የ 2016 የ12ኛ ክፍል ፈተና #በሰኔ_ወር መጨረሻ ላይ ይሰጣል።
በዚህ አመት በዩኒቨርስቲ ደረጃ የሚሰጡ ፈተናዎች እና ቅድመ-ተከተል
🔻የ ሬሜዲያል ተማሪዎች ፈተና --ሰኔ 1 እስከ 14 ባለው ቀናት
🔻 የ ዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ከ ሰኔ 14 እስከ ሰኔ 21 ባለው ቀናት
🔻 የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና ከ ሰኔ 25 እስከ ሐምሌ 20 ባለው ቀናት ውስጥ ይሰጣል።
📢 ይህ ፈተና ለ3ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል። ለ NS and SS (ለሁለቱም ) ፊልዶች በ 6 የትምህርት አይነቶች የሚሰጥ ይሆናል።
በዚህ አመት 670 ሺህ ተማሪዎች ፈተናው ላይ ይቀመጣሉ።
ስለዚህ እንደ ኢትዮ ዩኒቨርስቲ ቻናል ለነዚህ ተማሪዎች በመረጃ እና በተለያዩ ነገሮች ድጋፍ ማድረግ እንፈልጋለን።
🚩ፈተናውን በመስራት
🚩 Pdf እና File በመላክ
🚩 Model Exam እና ጥያቄ በመላክ
✅የ 12ኛ ክፍል የ 2016 BATCH ተማሪዎች አላችሁ?? በምን እናግዛችሁ ??
✅ የተለያዩ Model እና ጥያቄዎችን በ @Ethiouniversity1bot ላይ ላኩልን።
🧑💻 የፈተናው ህደት እና ሁኔታ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመከታተል በዚህ ግሩፕ ላይ ገብታችሁ ይጠብቁ 👇 2016 ብቻ👌
👉 @Grade12_2016batch
👉 @Grade12_2016batch
👉 @Grade12_2016batch
ለ 12ኛ ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://news.1rj.ru/str/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
በዚህ አመት በዩኒቨርስቲ ደረጃ የሚሰጡ ፈተናዎች እና ቅድመ-ተከተል
🔻የ ሬሜዲያል ተማሪዎች ፈተና --ሰኔ 1 እስከ 14 ባለው ቀናት
🔻 የ ዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና (Exit Exam) ከ ሰኔ 14 እስከ ሰኔ 21 ባለው ቀናት
🔻 የ 2016 የ 12ኛ ክፍል ፈተና ከ ሰኔ 25 እስከ ሐምሌ 20 ባለው ቀናት ውስጥ ይሰጣል።
📢 ይህ ፈተና ለ3ኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ይሰጣል። ለ NS and SS (ለሁለቱም ) ፊልዶች በ 6 የትምህርት አይነቶች የሚሰጥ ይሆናል።
በዚህ አመት 670 ሺህ ተማሪዎች ፈተናው ላይ ይቀመጣሉ።
ስለዚህ እንደ ኢትዮ ዩኒቨርስቲ ቻናል ለነዚህ ተማሪዎች በመረጃ እና በተለያዩ ነገሮች ድጋፍ ማድረግ እንፈልጋለን።
🚩ፈተናውን በመስራት
🚩 Pdf እና File በመላክ
🚩 Model Exam እና ጥያቄ በመላክ
✅የ 12ኛ ክፍል የ 2016 BATCH ተማሪዎች አላችሁ?? በምን እናግዛችሁ ??
✅ የተለያዩ Model እና ጥያቄዎችን በ @Ethiouniversity1bot ላይ ላኩልን።
🧑💻 የፈተናው ህደት እና ሁኔታ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመከታተል በዚህ ግሩፕ ላይ ገብታችሁ ይጠብቁ 👇 2016 ብቻ👌
👉 @Grade12_2016batch
👉 @Grade12_2016batch
👉 @Grade12_2016batch
ለ 12ኛ ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://news.1rj.ru/str/+s5S2h_gcBlY0Y2U0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
"🇪🇹🇮🇹 Attention Ethiopian students! 🎓⏳
⌛️ Closing Days are Near! Don't Miss Out!
💰 No Pre-Payment Required! 🙌
🌟 Dreaming of studying in Italy, one of the most prestigious education destinations? ✨ We specialize in helping Ethiopian students like you achieve their dreams of pursuing higher education in Italy.
🤝 Our experienced consultancy team is here to guide you through the application process, scholarship opportunities, and visa support, ensuring a smooth and successful journey towards your dream education.
📩 Contact us today to schedule a consultation and secure your spot at top Italian universities. 🚀 Don't let this incredible opportunity slip away!
🎓⭐️ Your future starts now. Act fast and take the first step towards a world-class education in Italy. 🌍✨"
Required documents
For msc
-Passport(national id )
-original degree
-student copy
-recommendation letter
-medium of instruction (from
the university)
-3*4 or DV format photo
for bachelor
-passport Mandatory
-Duolingo, IELTS or TOEFL (big discount if you have one)
-trannoscripts
-Entrance result ( for bachelor)
-recommendation letter
-3*4 or DV format photo
contact us at :
🌐 @consultfrit 🧡
🌐 https://news.1rj.ru/str/consultfrit 🧡
✈️ 0972859680💠
✈️ 0934155601💠
https://news.1rj.ru/str/studyinitalyconsultant
⌛️ Closing Days are Near! Don't Miss Out!
💰 No Pre-Payment Required! 🙌
🌟 Dreaming of studying in Italy, one of the most prestigious education destinations? ✨ We specialize in helping Ethiopian students like you achieve their dreams of pursuing higher education in Italy.
