Forwarded from HULT Prize at Addis Ababa University
🌞 Good Morning, Changemakers! 🌍
The Hult Prize is more than a competition—it’s a movement of youth, innovation, and impact. 💡🚀
For students, it’s a stage to turn ideas into action. For the youth, it’s a chance to lead with purpose. And for our country, it’s a moment to shine globally. 🇪🇹🌎
Your idea could be the one to change the world—don’t hold back. Show up, participate, and make it happen! 💪🔥
Learn more at 👉 www.hultprize.org
#HultPrize #YouthForImpact #Innovation
The Hult Prize is more than a competition—it’s a movement of youth, innovation, and impact. 💡🚀
For students, it’s a stage to turn ideas into action. For the youth, it’s a chance to lead with purpose. And for our country, it’s a moment to shine globally. 🇪🇹🌎
Your idea could be the one to change the world—don’t hold back. Show up, participate, and make it happen! 💪🔥
Learn more at 👉 www.hultprize.org
#HultPrize #YouthForImpact #Innovation
ማሊ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ሁሉንም ትምህርት ቤቶቿን ለሁለት ሳምንት ዘጋች።
ማሊ ትምህረት ቤቶቿን የዘጋችው በአልቃይዳ የሚደገፈው ጃማዓት ኑስራት አል ኢስላም ዋል ሙስሊምን የተሰኘው አሸባሪ ቡድን ነዳጅ እንዳይገባ በማገዱ የተነሳ በተፈጠረ የነዳጅ እጥረት ነው።
አሸባሪው ከማሊ ጎረቤቶች ነዳጅ ከባለፈው መስከረም ወር ጀምሮ እንዳይገባ መከልከሉን ተከትሎም በርካታ ነዳጅ የጫኑ መኪኖች በማሊ ድንበር ላይ ቆመዋል።
ቡድኑ የነዳጅ መተላለፊያዎችንም መያዙ ሲነገር ጥቃትም እያደረሰ ነው።
የነዳጅ እጥረቱ ታዲያ የተማሪዎችንና የመምህራንን እንቅስቃሴ በመገደቡ የተነሳ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ለሁለት ሳምንታት እንዲዘጉ መወሰኑን የሃገሪቱ የትምህርት ሚኒስትር አስታውቀዋል።
በሃገሪቱ ረጃጅም የነዳጅ ሰልፎች ሲታዩ የሸቀጦችና የትራንስፖርት ዋጋም ጨምሯል።
አሸባሪው ቡድን ነዳጅ እንዳይገባ ማድረጉን ተከትሎም መንግስት ነዳጅ ለማዳረስ እየሰራ ሲሆን በ2020 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ለያዘው ወታደራዊ መንግስትም ትልቅ ጋሬጣ ሆኗል።
መረጃው የተገኘው ከፈርስት ፖስት ነው።
#TikvahethMagazine
@TEMARI_Net1
ማሊ ትምህረት ቤቶቿን የዘጋችው በአልቃይዳ የሚደገፈው ጃማዓት ኑስራት አል ኢስላም ዋል ሙስሊምን የተሰኘው አሸባሪ ቡድን ነዳጅ እንዳይገባ በማገዱ የተነሳ በተፈጠረ የነዳጅ እጥረት ነው።
አሸባሪው ከማሊ ጎረቤቶች ነዳጅ ከባለፈው መስከረም ወር ጀምሮ እንዳይገባ መከልከሉን ተከትሎም በርካታ ነዳጅ የጫኑ መኪኖች በማሊ ድንበር ላይ ቆመዋል።
ቡድኑ የነዳጅ መተላለፊያዎችንም መያዙ ሲነገር ጥቃትም እያደረሰ ነው።
የነዳጅ እጥረቱ ታዲያ የተማሪዎችንና የመምህራንን እንቅስቃሴ በመገደቡ የተነሳ ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ለሁለት ሳምንታት እንዲዘጉ መወሰኑን የሃገሪቱ የትምህርት ሚኒስትር አስታውቀዋል።
በሃገሪቱ ረጃጅም የነዳጅ ሰልፎች ሲታዩ የሸቀጦችና የትራንስፖርት ዋጋም ጨምሯል።
አሸባሪው ቡድን ነዳጅ እንዳይገባ ማድረጉን ተከትሎም መንግስት ነዳጅ ለማዳረስ እየሰራ ሲሆን በ2020 በመፈንቅለ መንግስት ስልጣን ለያዘው ወታደራዊ መንግስትም ትልቅ ጋሬጣ ሆኗል።
መረጃው የተገኘው ከፈርስት ፖስት ነው።
#TikvahethMagazine
@TEMARI_Net1
❤2
Forwarded from AAU MEREJA
ቅጥር ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈጽሙ ገለልተኛ የምርጫ ክልል ሠራተኞችን በጊዜያዊነት ለመቅጠር ይፈልጋል።
በዚኽም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የምታሟሉ በሁሉም ክልሎች ላይ “በምርጫ ክልል በአስፈጻሚነት” ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ፤ ተከታዩን ማስፈንጠሪያ
https://nebe-election.org/registration_co
በመጠቀም ከጥቅምት 17 እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል።
የምልመላ መሥፈርት፡-
• ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣
• የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣
