TEMARI-NET – Telegram
TEMARI-NET
4.11K subscribers
910 photos
17 videos
167 files
288 links
This Channel is created to disseminate proper, timely information and news for Students
Download Telegram
የተማሪዎቹ ጥያቄ ምንድነው ?

" ውሳኔው ተቀባይነት የሌለው ነው " - ተማሪዎች

የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የ3ኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲያጠናቅቁ ለ1 ዓመት የማስተማር አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስገድደው መመሪያ በ2019 የትምህርት ዘመን ተግባራዊ መሆን ይጀምራል መባሉን መዘገቡ ይታወቃል።

ውሳኔው በሚመለከት ለምክር ቤት አባላት ቀርበው ያብራሩት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)  " ለመምህራን የሚቀርበው ጥቅማጥቅምና ደመወዝ በቂ አለመሆን ለመምህራን እጥረት ምክንያት እንደሆነ " አስረድተዋል።

ይህም አዲስ መምህራንን በበቂ ሁኔታ ለማፍራት አስቸጋሪ እንዳረገው ተገልጿል።

ይህንንም ለመቅረፍ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለአንድ ዓመት የማስተማር አገልግሎት ሲሰጡ፣ የበለጠ የመምህርነት ሙያ ፍቅር ሊያጎለብቱ እንደሚችሉም መገለጹን ተከትሎ ጉዳዩ የሚመለከታቸው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዘንድ ውሳኔው ከፍተኛ ቅሬታ ፈጥሯል።

ጉዳዩ ከተሰማበት ቀን አንስቶ በተለያዩ የሃገሪቱ ዩንቨርስቲዎች መነጋገሪያ የሆነው ይህ ውሳኔ በአንዳንድ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ተቃውሞ ለማሰማት ሰልፍ ማድረጋቸውን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከተማሪዎች ሰምቷል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከበርካታ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስለጉዳዩ በማነጋገር እንደተረዳው ጉዳዩን በሚዲያ ላይ ከመስማት በቀር በአሁኑ ሰዓት የሦስተኛ ዓመት ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ የሚገኙ ተማሪዎች የሚቀጥለው አመት የማስተማር አገልግሎት ስለመስጠታቸው ከዩኒቨርሲቲያቸው በኩል የተገለጸላቸው ነገር የለም።

ከሃዋሳ ፣ ባህርዳር፣ ወለጋ፣ አምቦ፣ ደምቢ ዶሎ፣ መደወላቡ፣ ወላይታ ሶዶ፣ ድሬዳዋ፣ ሐዋሳ ፣ ደብረ ብርሃን እንዲሁም ከአርባምንጭ ዩንቨርሲቲዎች ያነጋገርናቸው ተማሪዎች ጉዳዩን በመደናገጥ መስማታቸውን ገልጸው ውሳኔውን ግራ አጋቢ ሲሉ ገልጸውታል።

ተማሪዎቹ በሰጡን ቃል " በጉዳዩ ላይ ጥርት ያለ የሰማነው ነገር የለም እንዴት እንደምንሄድ፣ ሰርቪሱን በምን አይነት መንገድ እንደምንሰጥ ያወቅነው ነገር የለም ጉዳዩ ግራ አጋቢ ሆኖብናል " ነው ያሉት።

ቃላቸውን የሰጡን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ውሳኔውን እንዲሰሙበት ከተደረገበት ጊዜ፣ በተለያዩ አካባቢዎች ያለውን የሰላም ሁኔታ እንዲሁም ከትምህርት ቆይታቸው ርዝመት አንጻር በማቅረብ ጉዳዩን " ተቀባይነት የሌለው " ሲሉ ገልጸውታል።

ቲክቫህ ያነጋገራቸው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በዝርዝር ምን አሉ ?

