"በናይሮቢ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት አተገባበር ለመፈፀም በሙሉ ልብ ዝግጁ ነን"
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
በደቡብ አፍሪካ በመንግሥትና በህወሓት መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ የነበረው ልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል።
ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለልዑካን ቡድኑ አቀባበል ተደርጎለታል።
ከአቀባበሉ በኋላ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ለመገናኛ ብዙሀን በሰጡት መግለጫ፤ "በናይሮቢ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት አተገባበር ለመፈፀም በሙሉ ልብ ዝግጁ ነን" ብለዋል።
ቡድኑ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በናይሮቢ ውይይት ሲያደርግ መቆየቱን አንስተው በተደረገው ውይይት መግባባት ላይ መደረሱን ተናግረዋል።
በተደረገው ውይይትና በተደረሰው መግባባት መሰረትም በናይሮቢ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት አተገባበር ለመፈፀም በሙሉ ልብ ዝግጁ ነን ብለዋል።
በውብሸት ሰንደቁ
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
በደቡብ አፍሪካ በመንግሥትና በህወሓት መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ የነበረው ልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል።
ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለልዑካን ቡድኑ አቀባበል ተደርጎለታል።
ከአቀባበሉ በኋላ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ለመገናኛ ብዙሀን በሰጡት መግለጫ፤ "በናይሮቢ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት አተገባበር ለመፈፀም በሙሉ ልብ ዝግጁ ነን" ብለዋል።
ቡድኑ የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በናይሮቢ ውይይት ሲያደርግ መቆየቱን አንስተው በተደረገው ውይይት መግባባት ላይ መደረሱን ተናግረዋል።
በተደረገው ውይይትና በተደረሰው መግባባት መሰረትም በናይሮቢ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት አተገባበር ለመፈፀም በሙሉ ልብ ዝግጁ ነን ብለዋል።
በውብሸት ሰንደቁ
የሲዳማ የሽምግልና ሥርዓት ሕዝቡ በመተማመን እንዲኖር ማስቻሉን የአገር ሽማግሌዎች ተናገሩ
****
(ኢ ፕ ድ)
የሲዳማ ክልል አቦ ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓት ብይን ከመስጠት ባለፈ የእርቅ ሥርዓት የሚከናወንበት ማኅበረሰቡ በይቅርታና በመተማመን አብሮ እንዲኖር በማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የአካባቢው ሽማግሌዎች ተናገሩ። ሥርዓቱ ሕጋዊ እውቅና አግኝቶ ከመደበኛው ፍርድ ቤት ጎን ለጎን አገልግሎት እንደሚሰጥም ተመልክቷል።
በወንሾ ወረዳ አካባቢ ሽማግሌ አቶ አለሙ ዮኔ፤ ከትውልድ ትውልድ በመሸጋገር እየተከናወነ የሚገኘው አቦ ወንሾ ባህላዊ ዳኝነት ለሲዳሞዎች ትልቅ እሴት እንደሆነ ነው የገለጹት።
ሥርዓቱ ለአገር የሚጠቅም፣ ወቅታዊ ችግሮችን መፍታት እንደሚያስችል በመጠቆምም፤ ሲዳሞዎች በባህላቸው አስከሬን አስቀምጠው ይቅር የሚባባሉበት ‹‹አፍን›› ሥርዓት መረጋጋትን በመፍጠር፣ ሰላም እንዲሰፍን በማድረግ ለግጭት የሚያነሳሱ ጉዳዮች እንዲረግቡ ጉልህ ሚና እንደነበረው አመልክተዋል።
አፍን ቂም በቀልን በመተው እርቅ የሚፈጸምበት ሥርዓት እንደሆነ የጠቆሙት የአገር ሽማግሌው፤ ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓት ቢስፋፋ ኖሮ እርስ በእርስ ግጭት አይኖርም፣ ጦርነት ውስጥም አይገባም፣ የታለፈው አይነት ችግርም አይደርስም ነበር ብለዋል።
አሁን አሁን የሕይወትና የንብረት ውድመት የተባባሰው የእርቅ ሥርዓት ባለመስፋፋቱ ነው። እሴቱን መጠበቅም ማስፋፋትም ይገባል ብለዋል። በሁሉም አካባቢ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ሥርዓቱን..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85736
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ
https://twitter.com/PressEthio
