ለኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት የቱሪዝም ዘርፉን ሚና ማሳደግ ይገባል
******************
(ኢ ፕ ድ)
ለኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት የቱሪዝም ዘርፉን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በዘላቂ የልማት ግቦች ላይ ያተኮረ ሀገራዊ የጥናትና ምርምር ጉባኤ ትናንት ተጀምሯል፡፡
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሺ ግርማ እንደተናገሩት፤ የቱሪዝም ዘርፉ ለዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት ያለው ጠቀሜታ ከፍተኛ በመሆኑ በስፋት ሊሰራበት ይገባል።
ቱሪዝም ዘርፈ ብዙ ሀብቶቻችን ላይ አተኩሮ የሚሰራ በመሆኑ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100469
******************
(ኢ ፕ ድ)
ለኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት የቱሪዝም ዘርፉን ሚና ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በዘላቂ የልማት ግቦች ላይ ያተኮረ ሀገራዊ የጥናትና ምርምር ጉባኤ ትናንት ተጀምሯል፡፡
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሺ ግርማ እንደተናገሩት፤ የቱሪዝም ዘርፉ ለዘላቂ የልማት ግቦች መሳካት ያለው ጠቀሜታ ከፍተኛ በመሆኑ በስፋት ሊሰራበት ይገባል።
ቱሪዝም ዘርፈ ብዙ ሀብቶቻችን ላይ አተኩሮ የሚሰራ በመሆኑ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://www.press.et/?p=100469
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቻይናው አቻቸው ቺን ጋንግ ጋር ተወያዩ
******************
(ኢ ፕ ድ)
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና የመንግስት ምክር ቤት አባል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋን ጋር ተወያይተዋል፡፡
ለ5 ቀናት ይፋይዊ የስራ ጉብኝት ቻይና የገቡት አቶ ደመቀ መኮንን በውይይታቸው ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላትን ሁለትዮች ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል፡፡
የዉጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት እና ንግድ ላይ ቻይና ትልቅ ሚና እየተጫወተች መሆኗን የገለፁት ሚንስትሩ፤ የቻይና ህዝብ እና መንግስት ለአፍሪካ ቀንድ ሀገራት እና ለአፍሪካ እንደ አጠቃላይ ታማኝ ወዳጅ ናቸው ብለዋል፡፡
የቻይናው አቻቸው በበኩላቸው ኢትዮጵያ ታማኝ ወዳጅ ሀገር መሆኗን ጠቅሰው፤ የቻይና መንግስት አዳዲስ ለውጦች በጋራ ለማስመዝገብ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በኢትዮጵያ በጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች በሚደረጉ የመልሶ ግንባታ እና የማቋቋም ስራዎች ላይ ሀገራቸው አስተዋፅኦ እንደምታደርግ መጠቆማቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል ፡፡
******************
(ኢ ፕ ድ)
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቻይና የመንግስት ምክር ቤት አባል እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋን ጋር ተወያይተዋል፡፡
ለ5 ቀናት ይፋይዊ የስራ ጉብኝት ቻይና የገቡት አቶ ደመቀ መኮንን በውይይታቸው ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላትን ሁለትዮች ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል፡፡
የዉጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት እና ንግድ ላይ ቻይና ትልቅ ሚና እየተጫወተች መሆኗን የገለፁት ሚንስትሩ፤ የቻይና ህዝብ እና መንግስት ለአፍሪካ ቀንድ ሀገራት እና ለአፍሪካ እንደ አጠቃላይ ታማኝ ወዳጅ ናቸው ብለዋል፡፡