" መሃል ላይ ገብተን ነው የተነገረን /ይህ ሃሳብ የመጣው ፣አማራጭ እንኳን ማየት የማንችልበት ሁኔታ ላይ ነው ውሳኔውን የሰማነው አንድ አመት ቀልድ አይደለም ለእኛ።

በጣም ቅሬታ አለን ካለው ሃገራዊ ሁኔታ አንጻር ክልል ላይ ሄዳቹ ታስተምራላቹ የተባለው ነገር ተቀባይነት የለውም ሰላም የሰፈነበት ሁኔታ ላይ አይደለም ያለነው።

ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት መስጠቱ ግዴታ ነው ከተባለም እንደ አማራጭ የትምህርት ቆይታችንን ጨርሰን ካጠናቀቅን በኋላ ቢሆን የተሻለ ነበር ፣የግዴታ ሦስተኛ አመት ላይ ከተባለ አንድ አመት ሙሉ ሌላ ቦታ ውለን ድጋሚ ወደ ትምህርት ልንመለስ ነው ይህ ደግሞ አግባብ አይደለም።

በጉዳዩ ላይ ጥርት ያለ የሰማነው ነገር የለም እንዴት እንደምንሄድ፣ ሰርቪሱን በምን አይነት መንገድ እንደምንሰጥ ያወቅነው ነገር የለም ጉዳዩ ግራ አጋቢ ሆኖብናል።

ለመቀበል ትንሽ ከብዶናል የእኛ ባች በርካታ ለውጦችን ያየ ነው ፣ ሬሚዲያል የተጀመረበት ነው ከሦስት እና ከአራት አመት በፊት ፍሬሽማን ኮርስ ተጀምሮ የሦስት አመት ዲግሪ ወደ አራት ከፍ አለ አሁን ደግሞ አገልግሎት ይጀምራል ከተባለ አምስት እና ስድስት አመት ልንቆይ ነው ማለት ነው።

ከትምህርት አለም ርቀን ድጋሚ ወደ ትምህርት አለም መመለስ ማለት ከባድ ነው የዲፓርትመንት ኮርሶች ተያያዥ ኮርሶች ስለሆኑ አንድ አመት መስክ ላይ ቆይቶ በድጋሚ ወደ ትምህርት መመለስ የዩኒቨርሲቲ ቆይታችንን ከባድ ያደርግብናል።

መውጫ ፈተና ያለብን ከመሆኑም አኳያ የንባብ ጊዜያችንን የሚያጣብብ በመሆኑ ለመቀበል ከብዶናል።

አገልግሎቱን ብንቀበለው እንኳን ለምሳሌ የህክምና ተማሪዎች ኢንተርንሺፕ እየወጡ ነገር ግን የሚመረቁበት አመት አይገፋም የእኛም ቢሆን ደስ የሚለን ተመሳሳዩን መንገድ ነው።

' ታስተምራላቹ ' ከተባለ እንኳን የትኞቹ ተማሪዎች እና ምን አይነት የአቅም ደረጃ ላይ ያሉት ያስተምራሉ የሚለው ግልጽ አይደለም።

ሁሉም ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ለክረምት እረፍት ሦስት ወር ከሰኔ ጀምሮ እስከ ነሐሴ እናርፋለን ይህንን ሦስት ወር አገልግሉ በተባልንበት ቦታ ሁሉ አገልግለን በቀጣይ አመት ወደ ትምህርታችን መመለስ ነው የምንፈልገው።

ካለቀ በኋላ አስተምሩ ብንባል በበጎ ፈቃድ ወጥተን በደስታ እናገለግላለን ነገር ግን አንድ አመት ተገፍቶ ከሆነ ግን ከትምህርቱ መንፈስ እንወጣለን።

ዛሬ ነገ ይመረቅልኛል ብሎ የሚጠብቅ ወላጅ አንድ አመት ተጨምሯል ስትላቸው ተስፋቸው እያጠረ ይመጣል አብዛኛው የዩኒቨርሲቲ ተማሪ የደሃ ልጅ ነው በደሃ ቤተሰብ ላይ አንድ አመት መጨመር በጣም ይከብዳል።

በምን አይነት መንገድ ተገምግሞ እዚህ ሃሳብ ላይ እንደተደረሰ ባይገባንም በውሳኔው ደስተኞ አይደለንም የምደባ ቦታችንም አሳስቢ ነው "ሲሉ ገልጸዋል ።

በጉዳዩ ዙሪያ እስካሁን ከትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠ ተጨማሪ ማብራሪያ የለም።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ

@tikvahethiopia
9
የተማሪዎች የሥነ ምግባር ረቂቅ መመሪያ በውስጡ ምን ምን አካቷል?

