#Update
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
@mayaofficial19 ✈️
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል።
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሐምሌ 3 እስከ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ሐምሌ 9 እስከ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል።
በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 30-ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ሐምሌ 6-7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።
@mayaofficial19 ✈️
በአዲስ አበባ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በኦንላይን ለመስጠት እየተከናወኑ በሚገኙ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት ላይ ውይይት ተደርጓል።
በውውይይቱ የክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የመንግሥት እና የግል ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን ተሳትፈዋል።
የመልቀቂያ ፈተናውን በአዲስ አበባ በበይነ መረብ ለመስጠት ከወዲሁ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት የሚያስፈልጉ፦
➭ ኮምፒውተሮች፣
➭ ላፕቶፖች፣
➭ ታብሌቶችና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶችን የማሟላት ሥራ መጀመሩን ጠቁመዋል።
የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ከወዲሁ ማዘጋጀት በመጀመር ፈተናው በታቀደለት መርሐግብር እንዲሰጥ የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል ብለዋል።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ እንዲሁም ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል። #አዲስአበባትምህርትቢሮ
🌐JOIN : @mayaofficial19 | ከ High school እስከ Campus አበረናችሁ ነን!
በውውይይቱ የክ/ከተማ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊዎች እንዲሁም የመንግሥት እና የግል ትምህርት ቤት ርዕሳነ መምህራን ተሳትፈዋል።
የመልቀቂያ ፈተናውን በአዲስ አበባ በበይነ መረብ ለመስጠት ከወዲሁ የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት በመከናወን ላይ እንደሚገኙ የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልፀዋል።
ፈተናውን በኦንላይን ለመስጠት የሚያስፈልጉ፦
➭ ኮምፒውተሮች፣
➭ ላፕቶፖች፣
➭ ታብሌቶችና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶችን የማሟላት ሥራ መጀመሩን ጠቁመዋል።
የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን ከወዲሁ ማዘጋጀት በመጀመር ፈተናው በታቀደለት መርሐግብር እንዲሰጥ የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል ብለዋል።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ እንዲሁም ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል። #አዲስአበባትምህርትቢሮ
🌐JOIN : @mayaofficial19 | ከ High school እስከ Campus አበረናችሁ ነን!
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና መቼ ይሰጣል ?
እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል።
ፈተናው ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ ነው።
ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ይሰጣል ተብሏል።
ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራበት ነው።
ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ለኢፕድ ከሰጠው መረጃ ተመልክተናል።
በሌላ በኩል ፤ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የሬሜዲያ ተማሪዎች ከታህሳስ ወር ጀምሮ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ቢሆንም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተመደቡ ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም።
🌐JOIN : @mayaofficial19
እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል።
ፈተናው ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ ነው።
ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ይሰጣል ተብሏል።
ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራበት ነው።
ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ለኢፕድ ከሰጠው መረጃ ተመልክተናል።
በሌላ በኩል ፤ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የሬሜዲያ ተማሪዎች ከታህሳስ ወር ጀምሮ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ቢሆንም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተመደቡ ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም።
🌐JOIN : @mayaofficial19
#BahirDarUniversity
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ለተከታተሉ ተማሪዎች ጥሪ አድርጓል።
በዚህም በ2016 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ Freshman ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸሁን በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ከመጋቢት 26 እስከ 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሰላም ግቢ
➤ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በግሽ አባይ ግቢ
በተለያዩ ምክንያቶች ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለአንደኛ ዓመት የመጀመሪያ ሴሚስተር ለመልሶ ቅበላ የሚያበቃ ውጤት ያላችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች ምዝገባ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
©mayagroup
━━━━━━━━━
🎯 Join & Share
@mayaoficial19
🎯 Contact & Ads
@freshmansupport19
━━━━━━━━━
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም አዲስ ለተመደቡ እና በ2015 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ለተከታተሉ ተማሪዎች ጥሪ አድርጓል።
በዚህም በ2016 ዓ.ም አዲስ የተመደባችሁ Freshman ተማሪዎች እና በ2015 ዓ.ም በሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታቸሁን በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ስትከታተሉ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት በማምጣት በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚካሔደው ከመጋቢት 26 እስከ 28/2016 ዓ.ም መሆኑን ተቋሙ አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፦
➤ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሰላም ግቢ
➤ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በግሽ አባይ ግቢ
በተለያዩ ምክንያቶች ትምህርታችሁን አቋርጣችሁ ለአንደኛ ዓመት የመጀመሪያ ሴሚስተር ለመልሶ ቅበላ የሚያበቃ ውጤት ያላችሁና የመልሶ ቅበላ ፎርም የሞላችሁ ተማሪዎች ምዝገባ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
©mayagroup
━━━━━━━━━
🎯 Join & Share
@mayaoficial19
🎯 Contact & Ads
@freshmansupport19
━━━━━━━━━
🔥CHEMISTRY EXAM TECHNIQUES
❓Chemistry ጥያቄ ስንሰራ አሰራሩን ችለን ፣ ትክክለኛውን መልስ ለማግኘት ግን ያዳግተናል!ይህ ለምን ሆነ ?
1️⃣Estimation ላይ የምንሰራው ስህተት
Chemistry እንደ Physics አይደለም ቁጥሮችን Round ስታረጉ መጠንቀቅ ይኖርባችኋል!
