ ያለውን ጊዜ በማጥበብ ከመስራት ባለፈ ከክረምት ጊዜ የአንድ ወር ጊዜ በመውሰድ የፈተና ጊዜው እንዲራዘም ቢደረግ የተሻለ አማራጭ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ሌላኛው የትምህርት ባለሙያና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ አካቶ ትምህርት ባልደረባ ጥሩሰው ተፈራ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ ይህ አሰራር በልጆች ላይ የሥነ-ልቦና ጫና እንደሚያሳድር ተናግረዋል
@TEMARI_Net1
የኢትዮጵያ የሒሳብ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዚዳንት እና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የሒሳብ ትምህርት ሃላፊ ሳሙኤል አሰፉ (ዶ/ር)፤ ተማሪዎች ያለ እረፍት የሚማሩ ከሆነ ትምህርት የመቀበል ፍላጎታቸው እንደሚቀንስ እና ትምህርን ከመማር ይልቅ እንደ ሸክም የመመልከት እድል ከፍተኛ መሆኑን ለአሐዱ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ይህን አሰራር እንዲወጣ ከማድረግ ባለፈ ምን አይነት ጉዳት ያመጣል የሚለው መታየት እንደነበረበት አንስተው፤ ተማሪዎች ከትምህርት ወደ ትምህርት ያለ እረፍት መዘዋወራቸው ዝግጁ ሆነው የመማር እድላቸው ዝቅተኛ እንደሚሆን አሳስበዋል።
ትምህርት ማለት ውጤታማ መሆን እንደሆነ በመግለጽም፤ ውጤታማነቸውን እንደሚቀንስ፣ ተማሪዎች የድካም ስሜት እንዲሰማቸው እንዲሁም ትምህርት እንዲጠሉ ያደርጋል ሲሉ ገልጸዋል።
ተማሪዎች ከትምህርት የሚያገኙት እውቀት ብቻ በቂ አለመሆኑን አንስተው፤ ከማህበረሰብ ጋር ግንኙነት ማድረግ እንዳለባቸውና ይህ ከግምት መግባት እንደነበረ አስታውቀዋል።
ይህ ችግር እንዲከሰት ያደረገው የተማሪዎች ፈተና ማጠናቀቂያ ግንባት ወር ብቻ መሆኑ እንደሆነ የገለጹት ዶ/ር ሳሙኤል፤ ያለውን ጊዜ በማጥበብ ከመስራት ባለፈ ከክረምት ጊዜ የአንድ ወር ጊዜ በመውሰድ የፈተና ጊዜው እንዲራዘም ቢደረግ የተሻለ አማራጭ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ሌላኛው የትምህርት ባለሙያና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ አካቶ ትምህርት ባልደረባ ጥሩሰው ተፈራ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ ይህ አሰራር በልጆች ላይ የሥነ-ልቦና ጫና እንደሚያሳድር ተናግረዋል
@TEMARI_Net1
❤7👍4
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2017 ዓ.ም በከተማዋ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ከ500 በላይ ውጤት ካስመዘገቡ 1,321 ተማሪዎች መካከል ከፍተኛ ውጤት ላመጡ 336 ተማሪዎች ዕውቅና ሰጥቷል።
በአዲስ አበባ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 31 በመቶ የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አምጥታዋል። ይህም በ2016 ዓ.ም ከነበረው 23 በመቶ መሻሻል የታየበት ነው።
በመላ ሀገሪቱ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ካሳለፉ 50 ትምህርት ቤቶች መካከል 17 ትምህርት ቤቶች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ናቸው። በተጨማሪ በከተማዋ የሚገኙ ሁለት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ አሳልፈዋል።
ለእነዚህ ተቋማት እና ተማሪዎች ዕውቅና የሰጠ መርሐግብር በዛሬው ዕለት በከተማ አስተዳደሩ ተከናውኗል። ለአይነ ስውራን እና መስማት ለተሳናቸው ውጤታማ ተማሪዎችም ዕውቅና ተሰጥቷል። 👍👏
@TEMARI_Net1
በአዲስ አበባ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 31 በመቶ የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አምጥታዋል። ይህም በ2016 ዓ.ም ከነበረው 23 በመቶ መሻሻል የታየበት ነው።
በመላ ሀገሪቱ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ካሳለፉ 50 ትምህርት ቤቶች መካከል 17 ትምህርት ቤቶች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ናቸው። በተጨማሪ በከተማዋ የሚገኙ ሁለት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ አሳልፈዋል።
ለእነዚህ ተቋማት እና ተማሪዎች ዕውቅና የሰጠ መርሐግብር በዛሬው ዕለት በከተማ አስተዳደሩ ተከናውኗል። ለአይነ ስውራን እና መስማት ለተሳናቸው ውጤታማ ተማሪዎችም ዕውቅና ተሰጥቷል። 👍👏
@TEMARI_Net1
❤2
Forwarded from Alpha Market
Enjoy an exclusive 10% discount on all @AlphaMarket21 products for the next two days, starting today at 3:00 LT!
✅ Browse more deals on @AlphaMarket21
📞 Contact: @ordernow21 | 0931463406
🚚 Free Delivery Available
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
✅ Browse more deals on @AlphaMarket21
📞 Contact: @ordernow21 | 0931463406
🚚 Free Delivery Available
We Don’t Just Sell — We Guarantee!