ከ59 ሺህ በላይ የመዲናዋ ነዋሪዎች በከተማ ግብርና ላይ እየተሳተፉ ነው
******************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ በከተማ ግብርና የሚሳተፉ ዜጎች ቁጥር ከ59 ሺህ በላይ መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን አካሌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በመዲናዋ በከተማ ግብርናና ሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር ዜጎች በስፋት እንዲሳተፉ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።
በዘጠኝ ወራት በእንስሳት ዘርፍ 17 ሺህ 224፣ በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ 42 ሺህ 374 በድምሩ 59 ሺህ 571 ዜጎች በከተማ ግብርና ተጠቃሚ መሆን ችለዋል ሲሉ አስታውቀዋል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99689
******************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ በከተማ ግብርና የሚሳተፉ ዜጎች ቁጥር ከ59 ሺህ በላይ መድረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አርሶ አደርና ከተማ ግብርና ልማት ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን አካሌ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በመዲናዋ በከተማ ግብርናና ሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር ዜጎች በስፋት እንዲሳተፉ ጥረት እየተደረገ ይገኛል።
በዘጠኝ ወራት በእንስሳት ዘርፍ 17 ሺህ 224፣ በአትክልትና ፍራፍሬ ዘርፍ 42 ሺህ 374 በድምሩ 59 ሺህ 571 ዜጎች በከተማ ግብርና ተጠቃሚ መሆን ችለዋል ሲሉ አስታውቀዋል።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99689
የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ልዑክ በ ’ላፕሴት’ ፕሮጀክት ስብስባ ላይ ለመሳተፍ ጁባ ገባ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ልዑክ በ ’ላፕሴት’ ፕሮጀክት ስብስባ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ ሱዳን ጁባ ገብቷል።
ልዑኩ ጁባ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲ አቀባበል አድርገውለታል።
የኢትዮጵያ መንግስት ልዑክ በደቡብ ሱዳን በሚኖረው ቆይታ ኢትዮጵያ፣ኬንያና ደቡብ ሱዳንን በትራንስፖርት ለማስተሳሰር ያለመው ላፕሴት ፕሮጀክት አስመልክቶ በተዘጋጀው ውይይት ላይ እንደሚሳተፍ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በተጨማሪም ከደቡብ ሱዳን የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽና የጋራ ፍላጎት በሆኑ ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ ገልጿል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
የላፕሴት ፕሮጀክት እ.አ.አ በ2012 በኢትዮጵያ፣ኬንያና ደቡብ ሱዳን አገራት መሪዎች የጋራ ስምምነት ወደ ስራ እንዲገባ ውሳኔ መተላለፉ የሚታወስ ነው።
*******************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት ልዑክ በ ’ላፕሴት’ ፕሮጀክት ስብስባ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ ሱዳን ጁባ ገብቷል።
ልዑኩ ጁባ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማሃዲ አቀባበል አድርገውለታል።
የኢትዮጵያ መንግስት ልዑክ በደቡብ ሱዳን በሚኖረው ቆይታ ኢትዮጵያ፣ኬንያና ደቡብ ሱዳንን በትራንስፖርት ለማስተሳሰር ያለመው ላፕሴት ፕሮጀክት አስመልክቶ በተዘጋጀው ውይይት ላይ እንደሚሳተፍ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
በተጨማሪም ከደቡብ ሱዳን የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽና የጋራ ፍላጎት በሆኑ ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራል ተብሎ እንደሚጠበቅ ገልጿል ሲል ኢዜአ ዘግቧል።
