የቃሊቲ- ቱሉ ዲምቱ የመንገድ ግንባታ‼️
👉 አጠቃላይ አፈጻጸሙ 62 በመቶ ደርሷል
👉 መንገዱን እስከ ሰኔ 30 ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ እየተሰራ ነው
*********************
(ኢ ፕ ድ)
የቃሊቲ – ቱሉ ዲምቱ የመንገድ ግንባታ አጠቃላይ አፈጻጸም 62 በመቶ እንደደረሰ እና መንገዱን እስከ ሰኔ 30 ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ እየተሰራ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። የመንገዱ ዘጠኝ ኪሎ ሜትር የሚሆነው የግራ ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ የአስፋልት ንጣፍ እንደተደረገለትም ተገልጿል።
አዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ እያሱ ሰለሞን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ የቃሊቲ – ቱሉ ዲምቱ የመንገድ ፕሮጀክት የመንገዱን የግራ ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ አስፋልት በማልበስ እስከ ሰኔ መጨረሻ ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ በሚሰራው ሥራ እስከ አሁን ዘጠኝ ኪሎ ሜትር የሚሆነው የመንገዱ ግራ ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ አስፋልት ንጣፍ ማልበስ ተችሏል።
https://www.press.et/?p=101350
👉 አጠቃላይ አፈጻጸሙ 62 በመቶ ደርሷል
👉 መንገዱን እስከ ሰኔ 30 ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ እየተሰራ ነው
*********************
(ኢ ፕ ድ)
የቃሊቲ – ቱሉ ዲምቱ የመንገድ ግንባታ አጠቃላይ አፈጻጸም 62 በመቶ እንደደረሰ እና መንገዱን እስከ ሰኔ 30 ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ እየተሰራ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። የመንገዱ ዘጠኝ ኪሎ ሜትር የሚሆነው የግራ ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ የአስፋልት ንጣፍ እንደተደረገለትም ተገልጿል።
አዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ እያሱ ሰለሞን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ የቃሊቲ – ቱሉ ዲምቱ የመንገድ ፕሮጀክት የመንገዱን የግራ ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ አስፋልት በማልበስ እስከ ሰኔ መጨረሻ ለትራፊክ ክፍት ለማድረግ በሚሰራው ሥራ እስከ አሁን ዘጠኝ ኪሎ ሜትር የሚሆነው የመንገዱ ግራ ክፍል የመጀመሪያ ደረጃ አስፋልት ንጣፍ ማልበስ ተችሏል።
https://www.press.et/?p=101350