"Crazy day፣ olds day፣ Valentine day " እና ሌሎችም አላስፈላጊ የሆኑ ባህልን የማይገልፁ ድርጊቶችን ማክበር ይከለክላል።


መመሪያው በመንግስት፣ መንግስታዊ ባልሆኑ፣ የግል፣ በኃይማኖት ተቋማት የሚተዳደሩ ትምህርት ቤቶችና ከኢትዮጵያ ውጪ ባሉ ኮሚዩኒቲ ትምህርት ቤት በሚማሩ ተማሪዎች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል።

በመመሪያው የተማሪዎች መብትና ግዴታዎች ሲቀመጡ በተማሪዎች ግዴታ ስር ፀጉርን በአግባቡ መሰራት/ማሳጠር፣ ከተፈጥሯዊ ጸጉራቸው ውጪ እንዳይጠቀሙ ተቀምጧል።

የሴቶቾ የትምህርት ቤት የደንብ ልብስ ቀሚስ ቁመት ከባት በታች መሆን ያለበት ሲሆን ከአካባቢው ባህል ጋር የማይቃረን ልብስ መልበስ የሚለውም ተካቷል።

በመመሪያው ከተከለከሉ ተግባራት መካከል ሲጋራ ማጨስ፣ አልኮል መጠጣት፣ ጫት መቃም፣ ዕፆችን መጠቀም/ማዘዋወር እንደዚሁም ሞባይልና የሙዚቃ ማዳመጫዎችን ወደ ትምህርት ቤት ይዞ መምጣት ይገኙበታል።

በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ኃይማኖታዊ አምልኮ ስርዓትና የፖለቲካ እንቅስቃሴዎችን ማከናወንም በመመሪያው ተከልክሏል።

በመመሪያው ሀገራዊ እሴት ያልሆኑ መጤ ነገሮችን በሰውነት ላይ መነቀስ ሲከለከል፤ ሴት ተማሪዎች የጥፍር፣ የፀጉርና የከንፈር ቀለም ከመቀባትና ከመኳኳል እንደዚሁም አላስፈላጊ ጌጥ ከማድረግ ይከለክላል።

በተጨማሪም በረቂቁ  በትምህርት ቤት ውስጥ አላስፈላጊ የሆኑ የኢትዮጵያዊነት ባህልን የማይገልፁ ያላቸውን ድርጊቶች (Crazy Day, Gentle Day, Olds Day, Baby Day, Fruit Day, Tomato 
Day, Valentine Day, April the full, Color Day, Pyjama Day…etc) መፈጸም፤ እና ሌሎችም አላስፈላጊ የሆኑ ባህልን የማይገልፁ ድርጊቶችን ማክበር እንደማይቻል ተገልጿል።

የተከለከሉ ተግባራትን በሚፈፅመት ላይ የተለያያ የእርምት እርምጃዎች ሲቀመጡ ቀላል እርምጃ ሊያስወስዱ በሚችሉ ጥፋቶች ስር ከፀጉር ጋር የተያያዙ እና ሌሎች ቀላል ጥፋቶች ተካተዋል።

የትምህርት ቤት ፕላዝማና ኮምፒውተር ለሌላ አላማ መጠቀም፣ በአጥር መዝልና መሽሎክ፣ ከላይ የተጠቀሱ አላስፈላጊ ባህሎችን ማክበር፣ አሉታዊ ምልክቶችን መነቀስ፣ ድብድብ እንደዚሁም ኃይማኖታዊ ስርዓት መፈፀምና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ማድረግ በከባድ ጥፋት ውስጥ ተካተዋል።