ለምሳሌ [A]t/[A]° = 2.5 ቢሆን እና
እናንተ ወደ 3.0 Round አርጋችሁ log ውስጥ ስታስገቡት Log(3)=0.477121255
ግን ትክክለኛ Value ሎግ ውስጥ ብታስገቡ Log(2.5)=0.397940009
አያቹ ልዩነቱን ፣ ስለዚህ ደግማችሁ እንዳትሸወዱ!
2️⃣formulaዎችን በደምብ ማስታወስ ይጠበቅባችኋል።Text book ላይ ያሉትን Examples እየሸፈናችሁ ስሩ! Extreme book እራሱ ምርጥዬ መፃፍ ናት!
❓ለምንድነው Chemistryን ቶሎ ቶሎ የምንረሳው?ይህን ምክንያት ካወቃችሁ ድጋሜ Entrance ላይ ስህተት አትሰሩም!
ከሁሉም ጥያቄዎች በተለየ Chemistryን በጥያቄ እያዋዙ ማንበብ ያስፈልጋል።ቢያስ የአንድ አመት Sheet ለመስራት ሞክሩ!
❓ምኑንም የማናቀው ጥያቄ ቢያጋጥመን ምን እናርግ? ''GUESS አንሞላም'' 60% real የሆነ ሌላ ዘዴ አለን!
ባለፈው እንዳልኳችሁ Choice ላይ ያለውን SI Units በደምብ እዩ
Choice ላይ ላሉት ምርጫዎች Jul ከሆነ Energy (work ) ነው የተጠየቃችሁት ማለት ነው! ስለዚህ አንድ Hint አገኛችሁ ማለት አደል🙌
❓Chemistry ስንሰራ ሰዓት ለመቆጠብ ምን ማረግ አለብን?
💭 በሚታወቅ ነገር ላይ ከወዲሁ Calculation ሰርታችሁ ግቡ!
ለምሳሌ የሆነ wavelength ሰቷችሁ Energy ቢጠይቃችሁ
E=hC/ለ ነው The formula ..
h & C ይታወቃሉ!
h=6.626×10-³⁴
c = 3×19^8
h×C = 1.987×10^-25 ይሄን Vslue ድሮ ካወቃችሁት በቀጥታ ለተሰጠው Wavelength አከፍሉት h×C= 6.626×10-³⁴ × 3×19^8=? ብላችሁ ከመጀመሪያው ከጀመራችሁ ጊዜ ይወስድባችኋል
❓Chemistry ላይ ከ 20 በላይ ጥያቄዎች Properties of periodic table ጋር ይያያዛሉ ለምሳሌ ፦
✔️Lattice Energy
✔️Property of Ionization Energy
✔️Property of Electro negativity
✔️Property of Atomic size
✔️Strength of Base
✔️Strength of acid
.........etc እኚን problems እንዴት በቀላሉ Periodic table አስታውሰን መስራት አንችላለን?
Periodic tabሉን በዘዴ መሸምደድ
🗯ለ12ተኛ ክፍሎች ሼር አርጉላቸው!!!
━━━━━━━━━━━━━━━━
@mayaoffficial19
❓Chemistry ጥያቄ ስንሰራ አሰራሩን ችለን ፣ ትክክለኛውን መልስ ለማግኘት ግን ያዳግተናል!ይህ ለምን ሆነ ?
1️⃣Estimation ላይ የምንሰራው ስህተት
Chemistry እንደ Physics አይደለም ቁጥሮችን Round ስታረጉ መጠንቀቅ ይኖርባችኋል!
ለምሳሌ [A]t/[A]° = 2.5 ቢሆን እና
እናንተ ወደ 3.0 Round አርጋችሁ log ውስጥ ስታስገቡት Log(3)=0.477121255
ግን ትክክለኛ Value ሎግ ውስጥ ብታስገቡ Log(2.5)=0.397940009
አያቹ ልዩነቱን ፣ ስለዚህ ደግማችሁ እንዳትሸወዱ!
2️⃣formulaዎችን በደምብ ማስታወስ ይጠበቅባችኋል።Text book ላይ ያሉትን Examples እየሸፈናችሁ ስሩ! Extreme book እራሱ ምርጥዬ መፃፍ ናት!
❓ለምንድነው Chemistryን ቶሎ ቶሎ የምንረሳው?ይህን ምክንያት ካወቃችሁ ድጋሜ Entrance ላይ ስህተት አትሰሩም!
ከሁሉም ጥያቄዎች በተለየ Chemistryን በጥያቄ እያዋዙ ማንበብ ያስፈልጋል።ቢያስ የአንድ አመት Sheet ለመስራት ሞክሩ!
❓ምኑንም የማናቀው ጥያቄ ቢያጋጥመን ምን እናርግ? ''GUESS አንሞላም'' 60% real የሆነ ሌላ ዘዴ አለን!
ባለፈው እንዳልኳችሁ Choice ላይ ያለውን SI Units በደምብ እዩ
Choice ላይ ላሉት ምርጫዎች Jul ከሆነ Energy (work ) ነው የተጠየቃችሁት ማለት ነው! ስለዚህ አንድ Hint አገኛችሁ ማለት አደል🙌
❓Chemistry ስንሰራ ሰዓት ለመቆጠብ ምን ማረግ አለብን?
