በናይሮቢ የሰላም ስምምነቱን መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ የነበረው የልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ
***
(ኢ.ፕ.ድ)
በመንግሥትና ህወሓት መካከል የተፈረመውን የሠላም ስምምነት ተከትሎ በናይሮቢ የሰላም ስምምነቱን መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ የነበረው የልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የተደረገውን ውይይት አጠናቀውና ተፈራርመው ዛሬ ወደ አዲስ አበባ ተመልሠዋል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ ሌሎች የመንግሥት ባለሥልጣናትና ባለወታደራዊ ማዕረጎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በውብሸት ሰንደቁ
***
(ኢ.ፕ.ድ)
በመንግሥትና ህወሓት መካከል የተፈረመውን የሠላም ስምምነት ተከትሎ በናይሮቢ የሰላም ስምምነቱን መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ሲያደርግ የነበረው የልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት መተግበር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ የተደረገውን ውይይት አጠናቀውና ተፈራርመው ዛሬ ወደ አዲስ አበባ ተመልሠዋል።
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ አዲስ አበባ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ፣ ሌሎች የመንግሥት ባለሥልጣናትና ባለወታደራዊ ማዕረጎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በውብሸት ሰንደቁ