• የትምህርት ዝግጅት፦ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣
• የሥራ ቦታ፦ በሁሉም ክልሎች፣
• የሥራ ቆይታ ፦ ለሰባት ወር፣
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም።
@AAUMEREJA
ኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማከናወን በርካታ የቅድመ ምርጫ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል። በመሆኑም ቦርዱ ምርጫ የሚያስፈጽሙ ገለልተኛ የምርጫ ክልል ሠራተኞችን በጊዜያዊነት ለመቅጠር ይፈልጋል።
በዚኽም መሠረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መሥፈርቶች የምታሟሉ በሁሉም ክልሎች ላይ “በምርጫ ክልል በአስፈጻሚነት” ማገልገል የምትፈልጉ አመልካቾች በሙሉ፤ ተከታዩን ማስፈንጠሪያ
https://nebe-election.org/registration_co
በመጠቀም ከጥቅምት 17 እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት እንድትመዘገቡ ቦርዱ ያሳውቃል።
የምልመላ መሥፈርት፡-
• ዕድሜው/ዋ ከ18 ዓመት በላይ የሆነ/ች፣
• የማንኛውም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ያልሆነ/ች፣
• የትምህርት ዝግጅት፦ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ የሆነ/ች፣
• የሥራ ቦታ፦ በሁሉም ክልሎች፣
• የሥራ ቆይታ ፦ ለሰባት ወር፣
• ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ
ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም።
@AAUMEREJA
❤4
Forwarded from #Abugida Message Board
🏃♀️💥 Ethiopia’s Biggest Outdoor Event Is Here! 💥🏃♂️
Join Rotaract Club of Abugida as we bring energy, teamwork, and service to two of the most exciting races of the year! 🇪🇹✨
🔥 SoFi Malt Great Ethiopian Run – Nov 23
Be part of the action as thousands run for unity, purpose, and joy! 🌍
👧 UNICEF Children’s Race – Nov 22
Support and cheer for our little champions as they run with heart and hope! 💫
📌 Volunteer Roles Available:
🔹 Event Coordination
🔹 Participant & Crowd Support
🔹 Hydration & Checkpoints
🔹 Motivation & Engagement
💪 Your energy and smile can make the difference — step up, volunteer, and Be Abugida! 🌟
👉 Sign up now: https://forms.gle/uUECzQVZCRcyL8L78
📞 Contact:
Aschalew: 0941261476
Lemmi: 0910601974
#Volunteer #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
Join Rotaract Club of Abugida as we bring energy, teamwork, and service to two of the most exciting races of the year! 🇪🇹✨
🔥 SoFi Malt Great Ethiopian Run – Nov 23
Be part of the action as thousands run for unity, purpose, and joy! 🌍
👧 UNICEF Children’s Race – Nov 22
Support and cheer for our little champions as they run with heart and hope! 💫
📌 Volunteer Roles Available:
🔹 Event Coordination
🔹 Participant & Crowd Support
🔹 Hydration & Checkpoints
🔹 Motivation & Engagement
💪 Your energy and smile can make the difference — step up, volunteer, and Be Abugida! 🌟
👉 Sign up now: https://forms.gle/uUECzQVZCRcyL8L78
📞 Contact:
Aschalew: 0941261476
Lemmi: 0910601974
#Volunteer #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
#Activate your AAU email
Video Assistant for Institutional email Activation,
Subscribe and watch the video
https://youtu.be/18aNpXV_wc4?si=MvHYF97KcwvUdWXY
Video Assistant for Institutional email Activation,
Subscribe and watch the video
https://youtu.be/18aNpXV_wc4?si=MvHYF97KcwvUdWXY
YouTube
April 19, 2024
VIDEO Assistant How to Activate AAU Institutional email,
follow this simple step.