💭 በሚታወቅ ነገር ላይ ከወዲሁ Calculation ሰርታችሁ ግቡ!
ለምሳሌ የሆነ wavelength ሰቷችሁ Energy ቢጠይቃችሁ
E=hC/ለ ነው The formula ..
h & C ይታወቃሉ!
h=6.626×10-³⁴
c = 3×19^8
h×C = 1.987×10^-25 ይሄን Vslue ድሮ ካወቃችሁት በቀጥታ ለተሰጠው Wavelength አከፍሉት h×C= 6.626×10-³⁴ × 3×19^8=? ብላችሁ ከመጀመሪያው ከጀመራችሁ ጊዜ ይወስድባችኋል
❓Chemistry ላይ ከ 20 በላይ ጥያቄዎች Properties of periodic table ጋር ይያያዛሉ ለምሳሌ ፦
✔️Lattice Energy
✔️Property of Ionization Energy
✔️Property of Electro negativity
✔️Property of Atomic size
✔️Strength of Base
✔️Strength of acid
.........etc እኚን problems እንዴት በቀላሉ Periodic table አስታውሰን መስራት አንችላለን?
Periodic tabሉን በዘዴ መሸምደድ
🗯ለ12ተኛ ክፍሎች ሼር አርጉላቸው!!!
━━━━━━━━━━━━━━━━
@mayaoffficial19
👍1
በኢትዮጵያ ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ ምክንያቱ ‹‹ከፍተኛ የሙቀት መጠን ነዉ›› ሲል የዓለም ባንክ ገለጸ
የዓለም ባንክ አደረግኩት ባለዉ ጥናት በኢትዮጵያ ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ ምክንያቱ ከፍተኛ የሙቀት መጠን መጨመር ነዉ ብሏል፡፡
ከፈረንጆቹ 2003-2019 በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና የወሰዱ ወደ 2.5 ሚሊየን የሚጠጉ ተማሪዎችን ዳታ ሰብስቦ ያገኘዉ ዉጤት መሆኑን ነዉ ይፋ ያደረገዉ፡፡
በትምህርት ዓመቱ ለከፍተኛ ሙቀት የተዳረጉ በተለይ ደግሞ በፈተና ወቅት ከባድ ሙቀት የሚያገኛቸዉ ተማሪዎች ፤ቀዝቃዛ አየር ባለባቸዉ ስፍራዎች ከሚማሩ ተማሪዎች ጋር ሲወዳደር ዉጤታቸዉ በእጅጉ ቀንሶ ተገኝቷል ነዉ ያለዉ፡፡
እንደዚህ ዓይነት ተጽዕኖ በተለይ በሰብ-ሰሃራ አፍሪካ አገራት ላይ የበረታ ነዉ የተባለ ሲሆን፤ የአየር ንብረት ለዉጡን ለመቋቋም የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች በስፋት አለመኖራቸዉ ሁኔታዉን እንደሚያባብሰዉም ነዉ የተገለጸዉ፡፡
የጥናቱ መሰረታዊ ግኝት የሆነዉ በትምህርት ዘመኑ ከፍተኛ ሙቀት የሚስተናገድባቸዉ ቀናት ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸዉ እንዲቀሩ የሚያደርግ መሆኑን ነዉ፡፡
ይህም በኮሌጅ መግቢያ ፈተናዎች ላይ ወደ 2.28 በመቶ ዝቅ ያለ ዉጤት እንዲመዘገብ እንደሚያደርግ ነዉ፡፡
በጥናቱ ይፋ እንደሆነዉ ግልጽ የሆነ ምክንያት ባይቀመጥለትም ወንዶች ከሴቶች በበለጠ በሙቀት መጨመሩ ምክንያት የፈተና ዉጤታቸዉ ዝቅ ያለ ሆኖ ተገኝቷል፡፡
ከወንዶች ጋር ሲነጻጸሩም ሴቶች በተሻለ መልኩ በትምህርት ገበታቸዉ ላይ የሚገኙ እና ለትምህርታቸዉም ከፍተኛ ቦታ ያላቸዉ ሆነዉ ተገኝተዋል፡፡
አሁን ላይ በተለያዩ የአለማችን አገራት ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ የሙቀት መጨመር ምክንያት መሆኑን ማስረጃ አለን ሲሉ በዓለም ባንክ የሪሰርቸሮች ግሩፕ ዋና ተመራማሪ ፓትሪክ ቤህረር ተናግረዋል፡፡
ፓትሪክ ጨምረዉም ከፍተኛ ሙቀት ከተማሪዎቹ በተጨማሪ በመምህራን የስራ እንቅስቃሴ ላይም የራሱ ተጽዕኖ ይኖረዋል ነዉ ያሉት፡፡