🤝 Our experienced consultancy team is here to guide you through the application process, scholarship opportunities, and visa support, ensuring a smooth and successful journey towards your dream education.
📩 Contact us today to schedule a consultation and secure your spot at top Italian universities. 🚀 Don't let this incredible opportunity slip away!
🎓⭐️ Your future starts now. Act fast and take the first step towards a world-class education in Italy. 🌍✨"
Required documents
For msc
-Passport(national id )
-original degree
-student copy
-recommendation letter
-medium of instruction (from
the university)
-3*4 or DV format photo
for bachelor
-passport Mandatory
-Duolingo, IELTS or TOEFL (big discount if you have one)
-trannoscripts
-Entrance result ( for bachelor)
-recommendation letter
-3*4 or DV format photo
contact us at :
🌐 @consultfrit 🧡
🌐 https://news.1rj.ru/str/consultfrit 🧡
✈️ 0972859680💠
✈️ 0934155601💠
https://news.1rj.ru/str/studyinitalyconsultant
🔑ፓስዋርድ ሲጠፋን ኮምፒውተራችንን እንዴት መክፈት እንችላለን?
አይበለውና የኮምፒውተርዎ ፓስዋርድ ከነአካቴው ቢጠፋብዎት ብዙም አይጭነቅዎ… አንድ መላ አይጠፋም፡፡
የሚያስፈልገው ሶፍትዌር “Spotmou Bootsuite.iso” ሲሆን ቀጣዮቹን 10 ስቴፖች ተከትለው ኮምፒውተርዎን መክፈትና መጠቀም ይችላሉ፡፡
Step1: መጀመረያ ሶፍትዌሩን በፍላሽ ወይም CD ላይ እንጭናላን
Step2: ኮምፒዩተራችንን Turn OFF ማድረግ፡፡
Step3: ፍላሹ ን ሰክተን ኮመፒዩተሩን Turn ON ማድረግ፣ ከዛF12 (Boot key) መንካት፡፡
Step4: “Boot Sequence” የሚል ሲመጣልን “USB” የሚለዉን መርጠን “Enter”ን መንካት ከዛ ትዕዛዙን መከተል፡፡
Step5: ኮምፒዩተሩ ከከፈተ በኃላ “Spotmou Bootsuite 2012 Application” ይከፈትልናል፡፡
Step6: ከአፕልኬሽኑ ላይ “Password and Key Finder” የሚለዉን “Menu” እንመርጣለን፡፡
Step7: “Admin Password Resetter” የሚል መንካት፡፡
Step8: “Please select the target widows” ከሚለዉ ሥር የኮምፒዩተሩን “Window Version (XP/7/8/8.1/10)” ይመርጣሉ፡፡ ቀጥሎ “please select the target user” ከሚለዉ ሥር ደግሞ መክፈት የሚፈልጉትን “User Account” መርጠዉ “Reset” የሚለዉን መጫን፣ ከዛ “OK” ከዛ “YES” የሚለዉን እንጫናለን፡፡
Step9: መጨረሻ ላይ “Password is reset successfully” የሚል መልዕክት ይደርሶታል፡፡
Step10: ኮምፒዩተሩን ዘግተዉ ይክፈቱት (Reboot). በትክክል ይሰራል…
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ግሩፕ👇
@freshmamsupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
አይበለውና የኮምፒውተርዎ ፓስዋርድ ከነአካቴው ቢጠፋብዎት ብዙም አይጭነቅዎ… አንድ መላ አይጠፋም፡፡
የሚያስፈልገው ሶፍትዌር “Spotmou Bootsuite.iso” ሲሆን ቀጣዮቹን 10 ስቴፖች ተከትለው ኮምፒውተርዎን መክፈትና መጠቀም ይችላሉ፡፡
Step1: መጀመረያ ሶፍትዌሩን በፍላሽ ወይም CD ላይ እንጭናላን
Step2: ኮምፒዩተራችንን Turn OFF ማድረግ፡፡
Step3: ፍላሹ ን ሰክተን ኮመፒዩተሩን Turn ON ማድረግ፣ ከዛF12 (Boot key) መንካት፡፡
Step4: “Boot Sequence” የሚል ሲመጣልን “USB” የሚለዉን መርጠን “Enter”ን መንካት ከዛ ትዕዛዙን መከተል፡፡
Step5: ኮምፒዩተሩ ከከፈተ በኃላ “Spotmou Bootsuite 2012 Application” ይከፈትልናል፡፡
Step6: ከአፕልኬሽኑ ላይ “Password and Key Finder” የሚለዉን “Menu” እንመርጣለን፡፡
Step7: “Admin Password Resetter” የሚል መንካት፡፡
Step8: “Please select the target widows” ከሚለዉ ሥር የኮምፒዩተሩን “Window Version (XP/7/8/8.1/10)” ይመርጣሉ፡፡ ቀጥሎ “please select the target user” ከሚለዉ ሥር ደግሞ መክፈት የሚፈልጉትን “User Account” መርጠዉ “Reset” የሚለዉን መጫን፣ ከዛ “OK” ከዛ “YES” የሚለዉን እንጫናለን፡፡
Step9: መጨረሻ ላይ “Password is reset successfully” የሚል መልዕክት ይደርሶታል፡፡
Step10: ኮምፒዩተሩን ዘግተዉ ይክፈቱት (Reboot). በትክክል ይሰራል…
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ግሩፕ👇
@freshmamsupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
#DV2025
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ይደረጋሉ።