subscribe this channel
follow this simple step.
subscribe this channel
የትምህርት ስርዓቱ ከሰኞ እስከ እሁድ መደረጉ በትምህርት አቀባበል ላይ የተማሪዎችን የመማር ፍላጎት እንደሚቀንስና ስሜት አልባ የመሆን ችግር እንደ ሚያስከትል እና ከፍተኛ የሆነ የሥነ-ልቦና ጫና እንደሚያሳድር የትምህርት ባለሙያዎች ተናገሩ
የኢትዮጵያ የሒሳብ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዚዳንት እና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የሒሳብ ትምህርት ሃላፊ ሳሙኤል አሰፉ (ዶ/ር)፤ ተማሪዎች ያለ እረፍት የሚማሩ ከሆነ ትምህርት የመቀበል ፍላጎታቸው እንደሚቀንስ እና ትምህርን ከመማር ይልቅ እንደ ሸክም የመመልከት እድል ከፍተኛ መሆኑን ለአሐዱ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ይህን አሰራር እንዲወጣ ከማድረግ ባለፈ ምን አይነት ጉዳት ያመጣል የሚለው መታየት እንደነበረበት አንስተው፤ ተማሪዎች ከትምህርት ወደ ትምህርት ያለ እረፍት መዘዋወራቸው ዝግጁ ሆነው የመማር እድላቸው ዝቅተኛ እንደሚሆን አሳስበዋል።
ትምህርት ማለት ውጤታማ መሆን እንደሆነ በመግለጽም፤ ውጤታማነቸውን እንደሚቀንስ፣ ተማሪዎች የድካም ስሜት እንዲሰማቸው እንዲሁም ትምህርት እንዲጠሉ ያደርጋል ሲሉ ገልጸዋል።
ተማሪዎች ከትምህርት የሚያገኙት እውቀት ብቻ በቂ አለመሆኑን አንስተው፤ ከማህበረሰብ ጋር ግንኙነት ማድረግ እንዳለባቸውና ይህ ከግምት መግባት እንደነበረ አስታውቀዋል።
ይህ ችግር እንዲከሰት ያደረገው የተማሪዎች ፈተና ማጠናቀቂያ ግንባት ወር ብቻ መሆኑ እንደሆነ የገለጹት ዶ/ር ሳሙኤል፤ ያለውን ጊዜ በማጥበብ ከመስራት ባለፈ ከክረምት ጊዜ የአንድ ወር ጊዜ በመውሰድ የፈተና ጊዜው እንዲራዘም ቢደረግ የተሻለ አማራጭ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ሌላኛው የትምህርት ባለሙያና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ አካቶ ትምህርት ባልደረባ ጥሩሰው ተፈራ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ ይህ አሰራር በልጆች ላይ የሥነ-ልቦና ጫና እንደሚያሳድር ተናግረዋል
@TEMARI_Net1
የኢትዮጵያ የሒሳብ ባለሙያዎች ማህበር ፕሬዚዳንት እና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የሒሳብ ትምህርት ሃላፊ ሳሙኤል አሰፉ (ዶ/ር)፤ ተማሪዎች ያለ እረፍት የሚማሩ ከሆነ ትምህርት የመቀበል ፍላጎታቸው እንደሚቀንስ እና ትምህርን ከመማር ይልቅ እንደ ሸክም የመመልከት እድል ከፍተኛ መሆኑን ለአሐዱ ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ ይህን አሰራር እንዲወጣ ከማድረግ ባለፈ ምን አይነት ጉዳት ያመጣል የሚለው መታየት እንደነበረበት አንስተው፤ ተማሪዎች ከትምህርት ወደ ትምህርት ያለ እረፍት መዘዋወራቸው ዝግጁ ሆነው የመማር እድላቸው ዝቅተኛ እንደሚሆን አሳስበዋል።
ትምህርት ማለት ውጤታማ መሆን እንደሆነ በመግለጽም፤ ውጤታማነቸውን እንደሚቀንስ፣ ተማሪዎች የድካም ስሜት እንዲሰማቸው እንዲሁም ትምህርት እንዲጠሉ ያደርጋል ሲሉ ገልጸዋል።
ተማሪዎች ከትምህርት የሚያገኙት እውቀት ብቻ በቂ አለመሆኑን አንስተው፤ ከማህበረሰብ ጋር ግንኙነት ማድረግ እንዳለባቸውና ይህ ከግምት መግባት እንደነበረ አስታውቀዋል።