ፖሊሲ አዉጪዎች ይህንን ጉዳይ በደንብ ትኩረት ሊሰጡት ይገባል ያሉት ተመራማሪዉ ፤በመማሪያ ክፍሎች ዉስጥ ያለዉን የሙቀት መጠን በማስተካከል ለተማሪዎች ምቹ የመማሪያ ስፍራን መፍጠር አለባቸዉ ብለዋል፡፡
የተሻለዉ አማራጭ እንደየአከባቢዉ የሚለያይ ቢሆንም ግን አንድ ነገር ግልጽ ነዉ ሲሉ የሚጨምሩት ተመራማሪዉ ፤ይህም ተማሪዎች ለከፍተኛ ሙቀት ያልተጋለጡ አከባቢዎች ላይ እጅግ በተሻለ ሁኔታ መማር እንደሚችሉ ነዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በ2022 ዘ ጋርዲያን ይዞት በወጣዉ አንድ ጽሁፍ ከፍተኛ የሙቀት መጨመር በጥራት እንዳናስብ በማድረግ ፣ የማሰላሰል እና የማመዛዘን ችሎታችን ላይ ተጽዕኖ ስለሚኖረዉ ስህተት የመስራት ዕድላችንን ከፍ ያደርገዋል ሲል አስታዉቆ ነበር፡፡
━━━━━━━━━
🎯 Join & Share
@mayaofficial19
🎯 Contact & Ads
@freshmansupport19
━━━━━━━━━
የዓለም ባንክ አደረግኩት ባለዉ ጥናት በኢትዮጵያ ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ ምክንያቱ ከፍተኛ የሙቀት መጠን መጨመር ነዉ ብሏል፡፡
ከፈረንጆቹ 2003-2019 በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና የወሰዱ ወደ 2.5 ሚሊየን የሚጠጉ ተማሪዎችን ዳታ ሰብስቦ ያገኘዉ ዉጤት መሆኑን ነዉ ይፋ ያደረገዉ፡፡
በትምህርት ዓመቱ ለከፍተኛ ሙቀት የተዳረጉ በተለይ ደግሞ በፈተና ወቅት ከባድ ሙቀት የሚያገኛቸዉ ተማሪዎች ፤ቀዝቃዛ አየር ባለባቸዉ ስፍራዎች ከሚማሩ ተማሪዎች ጋር ሲወዳደር ዉጤታቸዉ በእጅጉ ቀንሶ ተገኝቷል ነዉ ያለዉ፡፡
እንደዚህ ዓይነት ተጽዕኖ በተለይ በሰብ-ሰሃራ አፍሪካ አገራት ላይ የበረታ ነዉ የተባለ ሲሆን፤ የአየር ንብረት ለዉጡን ለመቋቋም የሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች በስፋት አለመኖራቸዉ ሁኔታዉን እንደሚያባብሰዉም ነዉ የተገለጸዉ፡፡
የጥናቱ መሰረታዊ ግኝት የሆነዉ በትምህርት ዘመኑ ከፍተኛ ሙቀት የሚስተናገድባቸዉ ቀናት ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸዉ እንዲቀሩ የሚያደርግ መሆኑን ነዉ፡፡
ይህም በኮሌጅ መግቢያ ፈተናዎች ላይ ወደ 2.28 በመቶ ዝቅ ያለ ዉጤት እንዲመዘገብ እንደሚያደርግ ነዉ፡፡
በጥናቱ ይፋ እንደሆነዉ ግልጽ የሆነ ምክንያት ባይቀመጥለትም ወንዶች ከሴቶች በበለጠ በሙቀት መጨመሩ ምክንያት የፈተና ዉጤታቸዉ ዝቅ ያለ ሆኖ ተገኝቷል፡፡
ከወንዶች ጋር ሲነጻጸሩም ሴቶች በተሻለ መልኩ በትምህርት ገበታቸዉ ላይ የሚገኙ እና ለትምህርታቸዉም ከፍተኛ ቦታ ያላቸዉ ሆነዉ ተገኝተዋል፡፡
አሁን ላይ በተለያዩ የአለማችን አገራት ለተማሪዎች ዉጤት መቀነስ የሙቀት መጨመር ምክንያት መሆኑን ማስረጃ አለን ሲሉ በዓለም ባንክ የሪሰርቸሮች ግሩፕ ዋና ተመራማሪ ፓትሪክ ቤህረር ተናግረዋል፡፡
ፓትሪክ ጨምረዉም ከፍተኛ ሙቀት ከተማሪዎቹ በተጨማሪ በመምህራን የስራ እንቅስቃሴ ላይም የራሱ ተጽዕኖ ይኖረዋል ነዉ ያሉት፡፡
ፖሊሲ አዉጪዎች ይህንን ጉዳይ በደንብ ትኩረት ሊሰጡት ይገባል ያሉት ተመራማሪዉ ፤በመማሪያ ክፍሎች ዉስጥ ያለዉን የሙቀት መጠን በማስተካከል ለተማሪዎች ምቹ የመማሪያ ስፍራን መፍጠር አለባቸዉ ብለዋል፡፡