የቅጣት እርከኑ እንደ ተማሪዎች የትምህርት ደረጃና ጥፋቱ ሲለያይ ለከባድ የስነ ምግባር ግድፈት  በመደበኛ ህግ መሰረት የህግ ተጠያቂነት ይኖራል።

መመሪያው የዲሲፕሊን ክስ አመሰራረት፣ የዲስፕሊን ኮሚቴ ስብጥር እንደዚሁም ተግባርና ኃላፊነትን በዝርዝር አስቀምጧል።

በተጨማሪ መመሪያው በየደረጃው ያሉ የባለድርሻ አካላትን ተግባርያ ኃላፊነትም ዘርዝሮ ሲያስቀምጥ ማንኛውም ትምህርት ቤት ያለ መሸኛ ተማሪዎችን ተቀብሎ መመዝገብንም ከልክሏል።

ትምህርት ሚኒስቴር በመመሪያው ላይ ምክረ ሃሳብ ያላቸው ሰዎች በ  https://forms.gle/R72ai6EiMnzZtGsC6 እንዲያቀርቡ ጠይቋል።

@TikvahethMagazine
4
የትምህርት አዋኪ ጉዳዮችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣው ረቂቅ ደንብ በውስጡ ምን ይዟል?

በመላ ሃገሪቱ ባሉ ከቅድመ አንደኛ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ባሉ የመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ትምህርት ቤቶችና አካባቢው ተፈፃሚ ይሆናል የተባለው ይህ ረቂቅ ደንብ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሰብሳቢነት የሚመራ ግብረ-ኃይል ጭምር እንዲቋቋም የሚያስችል አሰራር ዘርግቷል።

በዚህ ረቂቅ ደንብ ትምህርት ቤቶችና አካባቢው ተብለው የተለዩት ከትምህርት ቤቱ እስከ 500 ሜትር ባለው ርቀት ውሰሰጥ ያሉ አከባቢዎች ናቸው።

ደንቡን ለማውጣት በትምህርት ተቋማትና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ተግባራት በመስፋፋታቸው፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ የተማሪዎች ለአደንዛዥ ዕፆችና አደገኛ መድኃኒቶች ተጋላጭነታቸው እየሰፋ መሄዱ በምክንያትነት ተቀምጧል።

በዚህ ደንብ መሰረት በትምህርት ቤቶችና አካባቢው የተከለከሉ ተግባራት ምን ምን ናቸው ?

- ፊልም ማጫዎቻ ቤቶች፣ ፕሌይ ስቴሽን ቤቶች፣ "ዲ.ኤስ.ቲቪ" ቤቶች፤ ከረንቡላ፣ ፑል፣
ጆተኒ፣ ቢንጎ እና የስፖርት ቁማር መጫወቻ ቤቶች፤

- የአልኮል መሸጫ እና ማከፋፈያ ቤቶች፤ የሰውነት መታሻ ቤቶችና የእንግዳ ማረፊያ ቤቶች፤

- የሲጋራ መሸጫ ሱቆች፣ ሺሻ ቤቶች፣ ጫት መሸጫና መቃሚያ ቤቶች፤ የናርኮቲክ እና ሳይኮትሮፒክ ዝሪያ ያላቸው ህገወጥ መድሃኒቶችና ሱስ የሚያስዙ ዕፆች [ይዞ መገኘት]፤

- በመማር ማስተማሩ ላይ ተፅዕኖ የሚያደርጉ ድምፅ፣ ጫጫታ፣ መጥፎ ጠረን የሚያወጡ፣ የትራፊክ ፍሰት፣ ገበያ፣ ፋብሪካ፣ ወፍጮ ቤቶች፣ ብረታ-ብረት ብየዳ ቤቶች፣ እንጨት መሰንጠቂያ ቤቶች፣ ጋራዥ ቤቶች፣ አውቶብስ ፌርማታዎች እና የጣውላ ውጤት ማምረቻ ድርጅቶችን ያጠቃልላል።


እነዚህ ተግባራት “ትምህርት ቤትና አካባቢ” ተብለው በተለዩ ማለትም የትምህርት ቤት ግቢውን እና በሁሉም አቅጣጫ ከአጥሩ እስከ 500 ሜትር ርቀት ባለው ቦታ ላይ መፈጸም ይከለክላል።

ይህንን ተግባር ማን በበላይነት ይመራዋል ?

