የማህበረ ቅዱሳን ብሮድክስቲንግ አገልግሎት ቴሌቪዥን ፈቃድ በጊዜያዊነት መታገዱን ባለስልጣኑ አስታወቀ
*******
(ኢ.ፕ.ድ)
የማህበረ ቅዱሳን ብሮድክስቲንግ አገልግሎት ቴሌቪዥን ፈቃድ በጊዜያዊነት መታገዱን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ።
ባላስልጣኑ ዛሬ ለተቋሙ በጻፈው ደብዳቤ እንደገለጸው፤ የቴሌቪዥን ጣቢያው ግንቦት 13 ቀን 2015 ዓ.ም ሰበር ዜና በሚል ባሰራጨው መግለጫ ከሐይማኖት መገናኛ ብዙኃን ሚና ወጪ በሆነ አግባብ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የሚያካሂደውን ስብሰባ የሚያውክና ህዝብን ለግጭት የሚያነሳሳ መልዕክት ማሰራጩቱ ተረጋግጧል።
ይህም የመገናኛ ብዙኃን አዋጅን የሚተላለፍና በሀገር ሁለንተናዊ ሰላም ላይ ጉዳት ሊያስከትል የሚችል ነው ብሏል ባለስልጣኑ።
"በመሆኑም ከጉዳዩ አጣዳፊነትና ሊያስከትለው ከሚችለው ጉዳት አንጻር በቀጣይ በባለስልጣኑ ቦርድ ታይቶ ዘላቂ ውሳኔ እስከሚሰጥበት ድረስ የጣቢያው ፈቃድ በጊዜያዊነት የታገደ መሆኑን እናሳውቃለን" ብሏል ባለስልጣኑ።
*******
(ኢ.ፕ.ድ)
የማህበረ ቅዱሳን ብሮድክስቲንግ አገልግሎት ቴሌቪዥን ፈቃድ በጊዜያዊነት መታገዱን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አስታወቀ።
ባላስልጣኑ ዛሬ ለተቋሙ በጻፈው ደብዳቤ እንደገለጸው፤ የቴሌቪዥን ጣቢያው ግንቦት 13 ቀን 2015 ዓ.ም ሰበር ዜና በሚል ባሰራጨው መግለጫ ከሐይማኖት መገናኛ ብዙኃን ሚና ወጪ በሆነ አግባብ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የሚያካሂደውን ስብሰባ የሚያውክና ህዝብን ለግጭት የሚያነሳሳ መልዕክት ማሰራጩቱ ተረጋግጧል።
ይህም የመገናኛ ብዙኃን አዋጅን የሚተላለፍና በሀገር ሁለንተናዊ ሰላም ላይ ጉዳት ሊያስከትል የሚችል ነው ብሏል ባለስልጣኑ።
"በመሆኑም ከጉዳዩ አጣዳፊነትና ሊያስከትለው ከሚችለው ጉዳት አንጻር በቀጣይ በባለስልጣኑ ቦርድ ታይቶ ዘላቂ ውሳኔ እስከሚሰጥበት ድረስ የጣቢያው ፈቃድ በጊዜያዊነት የታገደ መሆኑን እናሳውቃለን" ብሏል ባለስልጣኑ።
የቆዳ ዘርፍ ፈተናዎችና መልካም እድሎች
************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ 70 ሚሊዮን የቀንድ ከብት፣ 53 ሚሊዮን ፍየሎችና 43 ሚሊዮን የበግ ሀብት እንዳላት እኤአ በ2021 ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ያወጣው መረጃ ያመለክታል። የተለያዩ መረጃዎች እንደሚያመለክቱም በቀንድ ከብት ሀብት ብዛት ከአፍሪካ በቀዳሚነት ስትመራ፤ በዓለም አቀፍ 6ኛ ደረጃን ይዛለች።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100040
************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ 70 ሚሊዮን የቀንድ ከብት፣ 53 ሚሊዮን ፍየሎችና 43 ሚሊዮን የበግ ሀብት እንዳላት እኤአ በ2021 ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ያወጣው መረጃ ያመለክታል። የተለያዩ መረጃዎች እንደሚያመለክቱም በቀንድ ከብት ሀብት ብዛት ከአፍሪካ በቀዳሚነት ስትመራ፤ በዓለም አቀፍ 6ኛ ደረጃን ይዛለች።
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100040
ለጎርፍ አደጋ የተጋለጡ 284 ቦታዎች ተለይተው የመከላከል ስራ እየተከናወነ ይገኛል
************
(ኢ ፕ ድ)
በመዲናዋ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ የሆኑ 284 ቦታዎች በጥናት ተለይተው የቅድመ አደጋ መከላከል ስራ እየተከናወነ መሆኑን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100048
(ፎቶ ፋይል)