ለዲቪ (Diversity Visa) 2025 ማመልከቻ የሞሉ በ dvprogram.state.gov/ESC/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን ወይም ማሸነፍ አለማሸነፋቸውን መመልከት ይችላሉ።
NB. የማረጋገጫ ቁጥር ማመልከቻው ሲሞላ የተሰጠ ነው። ይህ ቁጥር የጠፋበት Forgot Confirmation Number በማለት አስፈለጊ መረጃ በመሙላት በኢሜል አዲስ ቁጥር ማግኘት ይቻላል።
ውጤቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ ይፋ ይሆናል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር " የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው " በማለት #የሚያጭበረብሩ_አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል።
አንድ አመልካች ዲቪ 2025 ደርሶት እንደሆነ እና እንዳልሆነ ማወቅ የሚችልበት ብቸኛው መንገድ ከላይ የተጠቀሰው ድረገጽ መሆኑን አስገንዝቧል።
አሜሪካ በየዓመቱ ከአፍሪካ (ኢትዮጵያ ጨምሮ) ፣ እስያ ፣ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካ እና አውስትራሊያ 55 ሺህ ሰዎችን በዲቪ (DV) ሎተሪ ወደ ሀገሯ ታስገባለች።
ለ 12ኛ ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ግሩፕ👇
@freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ይደረጋሉ።
ለዲቪ (Diversity Visa) 2025 ማመልከቻ የሞሉ በ dvprogram.state.gov/ESC/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራቸውን በማስገባት ውጤቱን ወይም ማሸነፍ አለማሸነፋቸውን መመልከት ይችላሉ።
NB. የማረጋገጫ ቁጥር ማመልከቻው ሲሞላ የተሰጠ ነው። ይህ ቁጥር የጠፋበት Forgot Confirmation Number በማለት አስፈለጊ መረጃ በመሙላት በኢሜል አዲስ ቁጥር ማግኘት ይቻላል።
ውጤቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ ይፋ ይሆናል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር " የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው " በማለት #የሚያጭበረብሩ_አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል።
አንድ አመልካች ዲቪ 2025 ደርሶት እንደሆነ እና እንዳልሆነ ማወቅ የሚችልበት ብቸኛው መንገድ ከላይ የተጠቀሰው ድረገጽ መሆኑን አስገንዝቧል።
አሜሪካ በየዓመቱ ከአፍሪካ (ኢትዮጵያ ጨምሮ) ፣ እስያ ፣ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካ እና አውስትራሊያ 55 ሺህ ሰዎችን በዲቪ (DV) ሎተሪ ወደ ሀገሯ ታስገባለች።
ለ 12ኛ ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ግሩፕ👇
@freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
Old telegram groups መሸጥ ለምትፈልጉ‼️
( አብዛኛው Old Telegram ግሩፖች እንገዛለን እያሉ የማጭበርበር ስራ እየተሰራ ስለሆነ ተጠንቀቁ )
👉 ለታማኝ ቤተሰቦች @Ethiounads መሸጥ ይችላሉ 👇 ዋጋ ከፍ እያደረጉ ማጭበርበር ተጀምሯል 🙏
Old telegram ግሩፖች ያላችሁ( be 2022 Ena keza betach balew amete mihret create yetederge ) የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም የGroup ሜምበር 1 ሰው ቢሆንም በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን ነው። ግን የተከፈተበት አመተ ምህረቱን ነው የምፈልገው ቢያንስ አንድ አመት የቆየ መሆን አለበት
ቢያንስ አንድ አመት የቆየ እና ትንሽ ሜምበር ያለው ግሩፕ (ከ1 ሜምበር ጀምሮም ይቻላል) ያላችሁ ሰዎች እና መሸጥ የምትፈልጉ በ
👍በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን።
🧑💻Yetekefetebet year bekoye kutr birrum bezaw lk ychemral
በዚህ አኳንት ሽጣችሁ @Ethiounads ከተጭበረበሩ ኢትዮ- ዩኒቨርስቲ ሀላፊነት ይወስዳል።
ማንም መሸጥ የሚፈልጉ የዋጋ ዝርዝር 👇
2018 = 500 birr
2019 = 400 birr
2020 = 300 birr
2021 = 250 birr
2022 = 200 birr
2023 (3 months ) = 100 birr
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ግሩፕ👇
@freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
( አብዛኛው Old Telegram ግሩፖች እንገዛለን እያሉ የማጭበርበር ስራ እየተሰራ ስለሆነ ተጠንቀቁ )
👉 ለታማኝ ቤተሰቦች @Ethiounads መሸጥ ይችላሉ 👇 ዋጋ ከፍ እያደረጉ ማጭበርበር ተጀምሯል 🙏
Old telegram ግሩፖች ያላችሁ( be 2022 Ena keza betach balew amete mihret create yetederge ) የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም የGroup ሜምበር 1 ሰው ቢሆንም በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን ነው። ግን የተከፈተበት አመተ ምህረቱን ነው የምፈልገው ቢያንስ አንድ አመት የቆየ መሆን አለበት