የተሻለዉ አማራጭ እንደየአከባቢዉ የሚለያይ ቢሆንም ግን አንድ ነገር ግልጽ ነዉ ሲሉ የሚጨምሩት ተመራማሪዉ ፤ይህም ተማሪዎች ለከፍተኛ ሙቀት ያልተጋለጡ አከባቢዎች ላይ እጅግ በተሻለ ሁኔታ መማር እንደሚችሉ ነዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በ2022 ዘ ጋርዲያን ይዞት በወጣዉ አንድ ጽሁፍ ከፍተኛ የሙቀት መጨመር በጥራት እንዳናስብ በማድረግ ፣ የማሰላሰል እና የማመዛዘን ችሎታችን ላይ ተጽዕኖ ስለሚኖረዉ ስህተት የመስራት ዕድላችንን ከፍ ያደርገዋል ሲል አስታዉቆ ነበር፡፡
━━━━━━━━━
🎯 Join & Share
@mayaofficial19
🎯 Contact & Ads
@freshmansupport19
━━━━━━━━━
👍1
#Update
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን የምትፈተኑ ተማሪዎች ፈተናው የሚሰጠው በየ ትምህርት ቤታቹህ ሲሆን ለፈተናውም ኮምፒውተሮች፣ላፕቶፖች፣ታብሌቶች እና ሌሎች ግብአቶች እየተዘጋጁ ነው።
የአዲስ አበባ እና ሌሎች የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን የሚወስዱትን ስም ዝርዝራቸው በዚህ ቻናል ላይ ጠብቁን። 👇👇
https://news.1rj.ru/str/freshmansupport19
ለ 10የትምህርት ቤታችሁ ጓደኞች Share ስታደርጉ ወደ ቻናሉ ትገባላችሁ።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
@freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን የምትፈተኑ ተማሪዎች ፈተናው የሚሰጠው በየ ትምህርት ቤታቹህ ሲሆን ለፈተናውም ኮምፒውተሮች፣ላፕቶፖች፣ታብሌቶች እና ሌሎች ግብአቶች እየተዘጋጁ ነው።
የአዲስ አበባ እና ሌሎች የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን የሚወስዱትን ስም ዝርዝራቸው በዚህ ቻናል ላይ ጠብቁን። 👇👇
https://news.1rj.ru/str/freshmansupport19
ለ 10የትምህርት ቤታችሁ ጓደኞች Share ስታደርጉ ወደ ቻናሉ ትገባላችሁ።
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
@freshmansupport19
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
♨️ ♦️ @mayaofficial19 ♨️
╚═══════════╝
ባለ ብዙ ሙያ ተመራቂው
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ባሳለፍነው ቅዳሜ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል ባለ ብዙ ሙያ ተመራቂ የሆኑት ዶ/ር በዛብህ ብርሃኑ ይገኝበታል።
የቴሌቪዥን ድራማዎች ፅሁፍ ዝግጅት እና መፃሕፍት ማሳተም ዶ/ር በዛብህ የሚታወቅባቸው ሌሎች ጉዳዮች ናቸው፡፡
ዶ/ር በዛብህ በቅርቡ የሚያሳትመውን ጨምሮ አራት መፃሕፍትን የፃፈ ሲሆን፤ ስድስት ሲትኮም ድርሰቶችን በመድረስ ለህዝብ አድርሷል፡፡
በጥርስ ህክምና የዶክትሬት ዲግሪ ተመራቂው በዛብህ፤ በሀገራችን በተለያዩ ቴሌቪዥን የሚተላለፉ ተከታታይ ድራማዎች ላይ በደራሲነት ተሳትፏል፡፡
ዘጠነኛው ሺ ከ35 ክፍል በላይ፣ መስሪያ ቤት፣ ሳሎኑ፣ ዶክተሮቹ፣ ፊሽካዎቹ እና አንድ ላይ የተሰኙ ድራማዎች ላይ በደራሲነትና በዳይሬክተርነት ተሳትፏል። በርካታ የቴሌቪዥን እና የራዲዮ ማስታወቂያዎችንም አዘጋጅቷል።
ደራሲ እና የጥርስ ሐኪም ዶ/ር በዛብህ ብርሃኑ፤ በቅርቡ ለህትመት የሚበቃ "የአፍ ጤና አጠባበቅ ለልጆች እና ለወላጆች" የሚል መማሪያ መፅሐፍ አዘጋጅቶ ማጠናቀቁንም ገልጿል።
@tikvahuniversity
