Urgent ‼️
በዚህ ምስል ላይ ያለሐው ግለሰብ ከ PHD ቤተ መጻሕፍት (ከዋናው ሬጅስትራር) የወሰድከውን PC ለደሕንነትሕ በማያሰጋ መልኩ ከዚሕ በታች በምናስቀምጥልሕ ስልክ ወይም በቴሌግራም በማዋራት እንድትመልስ እንጠይቃለን ፣ ይሕ ካልሆነ ግን በድሕንነት ካሜራ የተቀረፀ ምስል እና ቪዲዮ ስላለ በማሕበራዊ ትስስር ግፅ የምንለጥፍ እና በሕግም የምንጠድቅ ይሆናል ፣ PC' ውስጥ ብዙ የተለፋበት የምርምር ስራ ስላለው እንዲመለስልኝ
ሁላችሁም ይሕን መልዕክት ለዚሕ ግለሰብ እንዲደርስ #Share አድርጉ
እመሰግናለው
ባለ ንብረት፣ ለማ ሚደቅሳ
0911796294
@AAUMEREJA
በዚህ ምስል ላይ ያለሐው ግለሰብ ከ PHD ቤተ መጻሕፍት (ከዋናው ሬጅስትራር) የወሰድከውን PC ለደሕንነትሕ በማያሰጋ መልኩ ከዚሕ በታች በምናስቀምጥልሕ ስልክ ወይም በቴሌግራም በማዋራት እንድትመልስ እንጠይቃለን ፣ ይሕ ካልሆነ ግን በድሕንነት ካሜራ የተቀረፀ ምስል እና ቪዲዮ ስላለ በማሕበራዊ ትስስር ግፅ የምንለጥፍ እና በሕግም የምንጠድቅ ይሆናል ፣ PC' ውስጥ ብዙ የተለፋበት የምርምር ስራ ስላለው እንዲመለስልኝ
ሁላችሁም ይሕን መልዕክት ለዚሕ ግለሰብ እንዲደርስ #Share አድርጉ
እመሰግናለው
ባለ ንብረት፣ ለማ ሚደቅሳ
0911796294
@AAUMEREJA
😁16👍10👏5
CTBE_2017_Y_I_S_II_24_all_sections_March 2025.pdf
566.9 KB
#AAIT
[CLASS SCHEDULE]
(Year I Semester II)
Dear Students,
Kindly find the class schedule for Year I Semester II (2017 entry students) at the College of Technology and Built Environment (formerly known as AAiT).
If you face any challenges, please contact us via our email: pecc.aait@aau.edu.et
The PECC Office
@AAUCOMMUNITY
[CLASS SCHEDULE]
(Year I Semester II)
Dear Students,
Kindly find the class schedule for Year I Semester II (2017 entry students) at the College of Technology and Built Environment (formerly known as AAiT).
If you face any challenges, please contact us via our email: pecc.aait@aau.edu.et
The PECC Office
@AAUCOMMUNITY
👍2
Forwarded from AAU MEREJA
#Thief_caught_at_AAU by Security Camera
በድጋሚ አስቸኳይ የትብብር መልዕክት!
በዚህ ተንቀሳቃሽና ተንቀሳቃሽ ያልሆነ ምስል ላይ ያለሀው ግለሰብ ከPHD ቤተ መጻሕፍት ማለትም ከዋናው ሬጅስትራር ላይ ከሚገኘው PhD Students' Reading Room የወሰደከውን PC ለደህንነትህ በማያሰጋ መልኩ ከዚሕ በታች በተቀመጠልህ ስልክ ወይም በቴሌግራም በማዋራት እንድትመልስ ለሁለተኛ ግዜ እንጠይቃለን ፣ ይሕ ካልሆነ ግን በድሕንነት ካሜራ የተቀረፀና ጥርት ባለ መልኩ ምስልህና ቪዲዮ ስላለ ከግቢው ውጭ ባሉ ማሕበራዊ ትስስር ገፆች ላይ የምንለጥፍ እና በሕግም የምንጠይቅህ ይሆናል። PCው ውስጥ ብዙ የተለፋበት የምርምር ስራና በርካታ ፋይሎች ስላለው እንዲመለስልኝ
ሁላችሁም ይህን መልዕክት ለዚሕ ግለሰብ እንዲደርስ #Share አድርጉልኝ።
ስሙን ፤ የመኖሪያ፤ የስራ ወይም የሚማርበትን አድራሻ የምታውቁ ወገኖችም ከስር ባስቀመጥኩት የስልክ አድራሻ ትጠቁሙኝ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ ።
እመሰግናለለሁ!
