👉 «የመንገድ መሠረተ- ልማት ችግር ፓርኮችን ለሰው ሰራሽና ለተፈጥሮ አደጋዎች እያጋለጠ ነው»- ብሔራዊ ፓርኮች
👉 «ችግር ያለባቸውን ፓርኮች በመለየት መንገድ እንዲሟላላቸው እየሠራን ነው» -የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር
****************
(ኢ ፕ ድ)
የመንገድ መሠረተ- ልማት ችግሮች ፓርኮችን ለተለያዩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች እያጋለጠ መሆኑን የጋምቤላና የኦሞ ብሔራዊ ፓርኮች ገለጹ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር በበኩሉ የመንገድ መሠረተ ልማት ችግር ያለባቸውን ፓርኮች በመለየት ችግሮቻቸውን ለመፍታት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
የጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ ኃላፊ አቶ አሰግድ ገብሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ በፓርኩ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99754
👉 «ችግር ያለባቸውን ፓርኮች በመለየት መንገድ እንዲሟላላቸው እየሠራን ነው» -የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር
****************
(ኢ ፕ ድ)
የመንገድ መሠረተ- ልማት ችግሮች ፓርኮችን ለተለያዩ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ አደጋዎች እያጋለጠ መሆኑን የጋምቤላና የኦሞ ብሔራዊ ፓርኮች ገለጹ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፓርኮች አስተዳደር በበኩሉ የመንገድ መሠረተ ልማት ችግር ያለባቸውን ፓርኮች በመለየት ችግሮቻቸውን ለመፍታት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
የጋምቤላ ብሔራዊ ፓርክ ኃላፊ አቶ አሰግድ ገብሬ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፣ በፓርኩ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99754
❤1
ዩኒቨርሲቲው ለመውጫ ፈተና 3 ሺህ 600 ተማሪዎችን እያዘጋጀ ነው
****************
(ኢ ፕ ድ)
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና የሚወስዱ 3 ሺህ 600 ተማሪዎችን እያዘጋጀ መሆኑን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የመውጫ ፈተና በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና አዲስ አሠራር በመሆኑ በተማሪዎች ዘንድ መደናገጥና ፍርሃት እንዳይፈጠር ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን በሥነልቦና የማዘጋጀትና በትምህርታቸው ብቁ እንዲሆኑ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99760
****************
(ኢ ፕ ድ)
የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና የሚወስዱ 3 ሺህ 600 ተማሪዎችን እያዘጋጀ መሆኑን የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠው የመውጫ ፈተና በሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም ይሰጣል።
የመውጫ ፈተና አዲስ አሠራር በመሆኑ በተማሪዎች ዘንድ መደናገጥና ፍርሃት እንዳይፈጠር ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችን በሥነልቦና የማዘጋጀትና በትምህርታቸው ብቁ እንዲሆኑ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=99760
በማዕድን ዘርፍ በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ውይይት ተካሄደ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኘ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብሌት እና ከጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሲ ጋር በማዕድን ዘርፍ በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡
የሁለቱም ሀገራት የማዕድን ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በዘርፉ እንዲሰማሩ አስፈላጊው ድጋፍ ሁሉ እንደሚደረግላቸው ለአምባሳደሮቹ አብራርተዋል፡፡
አምባሳደሮቹም ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በዘርፉ እንዲሰማሩ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በማዕድን ዘርፍ በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ውይይት ተካሄደ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኘ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብሌት እና ከጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሲ ጋር በማዕድን ዘርፍ በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡
የሁለቱም ሀገራት የማዕድን ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በዘርፉ እንዲሰማሩ አስፈላጊው ድጋፍ ሁሉ እንደሚደረግላቸው ለአምባሳደሮቹ አብራርተዋል፡፡
አምባሳደሮቹም ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በዘርፉ እንዲሰማሩ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኘ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብሌት እና ከጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሲ ጋር በማዕድን ዘርፍ በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡
የሁለቱም ሀገራት የማዕድን ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በዘርፉ እንዲሰማሩ አስፈላጊው ድጋፍ ሁሉ እንደሚደረግላቸው ለአምባሳደሮቹ አብራርተዋል፡፡
አምባሳደሮቹም ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በዘርፉ እንዲሰማሩ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።በማዕድን ዘርፍ በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች ጋር ውይይት ተካሄደ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኘ በኢትዮጵያ የአውስትራሊያ አምባሳደር ጁሊያ ኒብሌት እና ከጣሊያን አምባሳደር አጎስቲኖ ፓሌሲ ጋር በማዕድን ዘርፍ በጋራ በሚሰራባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡
የሁለቱም ሀገራት የማዕድን ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በዘርፉ እንዲሰማሩ አስፈላጊው ድጋፍ ሁሉ እንደሚደረግላቸው ለአምባሳደሮቹ አብራርተዋል፡፡
አምባሳደሮቹም ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በዘርፉ እንዲሰማሩ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸው ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቅያ ሀገር አቀፍ ፈተና መስጫ ጊዜ ይፋ ሆነ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን አሳውቋል።
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ ሐምሌ 30/2015 ዓ.ም ድረስ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል።
ዩኒቨርሲቲዎችም ያላቸውን ስራ በማጠናቀቅ ከሐምሌ15/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን አሳውቋል።
የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ ሐምሌ 30/2015 ዓ.ም ድረስ በመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል።
ዩኒቨርሲቲዎችም ያላቸውን ስራ በማጠናቀቅ ከሐምሌ15/2015 ዓ.ም ጀምሮ ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ፈተና ራሳቸውን እንዲያዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል።
የኮንስትራክሽን ኤክስፖና አውደ ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከዲ ኤም ጂ ኢቨንትስ፣ከኢትኤል ኢቨንትስና ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ጋር በመሆን ያዘጋጁት የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል።
ዛሬን ጨምሮ ለሶስት ቀናት በሚቆየው ኤክስፖ የሀገሪቱን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለማነቃቃትና የዘርፉን ችግሮች ለመፍታት እንደሚረዳ ተጠቁሟል።
መድረኩ የዘርፉን ተዋናዮች ለማገናኘትና አብሮ የመስራት ባህልን ለማጎልበት የላቀ ሚና ይኖረዋል። ከ24 ሀገራት የተውጣጡ ኩባንያዎች ይሳተፋሉ ተብሏል፡፡
ኤክስፖው ለኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ እድገት ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ለማግኘት፣ ለልምድ ልውውጥ፣ በዘርፉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለማስተዋወቅ እንደሚያግዝ ተመላክቷል፡፡
በኤክስፖው ማስጀመሪያ ሥነስርዓት ላይ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ከኤክስፖው ጎን ለጎን በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የተዘጋጀ የሚኒስትሮች የጋራ ፎረም እየተካሄደ ይገኛል።
መላኩ ኤሮሴ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከዲ ኤም ጂ ኢቨንትስ፣ከኢትኤል ኢቨንትስና ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ጋር በመሆን ያዘጋጁት የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል።
ዛሬን ጨምሮ ለሶስት ቀናት በሚቆየው ኤክስፖ የሀገሪቱን የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ለማነቃቃትና የዘርፉን ችግሮች ለመፍታት እንደሚረዳ ተጠቁሟል።
መድረኩ የዘርፉን ተዋናዮች ለማገናኘትና አብሮ የመስራት ባህልን ለማጎልበት የላቀ ሚና ይኖረዋል። ከ24 ሀገራት የተውጣጡ ኩባንያዎች ይሳተፋሉ ተብሏል፡፡
ኤክስፖው ለኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዘርፍ እድገት ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ለማግኘት፣ ለልምድ ልውውጥ፣ በዘርፉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለማስተዋወቅ እንደሚያግዝ ተመላክቷል፡፡
በኤክስፖው ማስጀመሪያ ሥነስርዓት ላይ ሚኒስትሮች እና ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ከኤክስፖው ጎን ለጎን በከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የተዘጋጀ የሚኒስትሮች የጋራ ፎረም እየተካሄደ ይገኛል።
መላኩ ኤሮሴ
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት‼️
የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርኬዝን ዛሬ አግኝቻቸዋለሁ። በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን ለማጠናከር እና በተለያዩ ዘርፎች የትብብር ዕድሎችን ለማስፋት አብረን እንሠራለን።
የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርኬዝን ዛሬ አግኝቻቸዋለሁ። በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን ለማጠናከር እና በተለያዩ ዘርፎች የትብብር ዕድሎችን ለማስፋት አብረን እንሠራለን።