ጅማ ዩኒቨርሲቲ ባሳለፍነው ቅዳሜ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል ባለ ብዙ ሙያ ተመራቂ የሆኑት ዶ/ር በዛብህ ብርሃኑ ይገኝበታል።
የቴሌቪዥን ድራማዎች ፅሁፍ ዝግጅት እና መፃሕፍት ማሳተም ዶ/ር በዛብህ የሚታወቅባቸው ሌሎች ጉዳዮች ናቸው፡፡
ዶ/ር በዛብህ በቅርቡ የሚያሳትመውን ጨምሮ አራት መፃሕፍትን የፃፈ ሲሆን፤ ስድስት ሲትኮም ድርሰቶችን በመድረስ ለህዝብ አድርሷል፡፡
በጥርስ ህክምና የዶክትሬት ዲግሪ ተመራቂው በዛብህ፤ በሀገራችን በተለያዩ ቴሌቪዥን የሚተላለፉ ተከታታይ ድራማዎች ላይ በደራሲነት ተሳትፏል፡፡
ዘጠነኛው ሺ ከ35 ክፍል በላይ፣ መስሪያ ቤት፣ ሳሎኑ፣ ዶክተሮቹ፣ ፊሽካዎቹ እና አንድ ላይ የተሰኙ ድራማዎች ላይ በደራሲነትና በዳይሬክተርነት ተሳትፏል። በርካታ የቴሌቪዥን እና የራዲዮ ማስታወቂያዎችንም አዘጋጅቷል።
ደራሲ እና የጥርስ ሐኪም ዶ/ር በዛብህ ብርሃኑ፤ በቅርቡ ለህትመት የሚበቃ "የአፍ ጤና አጠባበቅ ለልጆች እና ለወላጆች" የሚል መማሪያ መፅሐፍ አዘጋጅቶ ማጠናቀቁንም ገልጿል።
@tikvahuniversity
✅ የቀሰም Academy ብሔራዊ ፈተና ሊራዘም ነው።
📚 ወድ ተማሪዎቻችን ፣ እስንካሁን በራሳችን ዝግጅት ከነ መልስ እና ማብራሪያው ስናቀርብላችሁ ለነበሩ ብሔራዊ ፈተናዎች አስቀድመው እያገዟችሁ እንደሆነ ተስፋ እናረጋለን። የትምህርት ሚንስቴር የፈተና ጊዜ ማሻሻያ ወደ ሃምሌ መዛወሩን ተከትሎ ፣ በቂ የዝግጅት ጊዜ ስለተሰጣችሁ ፣ የኛንም ፈተና ወደ ሰኔ ወር መጀመሪያ ቀናት ላይ አዛውረናቸዋል።
👑 በመሆኑም ፣ ለፈተናው ምዝገባ እና ክፍያ ከወዲሁ ለማሳለጥ የመጀመሪያ ዙር ፈተናችንን ገታ አርገን ፣ ከአንድ ሳምንት በፊት እንደምንጀምር ስንነግራችሁ ዝግጅታችሁን አጠንክራችሁ እንድትቀጥሉ በማሳሰብም ጭምር ነው። ፈተናው ለ ሁሉም ተማሪዎች በተመሳሳይ ቀን በ Online ሲሆን ግንቦት 07 ደግሞ የሁሉም የፈተናዎች ክፍለ ጊዜ ለናንት የሚለቀቁበት ብሎም ምዝገባችንን ብይፋ የምናስጀመርበት እለት ነው።
🏫 ፈተናችሁ እንዲጀምር የምትፈልጉበትን ቀን እንዲሁም ደግሞ ፈተናዎቻችን እንዲለቀቁ የምትፈልጉበትን ሰዓት ከናንተ ብንሰማ ደስ ይለናል። መልዕክት መቀበያ ሳጥን ውስጥ ሃሳባችሁን ፣ እንዲሁም ያላችሁን ጥያቄ በሙሉ አቅርቡልን።
🌐JOIN : @mayatutorials19bot | ከ High school እስከ Campus አበረናችሁ ነን!
📚 ወድ ተማሪዎቻችን ፣ እስንካሁን በራሳችን ዝግጅት ከነ መልስ እና ማብራሪያው ስናቀርብላችሁ ለነበሩ ብሔራዊ ፈተናዎች አስቀድመው እያገዟችሁ እንደሆነ ተስፋ እናረጋለን። የትምህርት ሚንስቴር የፈተና ጊዜ ማሻሻያ ወደ ሃምሌ መዛወሩን ተከትሎ ፣ በቂ የዝግጅት ጊዜ ስለተሰጣችሁ ፣ የኛንም ፈተና ወደ ሰኔ ወር መጀመሪያ ቀናት ላይ አዛውረናቸዋል።
👑 በመሆኑም ፣ ለፈተናው ምዝገባ እና ክፍያ ከወዲሁ ለማሳለጥ የመጀመሪያ ዙር ፈተናችንን ገታ አርገን ፣ ከአንድ ሳምንት በፊት እንደምንጀምር ስንነግራችሁ ዝግጅታችሁን አጠንክራችሁ እንድትቀጥሉ በማሳሰብም ጭምር ነው። ፈተናው ለ ሁሉም ተማሪዎች በተመሳሳይ ቀን በ Online ሲሆን ግንቦት 07 ደግሞ የሁሉም የፈተናዎች ክፍለ ጊዜ ለናንት የሚለቀቁበት ብሎም ምዝገባችንን ብይፋ የምናስጀመርበት እለት ነው።
🏫 ፈተናችሁ እንዲጀምር የምትፈልጉበትን ቀን እንዲሁም ደግሞ ፈተናዎቻችን እንዲለቀቁ የምትፈልጉበትን ሰዓት ከናንተ ብንሰማ ደስ ይለናል። መልዕክት መቀበያ ሳጥን ውስጥ ሃሳባችሁን ፣ እንዲሁም ያላችሁን ጥያቄ በሙሉ አቅርቡልን።
🌐JOIN : @mayatutorials19bot | ከ High school እስከ Campus አበረናችሁ ነን!