ለማ ሚደቅሳ
0911796294
@AAUMEREJA
በድጋሚ አስቸኳይ የትብብር መልዕክት!
በዚህ ተንቀሳቃሽና ተንቀሳቃሽ ያልሆነ ምስል ላይ ያለሀው ግለሰብ ከPHD ቤተ መጻሕፍት ማለትም ከዋናው ሬጅስትራር ላይ ከሚገኘው PhD Students' Reading Room የወሰደከውን PC ለደህንነትህ በማያሰጋ መልኩ ከዚሕ በታች በተቀመጠልህ ስልክ ወይም በቴሌግራም በማዋራት እንድትመልስ ለሁለተኛ ግዜ እንጠይቃለን ፣ ይሕ ካልሆነ ግን በድሕንነት ካሜራ የተቀረፀና ጥርት ባለ መልኩ ምስልህና ቪዲዮ ስላለ ከግቢው ውጭ ባሉ ማሕበራዊ ትስስር ገፆች ላይ የምንለጥፍ እና በሕግም የምንጠይቅህ ይሆናል። PCው ውስጥ ብዙ የተለፋበት የምርምር ስራና በርካታ ፋይሎች ስላለው እንዲመለስልኝ
ሁላችሁም ይህን መልዕክት ለዚሕ ግለሰብ እንዲደርስ #Share አድርጉልኝ።
ስሙን ፤ የመኖሪያ፤ የስራ ወይም የሚማርበትን አድራሻ የምታውቁ ወገኖችም ከስር ባስቀመጥኩት የስልክ አድራሻ ትጠቁሙኝ ዘንድ በአክብሮት እጠይቃለሁ ።
እመሰግናለለሁ!
ለማ ሚደቅሳ
0911796294
@AAUMEREJA
😁9🤬2👍1🤔1
Forwarded from Alpha Market
🛑T2 Tws Wireless Bluetooth airpod
🛑Connect immediately after opening the cover
🛑. HIFI sound quality
🛑. Strong endurance
🛑. Comfortable to wear
🛑. Low latency
🛑ለአያያዝ ምቹ በታላቅ ቅናሽ
በ #1099 ብር ከነፃ የዴሊቨሪ አገልግሎት ጋር @market0718
join our channel👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21
🛑Connect immediately after opening the cover
🛑. HIFI sound quality
🛑. Strong endurance
🛑. Comfortable to wear
🛑. Low latency
🛑ለአያያዝ ምቹ በታላቅ ቅናሽ
በ #1099 ብር ከነፃ የዴሊቨሪ አገልግሎት ጋር @market0718
join our channel👇🏻👇🏻👇🏻👇🏻
https://news.1rj.ru/str/alphamarket21
Forwarded from AAU MEREJA
የመውጫ ፈተና ወስደው ለወደቁ ተማሪዎች Special Diploma ሊሰጥ ነው።
የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ መሆኑን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል።
ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል።
ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል።
ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል።
ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።
የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል።
©tikvah
@AAUMEREJA
የመውጫ ፈተና መሰጠት ከተጀመረበት ሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ ፈተናውን ወስደው ማለፍ ላልቻሉ ተፈታኞች Special Diploma ሊሰጥ መሆኑን ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ሰምቷል።
ፈተናውን ለወደቁ ዕጩ ተመራቂዎች ልዩ ዲፕሎማ ሰርተፊኬት በቅርቡ መሠጠት እንደሚጀምር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት አረጋግጧል።
ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ያደረገውን ተከታታይ ውይይት ተከትሎ ውሳኔ ላይ መደረሱን ለቲክቫህ ተናግሯል።
ተማሪዎቹ ሥራ እየሠሩ በማንኛውም ጊዜ የመውጫ ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ የሚችሉበት ዕድል ክፍት መሆኑንም ህብረቱ ገልጿል።
ፈተናውን ወስደው የሚያልፉ ተፈታኞች በስፔሻል ዲፕሎማው ምትክ ዲግሪ ይሰጣቸዋል ተብሏል።
የስፔሻል ዲፕሎማ የደመወዝ ስኬል እንዲወጣለት ህብረቱ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር እየተወያየ ይገኛል።
