አራዳ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት የህግ ጥናትና ማውጣት ስርጭት ቡድን – Telegram
አራዳ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት የህግ ጥናትና ማውጣት ስርጭት ቡድን
869 subscribers
98 photos
1 file
Download Telegram
የአራዳ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት የህግ ጥናት ማውጣትና ስርጭት ቡድን የክፍለ ከተማና የወረዳ ህጻናት ፖርላማ አባላት በህጻናት ፖርላማ ምርጫ ዙርያ በቀን 15/04/2015 ዓ.ም የህግ ጥናት ማውጣትና ስርጭት ቡድን መሪ በሆኑት በአቶ ኤርሚያስ ተስፋዬ አማካኝነት ስልጠና ተሰጠ።
1
የህፃናት ፓርላማ ሁለተኛ ዙር 6ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ተካሄደ፡፡

አራዳ ታህሳስ 22/2015 ዓ.ም

የአራዳ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት የህፃናት ፓርላማ ሁለተኛ ዙር 6ኛ ዓመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ማካሄዱን አስታወቀ፡፡

ህፃናት የነገ ተስፋ ናቸው ያሉት አራዳ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት ምክትል አፈ -ጉባኤ ንግስቲ ጫላ ህፃናት በትምህርት ብቻ ሳይሆን በሁለንተናዊ ዘርፍ ታንፀው እንዲያድጉና የነገ ሀገር ተረካቢ እንደመሆናቸው መጠን በኃላፊነት ስሜት እንዲያድጉ አስተምሮቱ የላቀ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በጉባኤውም የ2015 በጅት ዓመት የ6ወር ሪፖርትና የ8ቱም ወረዳ ክትትልና ደረጋፍ ግብረ ምልስ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡

በመጨረሻም የህፃናት ፖርላማ እንደ አዲስ አፈ -ጉባኤ፣ ምክት አፈ -ጉባኤና ፀኃፊ ተመርጦ ፀድቋል፡፡
👍51