****
(ኢ ፕ ድ)
የሲዳማ ክልል አቦ ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓት ብይን ከመስጠት ባለፈ የእርቅ ሥርዓት የሚከናወንበት ማኅበረሰቡ በይቅርታና በመተማመን አብሮ እንዲኖር በማድረግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን የአካባቢው ሽማግሌዎች ተናገሩ። ሥርዓቱ ሕጋዊ እውቅና አግኝቶ ከመደበኛው ፍርድ ቤት ጎን ለጎን አገልግሎት እንደሚሰጥም ተመልክቷል።
በወንሾ ወረዳ አካባቢ ሽማግሌ አቶ አለሙ ዮኔ፤ ከትውልድ ትውልድ በመሸጋገር እየተከናወነ የሚገኘው አቦ ወንሾ ባህላዊ ዳኝነት ለሲዳሞዎች ትልቅ እሴት እንደሆነ ነው የገለጹት።
ሥርዓቱ ለአገር የሚጠቅም፣ ወቅታዊ ችግሮችን መፍታት እንደሚያስችል በመጠቆምም፤ ሲዳሞዎች በባህላቸው አስከሬን አስቀምጠው ይቅር የሚባባሉበት ‹‹አፍን›› ሥርዓት መረጋጋትን በመፍጠር፣ ሰላም እንዲሰፍን በማድረግ ለግጭት የሚያነሳሱ ጉዳዮች እንዲረግቡ ጉልህ ሚና እንደነበረው አመልክተዋል።
አፍን ቂም በቀልን በመተው እርቅ የሚፈጸምበት ሥርዓት እንደሆነ የጠቆሙት የአገር ሽማግሌው፤ ባህላዊ የዳኝነት ሥርዓት ቢስፋፋ ኖሮ እርስ በእርስ ግጭት አይኖርም፣ ጦርነት ውስጥም አይገባም፣ የታለፈው አይነት ችግርም አይደርስም ነበር ብለዋል።
አሁን አሁን የሕይወትና የንብረት ውድመት የተባባሰው የእርቅ ሥርዓት ባለመስፋፋቱ ነው። እሴቱን መጠበቅም ማስፋፋትም ይገባል ብለዋል። በሁሉም አካባቢ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሁሉ ሥርዓቱን..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85736
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ
https://twitter.com/PressEthio
የቱሉ ዲምቱ-ቃሊቲ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት እስከ ሰኔ 30 ይጠናቀቃል
👉 ለግንባታው ማጠናቀቂያ መንግሥት 2 ቢሊዮን ብር መድቧል
*****
(ኢ ፕ ድ)
በነዋሪዎች ዕለታዊ እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ጫና ሲያሳድር የቆየውና የግንባታ ሂደቱ የተጓተተው የቱሉ ዲምቱ-ቃሊቲ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘው በጀት ዓመት ተጠናቆ ለትራፊክ ክፍት እንደሚሆን የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ።
ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ መንግሥት ሁለት ቢሊዮን ብር መድቦ ሥራው እየተከናወነ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ እያሱ ሰለሞን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ የቱሉ ዲምቱ-ቃሊቲ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 11 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 50 ሜትር የጐን ስፋት ያለው ሲሆን ግንባታው በ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ወጪ እየተከናወነ ይገኛል።
መንገዱ ከደቡብ፣ ከምስራቅና ከሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ አቅጣጫና ከጅቡቲ የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የመውጫና የመግቢያ መስመር በመሆኑ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው የጎላ ነው ያሉት አቶ እያሱ፤ እስካሁን ባለው ሂደት የመንገዱ 55 በመቶ የሚሆነው ግንባታ ተጠናቋል፤በተለይ ከፍተኛ ጊዜና በጀት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85719
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ
https://twitter.com/PressEthio
👉 ለግንባታው ማጠናቀቂያ መንግሥት 2 ቢሊዮን ብር መድቧል
*****
(ኢ ፕ ድ)
በነዋሪዎች ዕለታዊ እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ጫና ሲያሳድር የቆየውና የግንባታ ሂደቱ የተጓተተው የቱሉ ዲምቱ-ቃሊቲ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት በተያዘው በጀት ዓመት ተጠናቆ ለትራፊክ ክፍት እንደሚሆን የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ።
ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ መንግሥት ሁለት ቢሊዮን ብር መድቦ ሥራው እየተከናወነ መሆኑም ተጠቁሟል፡፡