በዚህ ደንብ መሠረት በትምህርት ቤቶችና አካባቢ የትምህርት አዋኪ ነገሮችን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በፌደራል ደረጃ “ተከላካይ ግብረ-ኃይል” እንደሚቋቋም ይገልጻል።

ይህ ግብረ-ኃይል ም/ጠ/ሚኒስትሩ በሰብሳቢነት የትምህርት ሚኒስትሩ በም/ሰብሳቢነት የሚመራ ሲሆን ሌሎች ተጨማሪ 6 ሚኒስትሮችን በአባልነት ያካተተ ነው።

በተጨማሪም የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር፤ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ ሰብሳቢ፤ የመምህራን ማህበር ፕሬዚዳንት፤ የሲቪክ ማህበራት ፕሬዝዳንት፤ የተማሪዎች ወላጆች ህብረት ፕሬዝዳንትን በአባልነት ያካተተ ነው።

ተከላካይ ግብረ-ኃይሉ ይሄንኑ ተግባር ወደ ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የማውረድ ኃላፊነት ተሰጥቶታል።

በትምህርት ቤትና አካባቢ የተከለከሉትን ተግባራት ፈፅሞ የተገኘ ምን ይቀጣል ?

ህጉን ለተላለፉ፥ በቅጣት ደረጃ ከ10,000 ብር - 150,000 ብር የገንዘብ ቅጣት በረቂቅ ደንቡ ተቀምጧል። ለምሳሌ፦

- የጫት መሸጫና መቃሚያ የከፈተ 50,000 ብር እና ቦታውን መዝጋት፤

- ማንኛውንም ዓይነት ቁማር ቤት የከፈተ 150,000 ብር እና ቁማር ቤቱን መዝጋት፤

- የሰውነት መታሻ/Massage House ቤት የከፈተ 150,000 ብር እና ማሳጅ ቤቱን መዝጋት የሚሉት ይጠቀሳሉ።

ቀድሞ በተከፈቱት ላይ ደንቡ ተግባራዊ ይሆናል ?

ይህ ደንብ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት ትክክለኛውን ርቀት ሳይጠብቁ በትምህርት ቤትና አካባቢ የተከፈቱ የትምህርት አዋኪ ጉዳዮች ላይ ደንቡ ተግባራዊ የሚሆን ሲሆን የማስተካከያ ጊዜን እና የማካካሻ ጉዳይን በተመለከተ በዝርዝር መመሪያ የሚወሰን
ይሆናል ሲል አስቀምጧል።

በተጨማሪም በረቂቅ ደንቡ ማንኛውም የንግድ ፈቃድ ሰጭ አካል ፈቃዱን ለንግድ ፈቀድ ጠያቂው ከመስጠቱ በፊት የነጋዴውን የስራ ቦታ ከትምህርት ቤት ያለውን ርቀት በምልከታ ማረጋገጥ አለበት ይላል።

በደንቡ ላይ ምክረ ሃሳብ ለመስጠት https://forms.gle/HisAZoyTpmo1ZFCA6 መጠቀም ይቻላል።

#TikvahEthiopia

@TEMARI_Net1
4
🔥 Build an Idea. Change the World. 🌍
Hult Prize is finally here at Addis Ababa University — and YOU could be the next million-dollar founder! 💡💰

Are you passionate about solving real problems?
Do you dream of launching your own startup?
Then this is your moment.

Why Join Hult Prize?
✔️ Learn global entrepreneurship skills
✔️ Build a startup from scratch
✔️ Work with amazing teammates
✔️ Pitch your idea on an international stage
✔️ Stand a chance to win $1,000,000 to grow your startup!