************
(ኢ ፕ ድ)
በመዲናዋ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ የሆኑ 284 ቦታዎች በጥናት ተለይተው የቅድመ አደጋ መከላከል ስራ እየተከናወነ መሆኑን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100048
(ፎቶ ፋይል)
በግብርና ዘርፍ ዘመኑ የደረሰበት ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ እየዋለ ነው
***************
(ኢ ፕ ድ)
በግብርና ዘርፉ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ጥረት እየተደረገ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና አመራሮች በሳይንስ ሙዚየም የግብርና ሳይንስ አውደርዕይን ጎብኝተዋል።
በወቅቱ በግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሀብት ዘርፍ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንለኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100055
***************
(ኢ ፕ ድ)
በግብርና ዘርፉ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ ለመጠቀም ጥረት እየተደረገ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና አመራሮች በሳይንስ ሙዚየም የግብርና ሳይንስ አውደርዕይን ጎብኝተዋል።
በወቅቱ በግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሀብት ዘርፍ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንለኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100055
የበጋ መስኖ ስንዴ ምርት አሰባሰብ በመጠናቀቅ ላይ ነው
*************
(ኢ ፕ ድ)
የዘንድሮ ዓመት የበጋ መስኖ ስንዴ ምርት አሰባሰብ እየተጠናቀቀ እንደሆነ የኢትዮጵያ ግብርና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ከ70 በመቶ በላይ የሆነው ምርት የተሰበሰበ ሲሆን ቀሪው በተያዘው ወር ተሰብስቦ ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም ገልጿል።
በኢትዮጵያ ግብርና ኢንስቲትዩት የመስኖ ስንዴ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100051
(ፎቶ ፋይል)
*************
(ኢ ፕ ድ)
የዘንድሮ ዓመት የበጋ መስኖ ስንዴ ምርት አሰባሰብ እየተጠናቀቀ እንደሆነ የኢትዮጵያ ግብርና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ከ70 በመቶ በላይ የሆነው ምርት የተሰበሰበ ሲሆን ቀሪው በተያዘው ወር ተሰብስቦ ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅም ገልጿል።
በኢትዮጵያ ግብርና ኢንስቲትዩት የመስኖ ስንዴ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100051
(ፎቶ ፋይል)
በአስር ወራት ውስጥ ከቡና ሽያጭ አንድ ቢሊዮን ዶላር ገቢ ተገኝቷል
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአስር ወራት ውስጥ ከቡና ሽያጭ አንድ ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) እንደተናገሩት፤ በዚህ ዓመት ...
https://www.press.et/?p=100074
(ፎቶ ፋይል)
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአስር ወራት ውስጥ ከቡና ሽያጭ አንድ ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር) እንደተናገሩት፤ በዚህ ዓመት ...