ይህ ችግር እንዲከሰት ያደረገው የተማሪዎች ፈተና ማጠናቀቂያ ግንባት ወር ብቻ መሆኑ እንደሆነ የገለጹት ዶ/ር ሳሙኤል፤ ያለውን ጊዜ በማጥበብ ከመስራት ባለፈ ከክረምት ጊዜ የአንድ ወር ጊዜ በመውሰድ የፈተና ጊዜው እንዲራዘም ቢደረግ የተሻለ አማራጭ እንደሆነ ጠቁመዋል።
ሌላኛው የትምህርት ባለሙያና የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ አካቶ ትምህርት ባልደረባ ጥሩሰው ተፈራ (ፕ/ር) በበኩላቸው፤ ይህ አሰራር በልጆች ላይ የሥነ-ልቦና ጫና እንደሚያሳድር ተናግረዋል
@TEMARI_Net1
❤7👍4
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2017 ዓ.ም በከተማዋ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው ከ500 በላይ ውጤት ካስመዘገቡ 1,321 ተማሪዎች መካከል ከፍተኛ ውጤት ላመጡ 336 ተማሪዎች ዕውቅና ሰጥቷል።
በአዲስ አበባ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 31 በመቶ የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አምጥታዋል። ይህም በ2016 ዓ.ም ከነበረው 23 በመቶ መሻሻል የታየበት ነው።
በመላ ሀገሪቱ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ካሳለፉ 50 ትምህርት ቤቶች መካከል 17 ትምህርት ቤቶች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ናቸው። በተጨማሪ በከተማዋ የሚገኙ ሁለት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ አሳልፈዋል።
ለእነዚህ ተቋማት እና ተማሪዎች ዕውቅና የሰጠ መርሐግብር በዛሬው ዕለት በከተማ አስተዳደሩ ተከናውኗል። ለአይነ ስውራን እና መስማት ለተሳናቸው ውጤታማ ተማሪዎችም ዕውቅና ተሰጥቷል። 👍👏
@TEMARI_Net1
በአዲስ አበባ በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከወሰዱ ተማሪዎች ውስጥ 31 በመቶ የሚሆኑት የማለፊያ ውጤት አምጥታዋል። ይህም በ2016 ዓ.ም ከነበረው 23 በመቶ መሻሻል የታየበት ነው።
በመላ ሀገሪቱ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ካሳለፉ 50 ትምህርት ቤቶች መካከል 17 ትምህርት ቤቶች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ናቸው። በተጨማሪ በከተማዋ የሚገኙ ሁለት አዳሪ ትምህርት ቤቶች ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ አሳልፈዋል።
ለእነዚህ ተቋማት እና ተማሪዎች ዕውቅና የሰጠ መርሐግብር በዛሬው ዕለት በከተማ አስተዳደሩ ተከናውኗል። ለአይነ ስውራን እና መስማት ለተሳናቸው ውጤታማ ተማሪዎችም ዕውቅና ተሰጥቷል። 👍👏
@TEMARI_Net1
❤2
Forwarded from Alpha Market
Enjoy an exclusive 10% discount on all @AlphaMarket21 products for the next two days, starting today at 3:00 LT!
✅ Browse more deals on @AlphaMarket21
📞 Contact: @ordernow21 | 0931463406
🚚 Free Delivery Available
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
✅ Browse more deals on @AlphaMarket21
📞 Contact: @ordernow21 | 0931463406
🚚 Free Delivery Available
We Don’t Just Sell — We Guarantee!