This is more than a competition — it’s a life-changing journey.
If you believe your idea can make the world a better place, Hult Prize is where you start.

🔥Updates dropping soon!🔥

🔥 Big updates are coming. Stay close.

JOIN US: [
HERE]

Follow us for all announcements:
Telegram | LiinkedIn | Instagram | TikTok
Research paper በምትሰሩበት ወቅት ለReference የሚጠቅሟችሁን research paper ማግኘት የሚያስችሏችሁን ድረገፆች እንደሚከተለው አሰናድተንላችኋል።

ssrn.com ከዚህ ቀደም የተሰሩ በርካታ research papers የምታገኙበት እና download ማድረግ የሚያስችላችሁ ድረገፅ ነው።

Journals.sagepub.com እንደ health እና social scince ያሉ feild ላይ የምታጠኑ ከሆነ ይህ ድረገፅ ሊጠቅማችሁ ይችላል። Advanced search የሚለውን በመንካት በተሰሩበት ቀን filter ማድረግ እና search ማድረግ የሚያስችል featureም አለው።

Springeropen.com በርካታ የተሰሩ research papers የምታገኙበት ሲሆን ጥሩ የሚባሉ papers ልታገኙበት ትችላላችሁ።

Sciencedirect.com በቅርብ የተሰሩ research papers የምታገኙበት ድረገፅ ነው።

Researchget.com በርካታ ሪሰርቸሮች የሰሩትን ሪሰርች እዚህ ድረገፅ ላይ upload ስለሚያደርጉ በርካታ research papers ማግኘት ትችላላችሁ።

©bighabesha_softwares

@TEMARI_Net1
2
በድርቅ በተፈተነችው ኢራን የዘነበው ዝናብ የጎርፍ አደጋ አስከተለ።

በምዕራብ ኢራን አካባቢዎች በጣለው ከባድ ዝናብ የጎርፍ አደጋ ሲከሰት የሃገሪቱ የሜትሮዎሎጂ ተቋም ኢራን ካሏት 31 ግዛቶች በ18ቱ ዝናብ ይዘንባል ብሎ እንደሚጠብቅና በስድስቱ ግዛቶች ጎርፍ እንደሚኖር አስጠንቅቋል።

ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ኢራን የክላውድ ሲዲንግን በመጠቀም ዝናብ ለማዝነብ የሞከረች ሲሆን የጎርፍ አደጋው ተከሰተ የተባለውም የክላውድ ሲዲንጉ በተሞከረባቸው አካባቢዎች ስለመሆኑ ተዘግቧል።

የኢራን የሜትሮዎሎጂ ተቋም መሪ የክላውድ ሲዲንግ ወጪው  ከፍተኛ መሆኑን አንስተው ከሱ የሚገኘው ዝናብም ኢራን ችግሯን ለመፍታት ከሚያስፈልጋት አንፃር ኢምንት መሆኑን ተናግረዋል።

ዘገባው የሮይተርስ ነው።

#TikvahethMagazine

@TEMARI_Net1
💔4
📢 HIV/AIDS Voluntary Counseling & Testing Campaign

Tomorrow at AAU Main Campus (6 Kilo), near the Main Gate/Fals Gate
Starts at 9:00 AM or ጠዋት 3 ስዓት 

@TEMARI_Net1
Register Your Idea on Hult Prize AAU & Win $1M USD
Got an idea that can change the world? The Hult Prize is your chance to turn big ideas into real impact and compete for the $1,000,000 global prize.
Form a team of 2–4 students (Undergraduate & Postgraduate) and join the world’s largest student entrepreneurship challenge.

Deadline: February 10, 2026

Register Your Team / Idea:

https://www.hultprize.org/register

Looking for teammates?
Find innovators through our “Tinder for Entrepreneurs”:

https://app.youform.com/forms/hpgioqru

Dream it. Build it. Pitch it. Win it.