https://www.press.et/?p=100074
(ፎቶ ፋይል)
የጎዳና ተዳዳሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተግባራዊ እየተደረገ ነው
***************
(ኢ ፕ ድ)
ከ22 ሺህ በላይ የጎዳና ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረገ ፕሮጀክት ተቀርጾ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር እስታወቀ፡፡
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶክተር) እንደገለጹት፤ ከዓለም ባንክ በተገኘ ድጋፍ በጎዳና ላይ የሚገኙ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተቀርጾ ተግባራዊ እየተደረገ ነው።
ፕሮጀክቱ በሀገሪቱ በአዲስ መልክ የተቀረጸ ሲሆን በመጀመሪያው...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100078
***************
(ኢ ፕ ድ)
ከ22 ሺህ በላይ የጎዳና ዜጎችን ተጠቃሚ ያደረገ ፕሮጀክት ተቀርጾ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር እስታወቀ፡፡
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶክተር) እንደገለጹት፤ ከዓለም ባንክ በተገኘ ድጋፍ በጎዳና ላይ የሚገኙ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተቀርጾ ተግባራዊ እየተደረገ ነው።
ፕሮጀክቱ በሀገሪቱ በአዲስ መልክ የተቀረጸ ሲሆን በመጀመሪያው...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100078
የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር በዛላ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኘውን የበቆሎ እርሻን ጎበኙ
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጂጌ በዛላ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኘውን የበቆሎ እርሻ ማሳን ጎበኙ።
በጉብኝቱ ወቅት አቶ ተስፋዬ እንደገለፁት አከባቢው ለተከታታይ አመታት በእርጥበት እጥረት ለድርቅ የተጋለጠ ቢሆንም የጠንካራ የስራ ባህል ባለቤት የሆነው የዞኑ አርሶ አደር ተስፋ ሰጪ የበቆሎ እርሻ አሳይቶናል ብለዋል።
በጉብኝቱም የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ሲል ምክር ቤቱ ዘግቧል።
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጂጌ በዛላ ወረዳ በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኘውን የበቆሎ እርሻ ማሳን ጎበኙ።
በጉብኝቱ ወቅት አቶ ተስፋዬ እንደገለፁት አከባቢው ለተከታታይ አመታት በእርጥበት እጥረት ለድርቅ የተጋለጠ ቢሆንም የጠንካራ የስራ ባህል ባለቤት የሆነው የዞኑ አርሶ አደር ተስፋ ሰጪ የበቆሎ እርሻ አሳይቶናል ብለዋል።
በጉብኝቱም የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል ሲል ምክር ቤቱ ዘግቧል።
የበጀት ዓመቱ የዘጠኝ ወራት የተቋማት አፈጻጸም ግምገማ ሚኒስትር ዴኤታዎችና የምክር ቤት አባላት በተገኙበት እየተካሄደ ነው
******************
(ኢ ፕ ድ)
የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የተቋማት አፈጻጸም ግምገማ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላት በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ባለፈው ሳምንት የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም መገምገሙ ይታወቃል።
በመድረኩ የዘጠኝ ወር የማክሮ ኢኮኖሚውን እና የሴክተሮች ልዩ አፈጻጸም ተገምግሟል።
የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ላይ በመወያየት አቅጣጫ ማስቀመጡም ይታወቃል።
በዛሬው ዕለት ደግሞ የሚኒስትር ዴኤታዎችና የተቋማት የዘርፍ አፈጻጸም እየተገመገመ ይገኛል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ፤ ባቀረቡት የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ሪፖርት የማኮሮ ኢኮኖሚው አፈጻጸም የተሻለ መሆኑን ገልጸዋል።
በዚህም በየዘርፎቹ በበጀት ዓመቱ 7 ነጥብ 5 በመቶ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለማስመዝገብ የተያዘውን ዕቅድ ማሳካት የሚያስችል አመላካች ውጤት መኖሩን ተናግረዋል።
በዚህ መድረክ በስድስት ወራት ግምገማ ወቅት የተቀመጡ አፈጻጸሞች ግምገማ የተቀመጡ አቅጣጫዎች አፈጻጸም እንደሚገመገም፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለም ፀሐይ ጳውሎስ ተናግረዋል።