በ UAE በተጋቡ በጥቂት ቀናት ውስጥ የሚስቱን ትክክለኛ ፊት ያየው ሙሽራ ፍች ጠየቀ።
ተጋቢዎቹ ከሰርጋቸው ማግስት በሻርጃ(sharja) Al Mamzar ባህር ዳርቻ ዋና ዋኝተው ሲወጡ የሚስቱን ትክክለኛ ፊት ያየው ባል "ይችን አላውቃትም" በማለት ሚስቱን መለየት እንዳልቻለ ተነገረ ። ለዚህም ምክንያቱ ደግሞ ባል እና ሚስት ከመጋባታቸው በፊት ሚስት አብዝታ Cosmotics የምትጠቀም በመሆኑ እና ዋና በምትዋኝበት ሰአት የተቀባችው cosmotics በዉሃ የታጠበ በመሆኑ ነበር።ባል እና ሚስት ችግሩን በንግግር እንድፈቱት ቢሞከርም አቶ ባል አጭበርብራኛለች በማለት ፍች ጠይቋል። በአሁኑ ሰአት ሚስትም በፍቹ ምክንያት የአእምሮ ጭንቀት አጋጥሟት ህክምና እየተከታተለች ትገኛለች። እርሰዎ በባል ቦታ ቢሆኑ ምን ያደርጉ ነበር?
ወይ ኮስሞቲክስ🤔
@TEMARI_Net1
ተጋቢዎቹ ከሰርጋቸው ማግስት በሻርጃ(sharja) Al Mamzar ባህር ዳርቻ ዋና ዋኝተው ሲወጡ የሚስቱን ትክክለኛ ፊት ያየው ባል "ይችን አላውቃትም" በማለት ሚስቱን መለየት እንዳልቻለ ተነገረ ። ለዚህም ምክንያቱ ደግሞ ባል እና ሚስት ከመጋባታቸው በፊት ሚስት አብዝታ Cosmotics የምትጠቀም በመሆኑ እና ዋና በምትዋኝበት ሰአት የተቀባችው cosmotics በዉሃ የታጠበ በመሆኑ ነበር።ባል እና ሚስት ችግሩን በንግግር እንድፈቱት ቢሞከርም አቶ ባል አጭበርብራኛለች በማለት ፍች ጠይቋል። በአሁኑ ሰአት ሚስትም በፍቹ ምክንያት የአእምሮ ጭንቀት አጋጥሟት ህክምና እየተከታተለች ትገኛለች። እርሰዎ በባል ቦታ ቢሆኑ ምን ያደርጉ ነበር?
ወይ ኮስሞቲክስ🤔
@TEMARI_Net1
😁10❤4
#Remedialplacement
የRemedial ፕሮግራም ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.edu.et
2. Telegram bot: @moestudentbot
ትምህርት ሚኒስቴር
የRemedial ፕሮግራም ምደባ እየተጠባበቃችሁ ላላችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤
በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል የሚያስችል ማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ተቋማት በሚያስተላልፉት ጥሪ መሰረት የ Remedial ፕሮግራሙን እንድትከታተሉ እናሳውቃለን።
የተመደባችሁበትን ተቋም ለማየት የቀረቡ አማራጮች
1. Website: https://student.ethernet.edu.et
2. Telegram bot: @moestudentbot
ትምህርት ሚኒስቴር
❤1
Forwarded from #Abugida Message Board
🌱 GRC x PD Online Session!
Join us for “Climate Change and the SDGs: A Shared Path to a Better Future.” 🌍✨
📅 Oct 31, 2025, evening 3:00 LT
🎙️ Speakers: Rtr. Meheret Kebede & Rtr. Michael Endalemaw
Join us on google meet:meet.google.com/gdv-pdmq-vyi
💥 Don’t miss the insights, fun, and friendly GRC vs PD challenge!
#GRC #PDSession #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
Join us for “Climate Change and the SDGs: A Shared Path to a Better Future.” 🌍✨
📅 Oct 31, 2025, evening 3:00 LT
🎙️ Speakers: Rtr. Meheret Kebede & Rtr. Michael Endalemaw
Join us on google meet:meet.google.com/gdv-pdmq-vyi
💥 Don’t miss the insights, fun, and friendly GRC vs PD challenge!
#GRC #PDSession #RacAbugida #UniteForGood #MakeItHappen
@racabugida
❤1