Hult Prize-Changing the World through Social Enterprise!
🌍 The next world-changing startup could be yours.

Every movement begins with an idea.
Every founder starts as a student.
Every legacy starts with one decision.

The Hult Prize at AAU is now open.
Form a team. Build a solution. Step onto the global stage.
Compete for $1,000,000 USD — and the chance to reshape the future.

Deadline: February 10, 2026.
Great ideas don’t wait. Neither should you.

Register your startup:
[Register Here]

No team yet? Find your co-founders:
Fill out this form and we will get back with your team. [Form]

Build what the world needs next.

Follow us for all announcements:
Telegram | LiinkedIn | Instagram | TikTok
#SocialMedia

በርካታ የማኅበራዊ ሚዲያ ተቋማት በሰዎች ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚያደርስ የሚያሳዩ መረጃዎች እያሏቸው በመደበቃቸው መከሰሳቸው ተሰምቷል።

ከዚህ ውስጥ ሜታ፥ ፌስቡክና ኢንስታግራም የሰዎችን የአዕምሮ ጤና እንደሚጎዱ የሚያሳየውን የራሱን ጥናት ደብቋል ተብሏል።

ሜታ፥ በ2020 ጥናት ካስጠና በኋላ ለሳምንት ፌስቡክ መጠቀም ያቆሙ ሰዎች የጭንቀት፣ የፍራቻ እና የብቸኝነት ስሜታቸው መቀነሱን ካሳወቁና የተቋሙ ምርቶች የሰዎችን፤ በተለይም የወጣቶችን የአዕምሮ ጤና እየጎዱ መሆኑ ከታወቀ በኋላ ጥናቱን መደበቁ ተሰምቷል።

ምንም እንኳን ሜታ በራሱ ያስጠናው ጥናት የማኅበራዊ ሚዲያዎቹ በሰዎች አዕምሮ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ መሆኑን ቢያሳይም በኮንግረስ ቀርቦ ምርቶቹ ሴቶች ህፃናትን እንደሚጎዱ በመጠን የመግለፅ አቅም እንደሌለው ገልፆ ነበር።

የሜታ ቃለ-አቀባይ "ጥናቱ የተሰራበት መንገድ ትክክል ስላልሆነ ቆሟል" ያለ ሲሆን ህፃናትን ለመጠበቅ  ባለፉት 10 ዓመታት ከቤተሰቦችና ከተመራማሪዎች ጋር በመሆን ለውጥ ያመጣ ሥራ ተሰርቷል ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።

ሜታ በተጨማሪ ከ13 ዓመት በታች የሆኑ ህፃናት መተግበሪያውን እንዲጠቁሙ በማበረታታት እና በትምህርት ቤት እንዲጠቀሙ በመገፋፋት እንደዚሁም  የህፃናት ወሲባዊ ይዘቶችን መፍትሄ ባለመስጠት ተከሷል።

ሜታ፥ ጥናቱን በመደበቁና በሌሎችም "ሞትሊይ ራይስ" በተሰኘ ተቋም ፍርድ ቤት ክስ የተመሰረተበት ሲሆን እንደ ጎግል፣ ስናፕቻት፣ ቲክቶክ ያሉትም ምርቶቻቸው የሚያደርሱትን አደጋ ሆን ብለው በመደበቅ ተከሰዋል።

የማኅበራዊ ሚዲያዎቹ የመተግበሪያቸውን ደህንነት ለመከላከል ህፃናት ላይ ለሚሰሩ ተቋማት ገንዘብ ይከፍላሉ ተብለውም ተከሰዋል።

ፍርድ ቤትም ክሱን ከመጪው የፈረንጆቹ ጥር 26 ጀምሮ ማድመጥ ይጀምራል ተብሏል።

@TEMARI_Net1
Register Your Idea on Hult Prize AAU & Win $1M USD
Got an idea that can change the world? The Hult Prize is your chance to turn big ideas into real impact and compete for the $1,000,000 global prize.
Form a team of 2–4 students (Undergraduate & Postgraduate) and join the world’s largest student entrepreneurship challenge.