የቻይናው አቻቸው በበኩላቸው ኢትዮጵያ ታማኝ ወዳጅ ሀገር መሆኗን ጠቅሰው፤ የቻይና መንግስት አዳዲስ ለውጦች በጋራ ለማስመዝገብ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
በኢትዮጵያ በጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች በሚደረጉ የመልሶ ግንባታ እና የማቋቋም ስራዎች ላይ ሀገራቸው አስተዋፅኦ እንደምታደርግ መጠቆማቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል ፡፡
#የአፍሪካ_ቀን‼️
አፍሪካዊያን በጋራ የመሠረቱት የአፍሪካ አንድነት ድርጅት፤ የአሁኑ አፍሪካ ህብረት ከተመሠረተ 60 ዓመታትን አስቆጠረ።
ይህንን በዓል በማስመልከት የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ ዛሬ ይታያልል።
በፎቶግራፍ አውደ ርዕዩ የትናንቱ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የዛሬው የአፍሪካ ህብረት ባለፉት 60 አመታት የተጓዘውን ጉዞ የሚያሳዩ ታሪካዊ ፎቶግራፎች ለእይታ ቀርበዋል።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እለታዊ መረጃን እየዘገበ ታሪክ በመሰነድ 82 አመታት ‼️
አፍሪካዊያን በጋራ የመሠረቱት የአፍሪካ አንድነት ድርጅት፤ የአሁኑ አፍሪካ ህብረት ከተመሠረተ 60 ዓመታትን አስቆጠረ።
ይህንን በዓል በማስመልከት የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ ዛሬ ይታያልል።
በፎቶግራፍ አውደ ርዕዩ የትናንቱ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የዛሬው የአፍሪካ ህብረት ባለፉት 60 አመታት የተጓዘውን ጉዞ የሚያሳዩ ታሪካዊ ፎቶግራፎች ለእይታ ቀርበዋል።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እለታዊ መረጃን እየዘገበ ታሪክ በመሰነድ 82 አመታት ‼️
የአፍሪካ ህብረት 60ኛ አመት በአዲስ አበባ በመከበር ላይ ነው
******
(ኢ ፕ ድ)
የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት 60ኛ አመት የምስረታ በአል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሐማት፣ የወቅቱ የሕብረቱ ሊቀመንበር የሆኑት የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ እንዲሁም የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በተገኙበት “የእኛ አፍሪካ የወደፊት ዕጣችን” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነው።
በዚሁ መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትረ ዐቢይ አህመድ፤ "አፍሪካ ባላት የህዝብ ብዛት ልክ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቋሚ መቀመጫ ሊኖራት ይገባል" ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ፤ የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በወቅቱ ነጻነታቸውን በተጐናጸፉ 32 ሀገራት መመስረቱን አስታውሰው፤ ለአፍሪካ ብልጽግና በጋራ በመስራት የመስራች አባቶቻንን አላማ ማሳካት ያስፈልጋል ብለዋል።
አሁን አፍሪካን ወደ አንድነትና ወደ ብልጽግና ለማሻገር ባላት የህዝብ ብዛት ልክ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቋሚ መቀመጫ ሊኖራት ይገባል ሲሉም ነው የተናገሩት።
ጠንካራ አህጉራዊ ሚዲያ ያስፈልጋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ እንደ ረሃብና ግጭት ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በጋራ መስራት ይገባል፤ አህጉሪቷ በተፈጥሮ የታደለችውን ሀብት ተጠቅሞ ለዜጐቿና ለኢንቨስትመንት ምቹ ማድረግ ማድረገ እንደሚገባም ገልጸዋል።
በሙስና፣ በግጭትና በብልሹ አሰራር ምክንያት አብዛኛው ህዝብ በድህነት የሚኖር በመሆኑ ይሄንን ተግዳሮት መቅረፍ የግድ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳስበዋል።
በሞገስ ጸጋዬ
******
(ኢ ፕ ድ)
የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት 60ኛ አመት የምስረታ በአል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፣ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሐማት፣ የወቅቱ የሕብረቱ ሊቀመንበር የሆኑት የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ እንዲሁም የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች በተገኙበት “የእኛ አፍሪካ የወደፊት ዕጣችን” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ነው።
በዚሁ መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትረ ዐቢይ አህመድ፤ "አፍሪካ ባላት የህዝብ ብዛት ልክ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቋሚ መቀመጫ ሊኖራት ይገባል" ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ፤ የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በወቅቱ ነጻነታቸውን በተጐናጸፉ 32 ሀገራት መመስረቱን አስታውሰው፤ ለአፍሪካ ብልጽግና በጋራ በመስራት የመስራች አባቶቻንን አላማ ማሳካት ያስፈልጋል ብለዋል።
አሁን አፍሪካን ወደ አንድነትና ወደ ብልጽግና ለማሻገር ባላት የህዝብ ብዛት ልክ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቋሚ መቀመጫ ሊኖራት ይገባል ሲሉም ነው የተናገሩት።
ጠንካራ አህጉራዊ ሚዲያ ያስፈልጋል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ እንደ ረሃብና ግጭት ያሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በጋራ መስራት ይገባል፤ አህጉሪቷ በተፈጥሮ የታደለችውን ሀብት ተጠቅሞ ለዜጐቿና ለኢንቨስትመንት ምቹ ማድረግ ማድረገ እንደሚገባም ገልጸዋል።
በሙስና፣ በግጭትና በብልሹ አሰራር ምክንያት አብዛኛው ህዝብ በድህነት የሚኖር በመሆኑ ይሄንን ተግዳሮት መቅረፍ የግድ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳስበዋል።
በሞገስ ጸጋዬ
“አጀንዳ 2063ን ተግባራዊ በማድረግ አፍሪካን የጥይት ድምጽ የማይሰማባት አህጉር ማድረግ ይገባል”
ሙሳ ፋቂ ማሐመት
****
(ኢ ፕ ድ)
የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት 60ኛ አመት የምስረታ በአል በህብረቱ ዋና መስሪያ ቤት ተከብሯል።
በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በተካሄደው መርሀ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሐመት እንደገለጹት፤ የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት ባለፉት 60 አመታት ውስጥ ብዙ ስኬቶችን ቢያሳካም በርካታ ችግሮችም ነበሩበት ብለዋል።
አጀንዳ 2063ን ተግባራዊ ለማድረግ የጦርነት ድምጽ የማይሰማባት አህጉር ማድረግ ይገባል ያሉት ሊቀመንበሩ፤ የውስጥ ግጭትን መቀነስ የፖለቲካ ልዩነቶችን በውይይት መፍታት ያስፈልጋል ብለዋል።
የህብረቱን 60ኛ አመት ስናከብር ግጭቶችን፣ አሸባሪነትንና ድህነትን መዋጋት ያስፈልጋል፤ በግጭት ከመኖሪያ ቤታቸው የተፈናቀሉ ዜጐችን ወደ ቀያቸው መመለስ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
በሞገስ ጸጋዬ
ሙሳ ፋቂ ማሐመት
****
(ኢ ፕ ድ)
የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት 60ኛ አመት የምስረታ በአል በህብረቱ ዋና መስሪያ ቤት ተከብሯል።
በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ በተካሄደው መርሀ ግብር ላይ ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ማሐመት እንደገለጹት፤ የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት ባለፉት 60 አመታት ውስጥ ብዙ ስኬቶችን ቢያሳካም በርካታ ችግሮችም ነበሩበት ብለዋል።
አጀንዳ 2063ን ተግባራዊ ለማድረግ የጦርነት ድምጽ የማይሰማባት አህጉር ማድረግ ይገባል ያሉት ሊቀመንበሩ፤ የውስጥ ግጭትን መቀነስ የፖለቲካ ልዩነቶችን በውይይት መፍታት ያስፈልጋል ብለዋል።
የህብረቱን 60ኛ አመት ስናከብር ግጭቶችን፣ አሸባሪነትንና ድህነትን መዋጋት ያስፈልጋል፤ በግጭት ከመኖሪያ ቤታቸው የተፈናቀሉ ዜጐችን ወደ ቀያቸው መመለስ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።
በሞገስ ጸጋዬ