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ እያሱ ሰለሞን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ የቱሉ ዲምቱ-ቃሊቲ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት 11 ኪሎ ሜትር ርዝመትና 50 ሜትር የጐን ስፋት ያለው ሲሆን ግንባታው በ2 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር ወጪ እየተከናወነ ይገኛል።
መንገዱ ከደቡብ፣ ከምስራቅና ከሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ አቅጣጫና ከጅቡቲ የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የመውጫና የመግቢያ መስመር በመሆኑ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳው የጎላ ነው ያሉት አቶ እያሱ፤ እስካሁን ባለው ሂደት የመንገዱ 55 በመቶ የሚሆነው ግንባታ ተጠናቋል፤በተለይ ከፍተኛ ጊዜና በጀት...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85719
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ
https://twitter.com/PressEthio
ዓለም አቀፍ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ በኢትዮጵያ ሊካሄድ ነው
***
(ኢ ፕ ድ)
ዓለም አቀፍ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ በያዝነው ወር መጨረሻ ላይ በኢትዮጵያ እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም አስታወቀ።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ኃላፊ ዶክተር አብዮት ባዩ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ጉባኤው በኢትዮጵያ መካሄዱ የአፍሪካውያን የኢንተርኔት አጠቃቀምና የተደራሽነት ችግር እንዲሁም የባህል ወረራ ላይ በመወያየት መፍትሔ ለማበጀት ዕድል የሚፈጥር ነው።
እንደ ዶክተር አብዮት ገለፃ፣ ኢንተርኔት በዓለም ላይ የብዙ ኔትዎርኮች ጥርቅም በመሆኑ በባለቤትነት የሚያስተዳድረው አካል የለም። ስለዚህ በጉባኤው የአፍሪካውያን የኢንተርኔት አጠቃቀምና የተደራሽነት ችግር እንዲሁም የባህል ወረራን ለመከላከል የሚያስችል ውይይት ይደረጋል።
በዚህም በእያንዳንዱ የሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ለውጥ እያመጣና በሰዎች ላይ የሚያመጣውም ተጽዕኖ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ ችግሩን ለመቅረፍ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85715
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ
https://twitter.com/PressEthio
***
(ኢ ፕ ድ)
ዓለም አቀፍ የኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ በያዝነው ወር መጨረሻ ላይ በኢትዮጵያ እንደሚካሄድ የኢኖቬሽንና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም አስታወቀ።
የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ፕሮግራም ኃላፊ ዶክተር አብዮት ባዩ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ጉባኤው በኢትዮጵያ መካሄዱ የአፍሪካውያን የኢንተርኔት አጠቃቀምና የተደራሽነት ችግር እንዲሁም የባህል ወረራ ላይ በመወያየት መፍትሔ ለማበጀት ዕድል የሚፈጥር ነው።
እንደ ዶክተር አብዮት ገለፃ፣ ኢንተርኔት በዓለም ላይ የብዙ ኔትዎርኮች ጥርቅም በመሆኑ በባለቤትነት የሚያስተዳድረው አካል የለም። ስለዚህ በጉባኤው የአፍሪካውያን የኢንተርኔት አጠቃቀምና የተደራሽነት ችግር እንዲሁም የባህል ወረራን ለመከላከል የሚያስችል ውይይት ይደረጋል።
በዚህም በእያንዳንዱ የሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ለውጥ እያመጣና በሰዎች ላይ የሚያመጣውም ተጽዕኖ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ ችግሩን ለመቅረፍ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=85715
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን የትዊተር ገጽ ይከተሉ
https://twitter.com/PressEthio