እንደ ኢዜአ ዘገባ፤ በመድረኩ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክርቤት አባላትና ቋሚ የኮሚቴ ሰብሳቢዎች፣ የተቋማት ኃላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
መድረኩ ነገም የሚቀጥል ሲሆን በሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ላይ የሚመክር ይሆናል።
******************
(ኢ ፕ ድ)
የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የተቋማት አፈጻጸም ግምገማ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላት በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ባለፈው ሳምንት የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም መገምገሙ ይታወቃል።
በመድረኩ የዘጠኝ ወር የማክሮ ኢኮኖሚውን እና የሴክተሮች ልዩ አፈጻጸም ተገምግሟል።
የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ላይ በመወያየት አቅጣጫ ማስቀመጡም ይታወቃል።
በዛሬው ዕለት ደግሞ የሚኒስትር ዴኤታዎችና የተቋማት የዘርፍ አፈጻጸም እየተገመገመ ይገኛል።
የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ፤ ባቀረቡት የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ሪፖርት የማኮሮ ኢኮኖሚው አፈጻጸም የተሻለ መሆኑን ገልጸዋል።
በዚህም በየዘርፎቹ በበጀት ዓመቱ 7 ነጥብ 5 በመቶ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ለማስመዝገብ የተያዘውን ዕቅድ ማሳካት የሚያስችል አመላካች ውጤት መኖሩን ተናግረዋል።
በዚህ መድረክ በስድስት ወራት ግምገማ ወቅት የተቀመጡ አፈጻጸሞች ግምገማ የተቀመጡ አቅጣጫዎች አፈጻጸም እንደሚገመገም፤ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለም ፀሐይ ጳውሎስ ተናግረዋል።
እንደ ኢዜአ ዘገባ፤ በመድረኩ ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የህዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክርቤት አባላትና ቋሚ የኮሚቴ ሰብሳቢዎች፣ የተቋማት ኃላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
መድረኩ ነገም የሚቀጥል ሲሆን በሁለተኛው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ላይ የሚመክር ይሆናል።
ክልሎች በግብርና ተፋሰስ ስራ ላይ አበረታች ውጤት እያስመዘገቡ ነው
****************
(ኢ ፕ ድ)
በአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎች በግብርና ተፋሰስ ላይ አመርቂ ስራ እየተሰራ እንደሆነ የየክልሉ የግብርና ዘርፍ የስራ ኃላፊዎች ገለፁ፡፡
የአማራ ክልል ግብርና ምክትል ቢሮ ሃላፊ ዶክተር አልማዝ ጊዜው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በክልሉ በስምንት ሺህ 548 ተፋሰሶች ላይ ለመስራት ታቅዶ ከተያዘው እቅድ በላይ እንደተሰራ ገልፀዋል፡፡
እንደ ዶክተር አልማዝ ገለፃ፤ እቅዱን ለማከናወን ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100053
(ፎቶ ፋይል)
****************
(ኢ ፕ ድ)
በአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎች በግብርና ተፋሰስ ላይ አመርቂ ስራ እየተሰራ እንደሆነ የየክልሉ የግብርና ዘርፍ የስራ ኃላፊዎች ገለፁ፡፡
የአማራ ክልል ግብርና ምክትል ቢሮ ሃላፊ ዶክተር አልማዝ ጊዜው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ በክልሉ በስምንት ሺህ 548 ተፋሰሶች ላይ ለመስራት ታቅዶ ከተያዘው እቅድ በላይ እንደተሰራ ገልፀዋል፡፡
እንደ ዶክተር አልማዝ ገለፃ፤ እቅዱን ለማከናወን ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=100053
(ፎቶ ፋይል)
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት‼️
ኢትዮጵያን ለመለወጥ መፍትሔ ተኮር መሆን የግድ ነው። የተለያየ ብቃት እና ችሎታ ያላቸው ወጣቶች የፈጠራ ሥራዎቻቸውን ያቀረቡበት ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር ዛሬ ተጀምሯል። እንበርታ ፣ እንፍጠር ፣ ፈተናን ለማለፍ መፍትሔ ላይ እናተኩር።
ኢትዮጵያን ለመለወጥ መፍትሔ ተኮር መሆን የግድ ነው። የተለያየ ብቃት እና ችሎታ ያላቸው ወጣቶች የፈጠራ ሥራዎቻቸውን ያቀረቡበት ሀገር አቀፍ የክህሎት ውድድር ዛሬ ተጀምሯል። እንበርታ ፣ እንፍጠር ፣ ፈተናን ለማለፍ መፍትሔ ላይ እናተኩር።