ቢያንስ አንድ አመት የቆየ እና ትንሽ ሜምበር ያለው ግሩፕ (ከ1 ሜምበር ጀምሮም ይቻላል) ያላችሁ ሰዎች እና መሸጥ የምትፈልጉ በ
👍በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን።
🧑💻Yetekefetebet year bekoye kutr birrum bezaw lk ychemral
በዚህ አኳንት ሽጣችሁ @Ethiounads ከተጭበረበሩ ኢትዮ- ዩኒቨርስቲ ሀላፊነት ይወስዳል።
ማንም መሸጥ የሚፈልጉ የዋጋ ዝርዝር 👇
2018 = 500 birr
2019 = 400 birr
2020 = 300 birr
2021 = 250 birr
2022 = 200 birr
2023 (3 months ) = 100 birr
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ግሩፕ👇
@freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
በቴክሳስ ዩኒቨርሲቲ በ16 አመቷ ዲግሪ በመያዝ ክብረ ወሰን የሰበረችው ኢትዮጵያዊት‼️
ኢትዮጵያዊቷ ሀና ቴይለር ሽሊትዝ በአሜሪካ ከሚገኘው የቴክሳስ የሴቶች ዩኒቨርሲቲ በ16 አመቷ የሶሺዮሎጂ ትምህርቷን በማጠማቀቅ በእህቷ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን መስበሯ ተነግሯል።
ከዚህ ቀደም የሀና ወንድም የሆነው ኢያን በ17 አመቱ ፒኤችዲውን ያገኘ መሆኑ ሲነገር ታላቅ እህቷ የሆነችው ሃሌይ ቴይለር በአሜሪካ ታሪክ በእድሜ ትንሿ ተመራቂ ተማሪ በመሆን በህግ ት/ት ዲግሪ የያዘች መሆኑም ተጠቁሟል።
ሀና ገና ስትወለድ እናቷን በቲቢ በሽታ ምክንያት አጥታለች። "የመጀመሪያ እና የመጨረሻ ግንኙነቴ ነበር ከእናቴ ጋር።፤ ፎቶ እንኳን የለኝም። በሚታከም በሽታ ነው እናቴን ያጣሁት" ስትል ከኒዊስዊክ ጋር በነበሬት ቆይታ ገልጻለች።
የእናቷን ህልፈት ተከትሎ የ10 ወር ህጻን እያለች አሳዳጊዎቿ ወደ አሜሪካ የወሰዷት ሲሆን እሷም በተመሳሳይ ልክ እንደ እናቷ በቲቢ በሽታ ታምማ መቸገሯን ነው ያስታወሰችው።
"የኔ ከቲቢ በሽታ መትረፍ የመዳን ምስክርነት ብቻ ሳይሆን በአሜሪካ ያለው የማኅበረሰብ ጤና አገልግሎት ጥንካሬ ነው። " ስትል ሀና ትናገራለች።
በ ኤክስ ገጿ ስለራሷ ባሰፈረችው አጭር ገለጻ ባዮ " በጉዲፈቻ ከኢትዮጵያ የመጣው፤ ከቲቢ በሽታ የተረፍኩ፤ አሁን በሶሾሎጂ የPHD ትምህርቴን በመከታተል ላይ ያለው፤ ለጤና ፍትኃዊነትና የቲቢ በሽታን ለማጥፋት የምታገል" ስትል አስፍራለች።
For other resources join our channel @freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
ኢትዮጵያዊቷ ሀና ቴይለር ሽሊትዝ በአሜሪካ ከሚገኘው የቴክሳስ የሴቶች ዩኒቨርሲቲ በ16 አመቷ የሶሺዮሎጂ ትምህርቷን በማጠማቀቅ በእህቷ ተይዞ የነበረውን ክብረ ወሰን መስበሯ ተነግሯል።
ከዚህ ቀደም የሀና ወንድም የሆነው ኢያን በ17 አመቱ ፒኤችዲውን ያገኘ መሆኑ ሲነገር ታላቅ እህቷ የሆነችው ሃሌይ ቴይለር በአሜሪካ ታሪክ በእድሜ ትንሿ ተመራቂ ተማሪ በመሆን በህግ ት/ት ዲግሪ የያዘች መሆኑም ተጠቁሟል።
ሀና ገና ስትወለድ እናቷን በቲቢ በሽታ ምክንያት አጥታለች። "የመጀመሪያ እና የመጨረሻ ግንኙነቴ ነበር ከእናቴ ጋር።፤ ፎቶ እንኳን የለኝም። በሚታከም በሽታ ነው እናቴን ያጣሁት" ስትል ከኒዊስዊክ ጋር በነበሬት ቆይታ ገልጻለች።
የእናቷን ህልፈት ተከትሎ የ10 ወር ህጻን እያለች አሳዳጊዎቿ ወደ አሜሪካ የወሰዷት ሲሆን እሷም በተመሳሳይ ልክ እንደ እናቷ በቲቢ በሽታ ታምማ መቸገሯን ነው ያስታወሰችው።
"የኔ ከቲቢ በሽታ መትረፍ የመዳን ምስክርነት ብቻ ሳይሆን በአሜሪካ ያለው የማኅበረሰብ ጤና አገልግሎት ጥንካሬ ነው። " ስትል ሀና ትናገራለች።
በ ኤክስ ገጿ ስለራሷ ባሰፈረችው አጭር ገለጻ ባዮ " በጉዲፈቻ ከኢትዮጵያ የመጣው፤ ከቲቢ በሽታ የተረፍኩ፤ አሁን በሶሾሎጂ የPHD ትምህርቴን በመከታተል ላይ ያለው፤ ለጤና ፍትኃዊነትና የቲቢ በሽታን ለማጥፋት የምታገል" ስትል አስፍራለች።
For other resources join our channel @freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
Old telegram groups መሸጥ ለምትፈልጉ‼️
( አብዛኛው Old Telegram ግሩፖች እንገዛለን እያሉ የማጭበርበር ስራ እየተሰራ ስለሆነ ተጠንቀቁ )
👉 ለታማኝ ቤተሰቦች @Ethiounads መሸጥ ይችላሉ 👇 ዋጋ ከፍ እያደረጉ ማጭበርበር ተጀምሯል 🙏
Old telegram ግሩፖች ያላችሁ( be 2022 Ena keza betach balew amete mihret create yetederge ) የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም የGroup ሜምበር 1 ሰው ቢሆንም በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን ነው። ግን የተከፈተበት አመተ ምህረቱን ነው የምፈልገው ቢያንስ አንድ አመት የቆየ መሆን አለበት
ቢያንስ አንድ አመት የቆየ እና ትንሽ ሜምበር ያለው ግሩፕ (ከ1 ሜምበር ጀምሮም ይቻላል) ያላችሁ ሰዎች እና መሸጥ የምትፈልጉ በ
👍በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን።
🧑💻Yetekefetebet year bekoye kutr birrum bezaw lk ychemral
በዚህ አኳንት ሽጣችሁ @Ethiounads ከተጭበረበሩ ኢትዮ- ዩኒቨርስቲ ሀላፊነት ይወስዳል።
ማንም መሸጥ የሚፈልጉ የዋጋ ዝርዝር 👇
2018 = 400 birr
2019 = 350 birr