ትምህርት ሚኒስቴር ለስድስት ተጨማሪ የምርምር ጆርናሎችን እውቅና ሰጥቷል።
ሚኒስቴሩ በ2012 ዓ.ም ለሦስት ዓመት የሚቆይ እውቅና የተሰጣቸው ጆርናሎችን እንዲሁም ሌሎች ለመጀመሪያ ጊዜ እውቅና ለማግኘት ያመለከቱ በድምሩ 35 የአገር ውስጥ ጆርናሎች ላይ ፍተሻ ሲያካሒድ መቆየቱን አስታውሷል።
በዚህም በ2012 ዓ.ም እውቅና አግኝተው ከነበሩ ጆርናሎች መካከል አስራ አንድ እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ በ2015 ዓ.ም ካመለከቱ ጆርናሎች መካከል ስድስት (ከታች ከቁጥር 12-17 የተገለፁት) በድምሩ አስራ ሰባት የምርምር ጆርናሎች መስፈርት ማሟላታቸው ተገልጿል።
ለጆርናሎቹ የተሰጠው እውቅና ከሚያዝያ 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ዓመት የሚቆይ ነው ተብሏል።
1. Bahir Dar Joumal of Education
2. East African Journal of Sciences
3. East African Journal of Social Sciences and Humanities
4. Ethiopian Journal of Agriculture Sciences
5. Ethiopian Journal of Education
6. Ethiopian Journal of Social Sciences and Language Studies
7. Ethiopian Journal of the Social Sciences and Humanities
8. Haramaya Law Review
9. Jimma University Law Journal
10. Journal of Ethiopian Studies
11. Oromia Law Journal
12. Ethiopian Association of Civil Engineers Journal
13. Ethiopian Journal of Business and Economics
14. Ethiopian Journal of Business Management and Economics
15. Ethiopian Journal of Development Research
16. Ethiopian Journal of Higher Education
17. Journal of Indigenous Knowledge and Development Studies
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://news.1rj.ru/str/@mayaofficial19
Share share🙏🙏
register on our exam based tutorial class👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayatutorials19bot ♨️
♨️ ♦️ @mayatutorials19bot ♨️
♨️ ♦️ @mayatutorials19bot ♨️
╚═══════════╝
ሚኒስቴሩ በ2012 ዓ.ም ለሦስት ዓመት የሚቆይ እውቅና የተሰጣቸው ጆርናሎችን እንዲሁም ሌሎች ለመጀመሪያ ጊዜ እውቅና ለማግኘት ያመለከቱ በድምሩ 35 የአገር ውስጥ ጆርናሎች ላይ ፍተሻ ሲያካሒድ መቆየቱን አስታውሷል።
በዚህም በ2012 ዓ.ም እውቅና አግኝተው ከነበሩ ጆርናሎች መካከል አስራ አንድ እንዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ በ2015 ዓ.ም ካመለከቱ ጆርናሎች መካከል ስድስት (ከታች ከቁጥር 12-17 የተገለፁት) በድምሩ አስራ ሰባት የምርምር ጆርናሎች መስፈርት ማሟላታቸው ተገልጿል።
ለጆርናሎቹ የተሰጠው እውቅና ከሚያዝያ 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ዓመት የሚቆይ ነው ተብሏል።
1. Bahir Dar Joumal of Education
2. East African Journal of Sciences
3. East African Journal of Social Sciences and Humanities
4. Ethiopian Journal of Agriculture Sciences
5. Ethiopian Journal of Education
6. Ethiopian Journal of Social Sciences and Language Studies
7. Ethiopian Journal of the Social Sciences and Humanities
8. Haramaya Law Review
9. Jimma University Law Journal
10. Journal of Ethiopian Studies
11. Oromia Law Journal
12. Ethiopian Association of Civil Engineers Journal
13. Ethiopian Journal of Business and Economics
14. Ethiopian Journal of Business Management and Economics
15. Ethiopian Journal of Development Research
16. Ethiopian Journal of Higher Education
17. Journal of Indigenous Knowledge and Development Studies
ለ 12ኛ, ለ Remedial እና ለ Freshman ተማሪዎች 🔻 ቻናል👇
https://news.1rj.ru/str/@mayaofficial19
Share share🙏🙏
register on our exam based tutorial class👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @mayatutorials19bot ♨️
♨️ ♦️ @mayatutorials19bot ♨️
♨️ ♦️ @mayatutorials19bot ♨️
╚═══════════╝
ለአዲስ አበባ (6ኛ፣8ኛ እና 12ኛ) ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች አጭር መረጃ
📄የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም ይሰጣል(ፈተናው የ8ኛ ክፍልን ብቻ ይሸፍናል)
📄የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!(ፈተናው የ6ኛ ክፍልን ብቻ ይሸፍናል)
📄የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በአዲስ አበባ በበይነ መረብ (Online) ብቻ በተመረጡ ት/ቤቶች ይሰጣል::
📄የ12ኛ ክፍል(Social )ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም በተመረጡ ት/ቤቶች ይሰጣል::
(ፈተናው ከ9ኛ-11ኛ ክፍል በነባሩ ስርዓተ ት/ት(ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ) እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርዓተ ት/ት እንዲሁም ኢኮኖሚክስ በአዲሱ ስርዓተ ት/ት ይሸፍናል
📄የ12ኛ ክፍል(ተፈጥሮ ሳይንስl)ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ/ም በተመረጡ ት/ቤቶች የሚሰጥ ይሆናል(ፈተናው ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ ስርዓተ ት/ት እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርዓተ ት/ት ይሸፍናል
📄ተማሪዎች ይህንን መረጃ መሰረት በማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት አንድታረጉ::
🌐JOIN : @mayatutorials19bot | ከ High school እስከ Campus አበረናችሁ ነን!