የላፕሴት ፕሮጀክት እ.አ.አ በ2012 በኢትዮጵያ፣ኬንያና ደቡብ ሱዳን አገራት መሪዎች የጋራ ስምምነት ወደ ስራ እንዲገባ ውሳኔ መተላለፉ የሚታወስ ነው።
ከኢትዮጵያና ከውጭ ሀገራት የተውጣጡ ከ500 በላይ ተሳታፊዎች የሚካፈሉበት ሀገር አቀፍ ኮንፍረንስ ይዘጋጃል
**********************
(ኢ ፕ ድ)
ከኢትዮጵያና ከውጭ ሀገራት የተውጣጡ ከ500 በላይ ተሳታፊዎች የሚካፈሉበት ሀገር አቀፍ ኮንፍረንስ ሊያዘጋጅ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር አሰታወቀ።
ኮንፈረንሱ "ማህበራዊ ጥበቃ ለሃገር ገጽታ" በሚል መሪ ቃል ግንቦት 15 እስከ 16 ቀን 2015 ዓ.ም የሚካሄድ ይሆናል።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶክተር) በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ በኮንፈረንሱ ከኢትዮጵያና ከተለያዩ የውጭ ሀገራት የተውጣጡ ከ500 በላይ ተሳታፊዎች ይሳተፋሉ።
በመድረኩ የማህበራዊ ጥበቃ ፕሮግራሞች አተገባበርና ሥርዓት ግንባታን የሚሳዩ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያላቸው መልዕክቶች ይቅርባሉ ያሉት ሚኒስትሯ በምሁራንና በባለሙዎች ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ይደረጋል።
በሃገሪቱ በተለያዩ ተቋማት በማህበራዊ ጥበቃ እየተተገበሩ ያሉ ፕሮግራሞችን የሚያሳይ ኤግዚቢሽንም ለዕይታ ይቀርባል።
ኮንፈረንሱ የተለያዩ አካላትን ግንዘቤ ለማሳደግና በቀጣይ ሁሉም አካላት ሁለንተናዊ ተሳትፎና ድጋፍ እንደያጎለብቱ በማድረግ ጠንካራ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓት በመዘርጋት ዜጎችን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እገዛ እንደሚደርግ ይጠበቃል ብለዋል።
ኮንፈረንሱ ግንቦት 15 እና 16 የሚካሄድ ይሆናል ተብሏል።
በዳግማዊት አበበ
**********************
(ኢ ፕ ድ)
ከኢትዮጵያና ከውጭ ሀገራት የተውጣጡ ከ500 በላይ ተሳታፊዎች የሚካፈሉበት ሀገር አቀፍ ኮንፍረንስ ሊያዘጋጅ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር አሰታወቀ።
ኮንፈረንሱ "ማህበራዊ ጥበቃ ለሃገር ገጽታ" በሚል መሪ ቃል ግንቦት 15 እስከ 16 ቀን 2015 ዓ.ም የሚካሄድ ይሆናል።
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶክተር) በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቁት፣ በኮንፈረንሱ ከኢትዮጵያና ከተለያዩ የውጭ ሀገራት የተውጣጡ ከ500 በላይ ተሳታፊዎች ይሳተፋሉ።
በመድረኩ የማህበራዊ ጥበቃ ፕሮግራሞች አተገባበርና ሥርዓት ግንባታን የሚሳዩ አገራዊና ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያላቸው መልዕክቶች ይቅርባሉ ያሉት ሚኒስትሯ በምሁራንና በባለሙዎች ጥናታዊ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ይደረጋል።
በሃገሪቱ በተለያዩ ተቋማት በማህበራዊ ጥበቃ እየተተገበሩ ያሉ ፕሮግራሞችን የሚያሳይ ኤግዚቢሽንም ለዕይታ ይቀርባል።
ኮንፈረንሱ የተለያዩ አካላትን ግንዘቤ ለማሳደግና በቀጣይ ሁሉም አካላት ሁለንተናዊ ተሳትፎና ድጋፍ እንደያጎለብቱ በማድረግ ጠንካራ የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓት በመዘርጋት ዜጎችን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ እገዛ እንደሚደርግ ይጠበቃል ብለዋል።
ኮንፈረንሱ ግንቦት 15 እና 16 የሚካሄድ ይሆናል ተብሏል።
በዳግማዊት አበበ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አሜሪካ አትላንታ ከተማ በሳምንት አራት ጊዜ የሚያደርገውን በረራ ጀምሯል