2020 = 300 birr
2021 = 250 birr
2022 = 200 birr
2023 (3 months ) = 100 birr
🔻 ማሳሰቢያ‼️
⭐️ Owner transfer ለማድረግ two step verification ሊኖረን ይገባል።
⭐️ ክፍያ በየትኛውም መንገድ እንፈጽማለን።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ግሩፕ👇
@freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
( አብዛኛው Old Telegram ግሩፖች እንገዛለን እያሉ የማጭበርበር ስራ እየተሰራ ስለሆነ ተጠንቀቁ )
👉 ለታማኝ ቤተሰቦች @Ethiounads መሸጥ ይችላሉ 👇 ዋጋ ከፍ እያደረጉ ማጭበርበር ተጀምሯል 🙏
Old telegram ግሩፖች ያላችሁ( be 2022 Ena keza betach balew amete mihret create yetederge ) የ Group ሜምበር ብዛት አያስፈልግም የGroup ሜምበር 1 ሰው ቢሆንም በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን ነው። ግን የተከፈተበት አመተ ምህረቱን ነው የምፈልገው ቢያንስ አንድ አመት የቆየ መሆን አለበት
ቢያንስ አንድ አመት የቆየ እና ትንሽ ሜምበር ያለው ግሩፕ (ከ1 ሜምበር ጀምሮም ይቻላል) ያላችሁ ሰዎች እና መሸጥ የምትፈልጉ በ
👍በተመጣጣኝ ዋጋ እየገዛን እንገኛለን።
🧑💻Yetekefetebet year bekoye kutr birrum bezaw lk ychemral
በዚህ አኳንት ሽጣችሁ @Ethiounads ከተጭበረበሩ ኢትዮ- ዩኒቨርስቲ ሀላፊነት ይወስዳል።
ማንም መሸጥ የሚፈልጉ የዋጋ ዝርዝር 👇
2018 = 400 birr
2019 = 350 birr
2020 = 300 birr
2021 = 250 birr
2022 = 200 birr
2023 (3 months ) = 100 birr
🔻 ማሳሰቢያ‼️
⭐️ Owner transfer ለማድረግ two step verification ሊኖረን ይገባል።
⭐️ ክፍያ በየትኛውም መንገድ እንፈጽማለን።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ግሩፕ👇
@freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
#WoldiaUniversity
ለአቅም ማሻሻያ (Remedial Extension Program) ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ፡፡
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በ 2016 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial Extension Program) ትምህርትእየተማ ራችሁ ያላችሁ ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና በ Online እንደምትወስዱ የሚታወቅ ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞ መሰረታዊ የኮምፒውተርና Online ፈተና እንዴት እንደምትወስዱ ዩኒቨርሲቲው ስልጠና ስላዘጋጀ ለረቡዕ (30/08/2016 ዓ.ም) እና ለሐሙስ
(01/09/2016 ዓ.ም) ከዚህ በታች ባለው ስኬጁልን የስልጠና ክፍል እንድትገኙ እንገልጻለን፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://news.1rj.ru/str/freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofgicia19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
ለአቅም ማሻሻያ (Remedial Extension Program) ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ፡፡
በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በ 2016 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial Extension Program) ትምህርትእየተማ ራችሁ ያላችሁ ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና በ Online እንደምትወስዱ የሚታወቅ ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞ መሰረታዊ የኮምፒውተርና Online ፈተና እንዴት እንደምትወስዱ ዩኒቨርሲቲው ስልጠና ስላዘጋጀ ለረቡዕ (30/08/2016 ዓ.ም) እና ለሐሙስ
(01/09/2016 ዓ.ም) ከዚህ በታች ባለው ስኬጁልን የስልጠና ክፍል እንድትገኙ እንገልጻለን፡፡
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://news.1rj.ru/str/freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofgicia19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
https://youtu.be/j71wDoLfA3Q
🌟በጥያቄችሁ መሰረት እነሆ🌟
- የExitExamAI አጠቃቀም ሙሉ ቪዲዮ ተለቋል!
የመውጫ ፈተናን በAI በመታገዝ በውጤት እናሸብርቅ!
🌟You asked and here it is🌟
- ExitExamAI Full Video Tutorial Released!
- A step by step video guide for you to master ExitExam with tailored AI Models.
Ace your Exit Exam with AI brilliance
Website: ExitExamAI
Telegram: @ExitExamAI
🌟በጥያቄችሁ መሰረት እነሆ🌟
- የExitExamAI አጠቃቀም ሙሉ ቪዲዮ ተለቋል!