📄የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም ይሰጣል(ፈተናው የ8ኛ ክፍልን ብቻ ይሸፍናል)
📄የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!(ፈተናው የ6ኛ ክፍልን ብቻ ይሸፍናል)
📄የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በአዲስ አበባ በበይነ መረብ (Online) ብቻ በተመረጡ ት/ቤቶች ይሰጣል::
📄የ12ኛ ክፍል(Social )ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም በተመረጡ ት/ቤቶች ይሰጣል::
(ፈተናው ከ9ኛ-11ኛ ክፍል በነባሩ ስርዓተ ት/ት(ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ) እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርዓተ ት/ት እንዲሁም ኢኮኖሚክስ በአዲሱ ስርዓተ ት/ት ይሸፍናል
📄የ12ኛ ክፍል(ተፈጥሮ ሳይንስl)ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ/ም በተመረጡ ት/ቤቶች የሚሰጥ ይሆናል(ፈተናው ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ ስርዓተ ት/ት እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርዓተ ት/ት ይሸፍናል
📄ተማሪዎች ይህንን መረጃ መሰረት በማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት አንድታረጉ::
🌐JOIN : @mayatutorials19bot | ከ High school እስከ Campus አበረናችሁ ነን!
ማ ስ ታ ወ ቂ ያ
የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤
ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፤
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ
በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤
ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ https://exam.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
ማሳሰቢያ፤
1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል።
2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል።
የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
#Update
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐግብር ይፋ ሆኗል፡፡
መርሐግብሩ ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱም የከተማ አስተዳደሮች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞች እንደሚያገለግል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች፤ ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል።
(መርሐግብሩ ከላይ ተያይዟል።)
Use this bot to register for exam based freshman tutorial @mayatutorials19bot
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐግብር ይፋ ሆኗል፡፡
መርሐግብሩ ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱም የከተማ አስተዳደሮች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞች እንደሚያገለግል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች፤ ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል።
(መርሐግብሩ ከላይ ተያይዟል።)
Use this bot to register for exam based freshman tutorial @mayatutorials19bot
The clever student
One day a student was taking a very difficult essay exam. At the end of the test, the prof asked all the students to put their pencils down and immediately hand in their tests. The young man kept writing furioulsy, although he was warned that if he did not stop immediately he would be disqualified. He ignored the warning, finished the test 10 minutes later, and went to hand the test to his instructor. The instructor told him he would not take the test.The student asked, "Do you know who I am?"
The prof said, "No and I don't care."
The student asked again, "Are you sure you don't know who I am?"
The prof again said no. So the student walked over to the pile of tests, placed his in
the middle, then threw the papers in the air.
"Good" the student said, and walked out. He passed.
THE END
@freshmansupport19
Don't forget Join and share your channel 👇👇
@mayaofficial19 @mayaofficial19
@mayaofficial19
👆 Join and share
One day a student was taking a very difficult essay exam. At the end of the test, the prof asked all the students to put their pencils down and immediately hand in their tests. The young man kept writing furioulsy, although he was warned that if he did not stop immediately he would be disqualified. He ignored the warning, finished the test 10 minutes later, and went to hand the test to his instructor. The instructor told him he would not take the test.The student asked, "Do you know who I am?"
The prof said, "No and I don't care."
The student asked again, "Are you sure you don't know who I am?"
The prof again said no. So the student walked over to the pile of tests, placed his in
the middle, then threw the papers in the air.
"Good" the student said, and walked out. He passed.
THE END
@freshmansupport19
Don't forget Join and share your channel 👇👇
@mayaofficial19 @mayaofficial19
@mayaofficial19
👆 Join and share
ስንፍና ባንተ አያምርም💪
👍ወጣት ሆነህ ካልተለወጥክ መቼ ልትለወጥ ነው?አቅም ባለህ ሰዓት ካልሰራህ መቼ ልትሰራ ነው? ካልዘራህ እኮ አታጭድም፤ ለራሴ ያለሁት እኔ ነኝ ይሄን ወርቃማ ዕድሜዬን ተዓምር እሰራበታለው በል!
🌟ከ 10 ዓመትም በኋላ ከሰው መጠበቅ ነው የምትፈልገው? ከራስህ አልፈህ የምትወዳቸውን ቤተሰቦችህን መቀየር አትፈልግም?እርግጠኛ ነኝ ትፈልጋለህ!
🌟ስለዚህ ተነስ! የምትችለውን ሁሉ አድርግ! ቁጭ አትበል! የማይጠቅምህን ፕሮግራም አትይ! ጊዜ ቆሞ አይጠብቅም ንቃ ወዳጄ! ስንፍና ባንተ አያምርም❕
@mayatutorials19bot
👍ወጣት ሆነህ ካልተለወጥክ መቼ ልትለወጥ ነው?አቅም ባለህ ሰዓት ካልሰራህ መቼ ልትሰራ ነው? ካልዘራህ እኮ አታጭድም፤ ለራሴ ያለሁት እኔ ነኝ ይሄን ወርቃማ ዕድሜዬን ተዓምር እሰራበታለው በል!
🌟ከ 10 ዓመትም በኋላ ከሰው መጠበቅ ነው የምትፈልገው? ከራስህ አልፈህ የምትወዳቸውን ቤተሰቦችህን መቀየር አትፈልግም?እርግጠኛ ነኝ ትፈልጋለህ!
🌟ስለዚህ ተነስ! የምትችለውን ሁሉ አድርግ! ቁጭ አትበል! የማይጠቅምህን ፕሮግራም አትይ! ጊዜ ቆሞ አይጠብቅም ንቃ ወዳጄ! ስንፍና ባንተ አያምርም❕
@mayatutorials19bot
👍2