*********************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ አሜሪካ አትላንታ ከተማ በሳምንት አራት ጊዜ የሚያደርገውን በረራ መጀመሩን አሰታውቋል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው፣ የአትላንታ ከተማ ከንቲባ አንድሬ ዲክሰን፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ ፈፃሚ ትሬሲ አን ጃኮብሰንን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በአትላንታ ከተማ ከንቲባ አንድሬ ዲክሰን የተመራልዕኩ በአዲስ አበባ የስራ ጉብኝት ማድረጉ ይታወሳል።
*********************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ ወደ አሜሪካ አትላንታ ከተማ በሳምንት አራት ጊዜ የሚያደርገውን በረራ መጀመሩን አሰታውቋል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው፣ የአትላንታ ከተማ ከንቲባ አንድሬ ዲክሰን፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ጉዳይ ፈፃሚ ትሬሲ አን ጃኮብሰንን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
በአትላንታ ከተማ ከንቲባ አንድሬ ዲክሰን የተመራልዕኩ በአዲስ አበባ የስራ ጉብኝት ማድረጉ ይታወሳል።
ባለፉት 10 ወራት ከ20 ሺ በላይ ግብር ከፋዮች የኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን ከ61 ቢሊዮን ብር በላይ ከፍለዋል
************************
(ኢ ፕ ድ)
በበጀት ዓመቱ ባለፉት 10 ወራት ከ20 ሺ በላይ ግብር ከፋዮች በኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን በመጠቀም ከ61 ቢሊዮን ብር በላይ ከፍያ መፈጸማቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አሰታወቀ።
በገቢዎች ሚኒስቴር የገቢ ሂሳቦች ዳይሬክቶሬት ገቢ ሂሳቦች ማጠቃለያ ቡድን አስተባባሪ ወ/ሮ ኤልሳቤጥ አሸናፊ እንደገለፁት በ2015 በጀት ዓመት አስር ወራት ውስጥ በኤሌክትሮኒክ የመክፈያ ዘዴ ግብራቸውን ከከፈሉ 20 ሺህ 772 ግብር ከፋዮች ውስጥ 8 ሺህ 56 ግብር ከፋዮች በዘንድሮ የበጀት ዓመት የክፍያ አማራጩን ለመጠቀም የተመዘገቡ ግብር ከፋዮች ናቸው፡፡
በተጨማሪም 61 ቢሊዮን 468 ሚሊዮን 847 ሺህ 530 ብር በአስር ወሩ በዚሁ የክፍያ መንገድ መሰብሰብ ተችሏል።
ስርዓቱ ግብር ከፋዮች ከአላስፈላጊ የገንዘብና የጊዜ ብክነት ተላቀው በቀላሉ ግዴታቸውን እንዲወጡ ያስቻለ መሆኑን ቡድን አስተባባሪዋ አንስተዋል፡፡
በአጠቃላይ የኤሌክትሮኒክ መክፈያ ስርዓት ከተዘረጋበት ጊዜ አንስቶ 22 ሺህ 419 ግብር ከፋዮች የከፈሉ ሲሆን 127 ቢሊዮን 180 ሚሊዮን 14 ሺህ 279 ብር በዚሁ የመክፈያ አማራጭ መሰብሰቡ ተመልክቷል፡፡
************************
(ኢ ፕ ድ)
በበጀት ዓመቱ ባለፉት 10 ወራት ከ20 ሺ በላይ ግብር ከፋዮች በኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን በመጠቀም ከ61 ቢሊዮን ብር በላይ ከፍያ መፈጸማቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አሰታወቀ።
በገቢዎች ሚኒስቴር የገቢ ሂሳቦች ዳይሬክቶሬት ገቢ ሂሳቦች ማጠቃለያ ቡድን አስተባባሪ ወ/ሮ ኤልሳቤጥ አሸናፊ እንደገለፁት በ2015 በጀት ዓመት አስር ወራት ውስጥ በኤሌክትሮኒክ የመክፈያ ዘዴ ግብራቸውን ከከፈሉ 20 ሺህ 772 ግብር ከፋዮች ውስጥ 8 ሺህ 56 ግብር ከፋዮች በዘንድሮ የበጀት ዓመት የክፍያ አማራጩን ለመጠቀም የተመዘገቡ ግብር ከፋዮች ናቸው፡፡
በተጨማሪም 61 ቢሊዮን 468 ሚሊዮን 847 ሺህ 530 ብር በአስር ወሩ በዚሁ የክፍያ መንገድ መሰብሰብ ተችሏል።
ስርዓቱ ግብር ከፋዮች ከአላስፈላጊ የገንዘብና የጊዜ ብክነት ተላቀው በቀላሉ ግዴታቸውን እንዲወጡ ያስቻለ መሆኑን ቡድን አስተባባሪዋ አንስተዋል፡፡
በአጠቃላይ የኤሌክትሮኒክ መክፈያ ስርዓት ከተዘረጋበት ጊዜ አንስቶ 22 ሺህ 419 ግብር ከፋዮች የከፈሉ ሲሆን 127 ቢሊዮን 180 ሚሊዮን 14 ሺህ 279 ብር በዚሁ የመክፈያ አማራጭ መሰብሰቡ ተመልክቷል፡፡
«የሱዳን ሰላም ከኢትዮጵያ ሰላም ጋር የተቆራኘ ስለሆነ ለሱዳን ሰላም መሥራት ይገባል» - ዶክተር ሳሙኤል ተፈራ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የሱዳን ሰላም መሆን ከኢትዮጵያ ሰላም ጋር የተቆራኘ በመሆኑ በሱዳን ሰላም እንዲሰፍን ኢትዮጵያ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ ልትቀጥል እንደሚገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና እስያ ጥናት ምርምር ማዕከል ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ሳሙኤል ተፈራ ገለጹ።
ዶክተር ሳሙኤል ተፈራ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በተለያዩ ሥርዓቶች ውስጥም ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99753