የመውጫ ፈተናን በAI በመታገዝ በውጤት እናሸብርቅ!
🌟You asked and here it is🌟
- ExitExamAI Full Video Tutorial Released!
- A step by step video guide for you to master ExitExam with tailored AI Models.
Ace your Exit Exam with AI brilliance
Website: ExitExamAI
Telegram: @ExitExamAI
YouTube
How to use ExitExamAI Full Tutorial
🎓 Ace Your Exit Exams with ExitExamAI! 🚀
Welcome to the ultimate guide for Ethiopian undergraduate students! In this comprehensive tutorial, we dive deep into ExitExamAI, the revolutionary app designed to help you pass your exit exams with flying colors.…
Welcome to the ultimate guide for Ethiopian undergraduate students! In this comprehensive tutorial, we dive deep into ExitExamAI, the revolutionary app designed to help you pass your exit exams with flying colors.…
መምህራኑ ላለፉት 2 ወራት ደመወዝ አልተከፈለንም አሉ።
በአማራ ክልል፣ ሰሜን ጎጃም ዞን፣ ጎንጂ ቆለላ ወረዳ ፣ ላለፉት 2 ወራት ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው የገለጹ መምህራን የከፋ ችግር ላይ እንደሚገኙ ገለጹ።
መምህራኑ በቁጥር ከ1 ሺሕ በላይ ይሆናሉ።
በወረዳው በሚገኙ 52 የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩት እኚህ መምህራን ፤ ኑሯቸውን የሚገፉት በወርሃዊ ደመወዛቸው ብቻ በመሆኑ ፣ ዩኒቨርሲቲ ለሚማሩ ልጆቻቸው የሚላክ ገንዘብን ጨምሮ ቤተሰቦቻቸውን ለመደገፍ እንደተሳናቸው ገልጸዋል፡፡
የቆንጂ ቆለላ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት ጌታቸው ደገፋው ችግሩ መሆኑን አምነዋል።
በአካባቢው ባለው የጸጥታ ችግር የሒሳብ ሠራተኞች ወደ ቢሮ ገብተው ለመሥራት ፈቃደኛ ባለመሆናቸው የተፈጠረ እንደሆነ ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት፣ ከመምህራን ማኅበር ጋራ በመነጋገር አዲስ ሠራተኞች ተመድበው ችግሩን ለመቅረፍ ጥረት እየተደረገ ይገኛል ብለዋል። #ቪኦኤ
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19♨️
╚═══════════╝
በአማራ ክልል፣ ሰሜን ጎጃም ዞን፣ ጎንጂ ቆለላ ወረዳ ፣ ላለፉት 2 ወራት ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው የገለጹ መምህራን የከፋ ችግር ላይ እንደሚገኙ ገለጹ።
መምህራኑ በቁጥር ከ1 ሺሕ በላይ ይሆናሉ።
በወረዳው በሚገኙ 52 የ1ኛ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚያስተምሩት እኚህ መምህራን ፤ ኑሯቸውን የሚገፉት በወርሃዊ ደመወዛቸው ብቻ በመሆኑ ፣ ዩኒቨርሲቲ ለሚማሩ ልጆቻቸው የሚላክ ገንዘብን ጨምሮ ቤተሰቦቻቸውን ለመደገፍ እንደተሳናቸው ገልጸዋል፡፡
የቆንጂ ቆለላ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የሆኑት ጌታቸው ደገፋው ችግሩ መሆኑን አምነዋል።
በአካባቢው ባለው የጸጥታ ችግር የሒሳብ ሠራተኞች ወደ ቢሮ ገብተው ለመሥራት ፈቃደኛ ባለመሆናቸው የተፈጠረ እንደሆነ ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት፣ ከመምህራን ማኅበር ጋራ በመነጋገር አዲስ ሠራተኞች ተመድበው ችግሩን ለመቅረፍ ጥረት እየተደረገ ይገኛል ብለዋል። #ቪኦኤ
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19♨️
╚═══════════╝
እንኳን ለ128ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሰን!
የአድዋ ድል የጥቁር ሕዝብ ነጻነት የታወጀበት ኢትዮጵያውያን ቅኝ ሊገዛ የወረራቸውን የጣሊያን ጦር ድል አድርገው አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የከፈቱበት ታሪካዊና የአሸናፊነት ተምሳሌት ነው።
ጀግኖች አባቶቻቸን በዘርና ቋንቋ ሳይከፋፈሉ በአንድነት ድልን ተቀዳጅተው የጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነውን የድል ታሪክ፣ በደማቅ ጽፈው አልፈዋል።
የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር!
የትምህርት ሚኒስቴርን መረጃዎች በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://news.1rj.ru/str/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ
የአድዋ ድል የጥቁር ሕዝብ ነጻነት የታወጀበት ኢትዮጵያውያን ቅኝ ሊገዛ የወረራቸውን የጣሊያን ጦር ድል አድርገው አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የከፈቱበት ታሪካዊና የአሸናፊነት ተምሳሌት ነው።
ጀግኖች አባቶቻቸን በዘርና ቋንቋ ሳይከፋፈሉ በአንድነት ድልን ተቀዳጅተው የጥቁር ህዝቦች ኩራት የሆነውን የድል ታሪክ፣ በደማቅ ጽፈው አልፈዋል።
የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር!
