Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/ – Telegram
Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
25.9K subscribers
39.9K photos
298 videos
7 files
5.74K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
የግንቦት 14 ቀን 2015 ዓ.ም የሥራ ማስታወቂያዎች። መልካም ዕድል🙏
#ከኢፕድ_ማህደር ‼️
ጠጉሩን ሹሩባ ተሰርቶ የተያዘው ወንድ ልጅ ከእስሩ ነጻ ሆነ
አፍሮ ጠጉሩን ሹሩባ ተሰርቶ በመገኘቱ ለባህል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት ፈጽሟል ተብሎ ከተከሰሰ በኋላ በቅርቡ ታስሮ የነበረው አበበ ወልደፃድቅ ከክሱ ነጻ ሆኖ መዝገቡ የተዘጋ መሆኑን የአዲስ አበባ አውራጃ ፍርድ አቃብያን ህግ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
አበበ ክስ ቀርቦበት ሊታሰር የቻለው በቅርቡ አፍሮውን ሹሩባ ከተሰራ በኋላ አዲስ አበባ ከተማ አፍንጮ በር አካባቢ 50...https://www.facebook.com/ethiopianpressagency/posts/pfbid02iQuLEVfPQVVhW1guLe227x24WgNghLDZpqnT5pxVMS72WrFWYFhCrgUrejqp3qSsl
አቶ ደመቀ መኮንን ከካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
**********************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የካናዳ ዓለም አቀፍ የልማት ሚኒስትር ሐርጂት ሲንግ ሳጃንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።
ሁለቱ አካላት በኢትዮጵያ እና ካናዳ መካከል ያለውን የልማት ትብብር የበለጠ ማጎልበት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
የኢትዮጵያ መንግሥት የኢንቨስትመንት....https://www.facebook.com/ethiopianpressagency/posts/pfbid0sFY4b3HeburMERJN8oGh8B1pPpxWzEHdP7qB87hnsApHTtPjJRmYTN5gQ9rxkH6Fl
የአሜሪካ ኤምባሲ በእውቀት ሽግግር ላይ የሚሰራ ማእከል በቅድስተ ማርያም ዩኒቨርስቲ ከፈተ
***************
(ኢ.ፕ.ድ)
የአሜሪካ ኤምባሲ የእውቀት ሽግግር ላይ የሚሰራ የኮሎኔል ጆን ሲ. ሮቢንሰን መታሰቢያ ማእከልን በቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲ ከፈተ።
ማእከሉን መርቀው የከፈቱት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ማእከሉ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ጨምሮ ወጣቶች ሳይንሳዊ እውቀትን የሚያገኙበት፣ ከቴክኖሎጂ ጋር የሚላመዱበትና የተለያዩ የክህሎት ስልጠናዎችን....
https://www.facebook.com/ethiopianpressagency/posts/pfbid02UXUi3pVWgUnT7rny3MD3m3kcc7BrG9sxLt7E7yUGK29sqUCBekGAAa9r5PzFRre7l
የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት‼️

በያዝነው የአምስተኛው ዓመት የአረንጓዴ ዐሻራች መርሐ ግብር ላይ ዘንድሮ በጋራ ለምንተክለው 6.5 ቢልዮን ችግኝ ዝግጅት በመካሄድ ላይ ነው። የፍራፍሬ ዛፎችን በብዛት እንተክላለን።