Deadline: February 10, 2026

Register Your Team / Idea:

https://www.hultprize.org/register

Looking for teammates?
Find innovators through our “Tinder for Entrepreneurs”:

https://app.youform.com/forms/hpgioqru

Dream it. Build it. Pitch it. Win it.

Hult Prize-Changing the World through Social Enterprise!
Forwarded from AAU MEREJA
#Shortfilmcompetetion

Addis Ababa University 75th Anniversary Celebration.  

🎬 "75 Years of Excellence in 75 Seconds"! 🎬  Short Film Competition!  

🎭 “Do you possess skills in short film production, such as directing, editing, writing,   storytelling, or acting?

🎭 “Enhance your portfolio with hands-on media production experience.”

🎭 We're looking for compelling 75-second films that capture AAU's journey and vision.

Requirements:  

🔷 Current AAU undergraduate and postgraduate students.

🔷Creative partners or collaborators (teams must include at least one current student). 

🔷 All content (footage, music, narration, etc.) must be original or legally licensed. Proof of copyright clearance may be required.

Through this short film competition, we hope to:

🔷Produce 75-second short films that creatively capture the history, legacy, and vision of AAU.

🔷Stimulate artistic expression of AAU's journey, values, and impact through the art of filmmaking.

🔷Inspire reflection on the past, present, and future of Addis Ababa University.

🔷Engage alumni, students, and the wider arts community in the anniversary celebration through filmmaking and storytelling.

🔷Publicize AAU’s legacy nationally and internationally through high-impact digital media.                                            

Format and Participation Guidelines

🔷Duration: Exactly 75 seconds, including all credits. 

🔷Genre: Open to fiction, documentary and experimental films.

🏆 Compete for Prestigious Prizes and Recognition, with awards given to 1st, 2nd, and 3rd place teams.

📜 “Those with skills in acting, directing, writing, or editing are invited to seize this opportunity.”                                  

🤝 Networking Opportunities with filmmakers                            

🗓 Submission Deadline: December 19, 2025                                                       
🎯 Register here: https://forms.gle/WfCGgothhLbuWbTx5
📩 Contact via Telegram: @AAU_DiamondJubilee
1
A heartfelt thank you to all our first-round and semi-final judges for dedicating their time, expertise, and passion to the Hult Prize OnCampus Program at AAU 2025.

Hult prize AAU 2026 is now open for registration. Bring forward your brilliant start up ideas for a chance to win $1Million in seed funding.

Join the biggest student entrepreneurship challenge globally and take the first step into bringing your dreams to life.

[Click here] to register.

[Click here] to find innovator team members through our “Tinder for Entrepreneurs”:

Check out Hult Prize- AAU telegram channel [Clickhere]

⭐️Dream it. Build it. Pitch it. Win it.
1👍1
📢 Attention‼️

Hult Prize AAU

We are hosting an online briefing session this Monday at 8:00 PM (2:00 pm LT). Haymanot, our former Campus Director and Current National Coordinator , will guide you through team registration and team-up procedures for Hult Prize.

👉 Click HERE to RSVP
Make sure to join the session and get all the details you need before you register!

[Click here] to register.

[Click here] to find innovator team members through our “Tinder for Entrepreneurs”:

Check out Hult Prize- AAU telegram channel [Clickhere]

⭐️Dream it. Build it. Pitch it. Win it.
📢 Attention‼️

Hult Prize AAU

We are hosting an online briefing session this Monday at 9:00 PM (3:00 pm LT). Haymanot, our former Campus Director and Current National Coordinator , will guide you through team registration and team-up procedures for Hult Prize.

👉 Click HERE to RSVP
Make sure to join the session and get all the details you need before you register!

[Click here] to register.

[Click here] to find innovator team members through our “Tinder for Entrepreneurs”:

Check out Hult Prize- AAU telegram channel [Clickhere]

⭐️Dream it. Build it. Pitch it. Win it.
3