****************
(ኢ ፕ ድ)
የሱዳን ሰላም መሆን ከኢትዮጵያ ሰላም ጋር የተቆራኘ በመሆኑ በሱዳን ሰላም እንዲሰፍን ኢትዮጵያ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ ልትቀጥል እንደሚገባ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና እስያ ጥናት ምርምር ማዕከል ረዳት ፕሮፌሰር ዶክተር ሳሙኤል ተፈራ ገለጹ።
ዶክተር ሳሙኤል ተፈራ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ በተለያዩ ሥርዓቶች ውስጥም ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99753
👉 «የመንገድ መሠረተ- ልማት ችግር ፓርኮችን ለሰው ሰራሽና ለተፈጥሮ አደጋዎች እያጋለጠ ነው»- ብሔራዊ ፓርኮች
👉 «ችግር ያለባቸውን ፓርኮች በመለየት መንገድ እንዲሟላላቸው እየሠራን ነው» -የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር
****************
(ኢ ፕ ድ)
የመንገድ መሠረተ- ልማት ችግሮች ፓርኮችን ለተለያዩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች እያጋለጠ መሆኑን የጋምቤላና የኦሞ ብሔራዊ ፓርኮች ገለጹ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር በበኩሉ የመንገድ መሠረተ ልማት ችግር ያለባቸውን ፓርኮች በመለየት ችግሮቻቸውን ለመፍታት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
የጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ ኃላፊ አቶ አሰግድ ገብሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ በፓርኩ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99754
👉 «ችግር ያለባቸውን ፓርኮች በመለየት መንገድ እንዲሟላላቸው እየሠራን ነው» -የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር
****************
(ኢ ፕ ድ)
የመንገድ መሠረተ- ልማት ችግሮች ፓርኮችን ለተለያዩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች እያጋለጠ መሆኑን የጋምቤላና የኦሞ ብሔራዊ ፓርኮች ገለጹ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር በበኩሉ የመንገድ መሠረተ ልማት ችግር ያለባቸውን ፓርኮች በመለየት ችግሮቻቸውን ለመፍታት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
የጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ ኃላፊ አቶ አሰግድ ገብሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ በፓርኩ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99754
❤1
ዩኒቨርሲቲው ለመውጫ ፈተና 3 ሺህ 600 ተማሪዎችን እያዘጋጀ ነው
****************
(ኢ ፕ ድ)
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና የሚወስዱ 3 ሺህ 600 ተማሪዎችን እያዘጋጀ መሆኑን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የመውጫ ፈተና በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና አዲስ አሠራር በመሆኑ በተማሪዎች ዘንድ መደናገጥና ፍርሃት እንዳይፈጠር ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን በሥነልቦና የማዘጋጀትና በትምህርታቸው ብቁ እንዲሆኑ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99760
****************
(ኢ ፕ ድ)
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና የሚወስዱ 3 ሺህ 600 ተማሪዎችን እያዘጋጀ መሆኑን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የመውጫ ፈተና በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና አዲስ አሠራር በመሆኑ በተማሪዎች ዘንድ መደናገጥና ፍርሃት እንዳይፈጠር ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን በሥነልቦና የማዘጋጀትና በትምህርታቸው ብቁ እንዲሆኑ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99760