©tikvah
@AAUMEREJA
👍3
#FBE
ለ1ኛ ዓመት የቀን ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት ከመጋቢት 1 ጀምሮ ስለተጀመረ እንድትከታተሉ እናሳውቃለን።
የቢኢኮ አካዳሚክ ፕሮግራም ፅ/ቤት
@AAUCOMMUNITY
ለ1ኛ ዓመት የቀን ተማሪዎች በሙሉ ትምህርት ከመጋቢት 1 ጀምሮ ስለተጀመረ እንድትከታተሉ እናሳውቃለን።
የቢኢኮ አካዳሚክ ፕሮግራም ፅ/ቤት
@AAUCOMMUNITY
😐2🤔1
Forwarded from Alpha Market
#Discount_for_students
Apple በ ነጭ :- 1599 ብር ብቻ
Apple በ ጥቁር:-1699 ብር ብቸ
ከዋስትና ጋር ለማዘዝ👇👇👇
@market0718
ሌሎች ዕቃዎችን ለመመልከት 👇👇👇
@alphamarket21
@alphamarket21
Apple በ ነጭ :- 1599 ብር ብቻ
Apple በ ጥቁር:-1699 ብር ብቸ
ከዋስትና ጋር ለማዘዝ👇👇👇
@market0718
ሌሎች ዕቃዎችን ለመመልከት 👇👇👇
@alphamarket21
@alphamarket21
👍4
LIFE SKILL TRAINING FOR AAU STUDENTS
‼️ ስልጠናውን የምትወስዱ እና ቅዳሜ ጠዋት መገኘት የምትችሉ ብቻ ተመዝገቡ‼️
👇👇👇To register👇👇👇
https://forms.gle/m4LjaZpGsHP6J7SU7
Hurry and register now as only the first 150 students will be accepted!
📍Saturday, March 22/ Megabit 13 at 2:30 LT.
📍Location: Mandela Building 3rd floor
✅Certificate will be provided and it will be based on attendance.
@AAUCOMMUNITY
‼️ ስልጠናውን የምትወስዱ እና ቅዳሜ ጠዋት መገኘት የምትችሉ ብቻ ተመዝገቡ‼️
👇👇👇To register👇👇👇
https://forms.gle/m4LjaZpGsHP6J7SU7
Hurry and register now as only the first 150 students will be accepted!
📍Saturday, March 22/ Megabit 13 at 2:30 LT.
📍Location: Mandela Building 3rd floor
✅Certificate will be provided and it will be based on attendance.
@AAUCOMMUNITY
❤1🎉1
#LearnGeez
ሰላም የግእዝ Club አባላት እንዴት ናችሁ ?
ዛሬ ሐሙስ ምሽት 11:30 የግእዝ ትምህርታችን ይቀጥላል 👉ኑ ግእዝን በነጻ ተማሩ
ቦታ📍 NCR Room no.G 18
👉 Reminder: Today we have Ge’ez Language Class!
⌚ 11:30
📍 NCR Room no. G18
https://news.1rj.ru/str/+n03B5FKvIx43Njg0
ሰላም የግእዝ Club አባላት እንዴት ናችሁ ?
ዛሬ ሐሙስ ምሽት 11:30 የግእዝ ትምህርታችን ይቀጥላል 👉ኑ ግእዝን በነጻ ተማሩ
ቦታ📍 NCR Room no.G 18
👉 Reminder: Today we have Ge’ez Language Class!
⌚ 11:30
📍 NCR Room no. G18
https://news.1rj.ru/str/+n03B5FKvIx43Njg0
Telegram
Geez (ግእዝ )ክለብ
ዲ/ን አብርሃም ዘሥላሴ invites you to join this group on Telegram.
❤4👍1
To all School of Commerce Freshman Regular Students,
If you received an F grade in any of your first-semester courses, please apply for a makeup exam before Monday, March 24, at 5 PM.
Submit your application to the Academic Program Office within the deadline.
If you received an F grade in any of your first-semester courses, please apply for a makeup exam before Monday, March 24, at 5 PM.
Submit your application to the Academic Program Office within the deadline.