የትምህርት ሚኒስቴርን መረጃዎች በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://news.1rj.ru/str/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ
በመውጫ ፈተና ኩረጃና ሌሎች የፈተና ስነምግባር ጥሰት የፈጸሙ 114 ተፈታኞች ውጤት ሙሉ በሙሉ ተሰረዘ
....................................................
መጋቢት 2/2016ዓ.ም (ትሚ) በመውጫ ፈተና ሞባይል ስልክ ይዞ መግባት፣ መኮረጅና የተለያዩ የፈተና ስነምግባር ጥሰት የፈጸሙ 114 ተፈታኞች ውጤት ሙሉ በሙሉ መሠረዙን የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ መጋቢት 2/2016 ዓ.ም ለሁሉም የመንግስትና የግል ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል።
የፈተና ስነምግባር ጥሰት የፈጸሙት 114 (አንድ መቶ አስራ አራት) ተፈታኞች ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ መሠረዙንና የሚወሰዱ ተጨማሪ እርምጃዎች በቀጣይ የሚገለጽ መሆኑ በደብዳቤው ተመልክቷል ።
ከየካቲት 6-11/2016 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት በተሰጠው ሁለተኛ ዙር የመውጫ ፈተና 119, 145 ተፈታኞች ተፈትነዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ጥራትን ለማረጋገጥ ከጀመራቸው ሪፎርሞች አንዱ የሆነው መውጫ ፈተና ተመራቂዎች በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው ተገቢውን እውቀትና ክህሎት መቅሰማቸውንና ብቁ መሆናቸውን ዒላማ ያደረገ በመሆኑ ፈተናው በጥብቅ ዲስፕሊን የሚመራ ነው።
የትምህርት ሚኒስቴርን መረጃዎች በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://news.1rj.ru/str/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ
....................................................
መጋቢት 2/2016ዓ.ም (ትሚ) በመውጫ ፈተና ሞባይል ስልክ ይዞ መግባት፣ መኮረጅና የተለያዩ የፈተና ስነምግባር ጥሰት የፈጸሙ 114 ተፈታኞች ውጤት ሙሉ በሙሉ መሠረዙን የትምህርት ሚኒስቴር ዛሬ መጋቢት 2/2016 ዓ.ም ለሁሉም የመንግስትና የግል ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ አሳውቋል።
የፈተና ስነምግባር ጥሰት የፈጸሙት 114 (አንድ መቶ አስራ አራት) ተፈታኞች ውጤታቸው ሙሉ በሙሉ መሠረዙንና የሚወሰዱ ተጨማሪ እርምጃዎች በቀጣይ የሚገለጽ መሆኑ በደብዳቤው ተመልክቷል ።
ከየካቲት 6-11/2016 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በሚገኙ የመንግስት ተቋማት በተሰጠው ሁለተኛ ዙር የመውጫ ፈተና 119, 145 ተፈታኞች ተፈትነዋል።
ትምህርት ሚኒስቴር በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ጥራትን ለማረጋገጥ ከጀመራቸው ሪፎርሞች አንዱ የሆነው መውጫ ፈተና ተመራቂዎች በዩኒቨርስቲ ቆይታቸው ተገቢውን እውቀትና ክህሎት መቅሰማቸውንና ብቁ መሆናቸውን ዒላማ ያደረገ በመሆኑ ፈተናው በጥብቅ ዲስፕሊን የሚመራ ነው።
የትምህርት ሚኒስቴርን መረጃዎች በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://news.1rj.ru/str/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ
የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም እየተካሄደ ነው::
-------------------------//--------------
መጋቢት 7/2016 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ/Higher Education for Higher Impacts” በሚል መሪ ቃል በጅማ ዩኒቨርሲቲ በዘርፉ የሚተገበሩ አዳዲስ ሪፎርሞች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በማካሄድ ላይ ነው::
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሸኔ በውይይት መድረኩ ተገኝተው ካለፈው ተሞክሮ ስለተገኙ ቁም ነገሮችና ዘርፉ ያለበትን ቁመና አስመልክቶ ንግግር አድርገዋል::
ሚኒስትር ዴኤታው ባስተላለፉት መልዕክት የከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ለሃገር ከፍ ያለ አበርክቶ እንዳይኖረው አንቀው ከያዙት ማነቆዎች ሊላቀቅ እንደሚገባ ገልጸዋል።
ለፎረሙ ተሳታፊዎች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማቂ ነጻነት ፍኖተካርታ፣የዩኒቨርስቲ ትኩረት መስክና ተልዕኮ ልየታ፣ በከፍተኛ ትምህርት፣ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና፣ የምርምር
ተቋማት እና የኢንዱስትሪ ትስስር አዋጅ 1298/2015 ጨምሮ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ላይ የተከናወኑና በመከናወን ላይ ስላሉ አዳዲስ ትግበራዎችና የለውጥ አጀንዳዎች ዙሪያ የውይይት አጀንዳዎች ቀርበዋል::
በፎረሙ ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንቶችና
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፍተኛ ሃላፊዎች፣የትምህርት ሚኒስቴርና የጅማ ዩኒቨርስቲ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ሙሉ ዜናው👇
https://www.facebook.com/share/p/9C4VF3Qk5MwsoM85/?mibextid=Nif5oz
-------------------------//--------------
መጋቢት 7/2016 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ/Higher Education for Higher Impacts” በሚል መሪ ቃል በጅማ ዩኒቨርሲቲ በዘርፉ የሚተገበሩ አዳዲስ ሪፎርሞች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በማካሄድ ላይ ነው::
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሸኔ በውይይት መድረኩ ተገኝተው ካለፈው ተሞክሮ ስለተገኙ ቁም ነገሮችና ዘርፉ ያለበትን ቁመና አስመልክቶ ንግግር አድርገዋል::
ሚኒስትር ዴኤታው ባስተላለፉት መልዕክት የከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ለሃገር ከፍ ያለ አበርክቶ እንዳይኖረው አንቀው ከያዙት ማነቆዎች ሊላቀቅ እንደሚገባ ገልጸዋል።
ለፎረሙ ተሳታፊዎች በከፍተኛ ትምህርት ተቋማቂ ነጻነት ፍኖተካርታ፣የዩኒቨርስቲ ትኩረት መስክና ተልዕኮ ልየታ፣ በከፍተኛ ትምህርት፣ ቴክኒክና ሙያ ሥልጠና፣ የምርምር
ተቋማት እና የኢንዱስትሪ ትስስር አዋጅ 1298/2015 ጨምሮ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፉ ላይ የተከናወኑና በመከናወን ላይ ስላሉ አዳዲስ ትግበራዎችና የለውጥ አጀንዳዎች ዙሪያ የውይይት አጀንዳዎች ቀርበዋል::
በፎረሙ ላይ ከተለያዩ ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የዩኒቨርስቲ ፕሬዝዳንቶችና
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፍተኛ ሃላፊዎች፣የትምህርት ሚኒስቴርና የጅማ ዩኒቨርስቲ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት በመሳተፍ ላይ ናቸው።
ሙሉ ዜናው👇
https://www.facebook.com/share/p/9C4VF3Qk5MwsoM85/?mibextid=Nif5oz
የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ተጠናቀቀ
............................................
መጋቢት 8/2016 ዓ.ም (ትሚ) መሪ ቃሉን “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ” (Higher Education for Higher Impacts) ያረገው የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ትናንት ተጠናቀቀ፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ በፎረሙ ማጠቃለያ ከፍተኛ ትምህርት ላይ እየተተገበሩ ያሉት ቁልፍ የለውጥ ስራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ሃላፊዎች በትኩረት በመሰራት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸውና የሁሉንም ባለድርሻዎች የላቀ ተሳትፎ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን ጨምሮ ከመላው የሃገራችን ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚደንቶችና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች አንዲሁም ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት ፎረም በተጀመሩ የለውጥ መርሃ-ግብሮች አተገባበር፣የለውጥ ስኬቶችና ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ጥልቅ ውይይት ሲያደርግ የቆየ ሲሆን የቀጣይ ስራ አቅጣጫዎች ላይ በመምከር ተጠናቋል፡፡
በዕለቱ በጅማ ዩኒቨርስቲ (@ Jimma University ) የተዘጋጀ አውደርዕይ፣ የዲጂታል ትምህርት ስቱዲዮና Ict መረጃ ማዕከል እንዲሁም ሌሎች ካምፓሶች በፎረሙ ተሳታፊዎች ተኀብኝተዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://news.1rj.ru/str/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ!
............................................
መጋቢት 8/2016 ዓ.ም (ትሚ) መሪ ቃሉን “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ” (Higher Education for Higher Impacts) ያረገው የከፍተኛ ትምህርት ፕሬዝዳንቶች ፎረም ትናንት ተጠናቀቀ፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሽኔ በፎረሙ ማጠቃለያ ከፍተኛ ትምህርት ላይ እየተተገበሩ ያሉት ቁልፍ የለውጥ ስራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ሃላፊዎች በትኩረት በመሰራት የድርሻቸውን መወጣት እንደሚገባቸውና የሁሉንም ባለድርሻዎች የላቀ ተሳትፎ እንደሚጠይቅ አሳስበዋል።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱን ጨምሮ ከመላው የሃገራችን ዩኒቨርስቲዎች የተውጣጡ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፕሬዚደንቶችና ሌሎች የስራ ሃላፊዎች አንዲሁም ባለድርሻ አካላት የተሳተፉበት ፎረም በተጀመሩ የለውጥ መርሃ-ግብሮች አተገባበር፣የለውጥ ስኬቶችና ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ዙሪያ ለተከታታይ ሁለት ቀናት ጥልቅ ውይይት ሲያደርግ የቆየ ሲሆን የቀጣይ ስራ አቅጣጫዎች ላይ በመምከር ተጠናቋል፡፡
በዕለቱ በጅማ ዩኒቨርስቲ (@ Jimma University ) የተዘጋጀ አውደርዕይ፣ የዲጂታል ትምህርት ስቱዲዮና Ict መረጃ ማዕከል እንዲሁም ሌሎች ካምፓሶች በፎረሙ ተሳታፊዎች ተኀብኝተዋል።
ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተሉት ማስፈንጠሪያዎች ያግኙ፡-
በፌስቡክ -https://www.facebook.com/fdremoe/
በቴሌግራም -https://news.1rj.ru/str/ethio_moe
በትዊተር - http://twitter.com/fdremoe
በሊንክዲን - https://www.linkedin.com/.../ministry-of-education-ethiopia
በዌብሳይት - www.moe.gov.et ይከታተሉ!
43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ “ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ተካሄደ፡፡
===========================
መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (ትሚ) 43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ “ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ተካሂዷል፡፡
ሙሉ ዜናው👇
https://www.facebook.com/share/p/4CyUSuffFwVaKnzr/?mibextid=Nif5oz
===========================
መጋቢት 16/2016 ዓ.ም (ትሚ) 43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ “ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አስተናጋጅነት ተካሂዷል፡፡
ሙሉ ዜናው👇
https://www.facebook.com/share/p/4CyUSuffFwVaKnzr/?mibextid=Nif5oz