በሀረሪ ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
በሀረሪ ክልል "የወል እውነቶችን የማፅናት ቀጣይ የትግል ምዕራፋ"በሚል ርዕስ ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ።
በመርሀ ግብሩ ላይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አሻድሊ ሀሰን ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሀላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ወ/ሮ ሂክማ ኬይረዲን እና የአዲስ አበባ ባህል ፤ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ዶ/ር ሂሩት ካሳው ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተጠናቋል ሲል የክልሉ ኮምንኬሽን ቢሮ ዘግቧል።
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
በሀረሪ ክልል "የወል እውነቶችን የማፅናት ቀጣይ የትግል ምዕራፋ"በሚል ርዕስ ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ።
በመርሀ ግብሩ ላይ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል አቶ አሻድሊ ሀሰን ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሀላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ወ/ሮ ሂክማ ኬይረዲን እና የአዲስ አበባ ባህል ፤ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል ዶ/ር ሂሩት ካሳው ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተጠናቋል ሲል የክልሉ ኮምንኬሽን ቢሮ ዘግቧል።
ኢትዮጵያን የመክሰስ አባዜ-ከጥንት እስከ ዛሬ‼️
... ሀገሮች የሚሰጡት ርዳታ የፖለቲካ ግብ ማስፈጸሚያ ነው፡፡ ለዚህ ነው ርዳታ አልቀበለም ማለት ከእነዚህ ሀገሮች ጋር ወደ ግጭት የሚያስገባው፡፡ ርዳታ መስጠት ፖለቲካዊ እንደሆነው ሁሉ፤ ርዳታ ማቆምም በፖለቲካዊ ውሳኔ የሚከናወን ፖለቲካዊ ትርጉም ያለው ተግባር ነው፡፡
ርዳታን በተመለከተ የሚሰጡ መግለጫዎችም ይሄንኑ ፖለቲካዊ ፍላጎት የሚያስፈጽሙ ናቸው፡፡ በዓለም ላይ ከርዳታ ድርጅቶች ቀጥለው የምግብ ርዳታ እንዲሰጥ የሚወተውቱት የለጋሽ ሀገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች መሆናቸው የርዳታውን ፖለቲካዊ ሚዛን የሚሳይ ነው።
ርዳታ ምን ያህል የፖለቲካ ውሳኔ ማስፈጸሚያ እንደሆነ ለማየት ኢትዮጵያና ሶማልያ ውስጥ የተከሠቱ አራት የታሪክ አጋጣሚዎችን እንመልከት። በ1970፣ በ1977፣ በ1944- 70 እና በ2012-13 ዓ.ም።
በ1969/70 ዓ.ም በኢትዮጵያ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102615
... ሀገሮች የሚሰጡት ርዳታ የፖለቲካ ግብ ማስፈጸሚያ ነው፡፡ ለዚህ ነው ርዳታ አልቀበለም ማለት ከእነዚህ ሀገሮች ጋር ወደ ግጭት የሚያስገባው፡፡ ርዳታ መስጠት ፖለቲካዊ እንደሆነው ሁሉ፤ ርዳታ ማቆምም በፖለቲካዊ ውሳኔ የሚከናወን ፖለቲካዊ ትርጉም ያለው ተግባር ነው፡፡
ርዳታን በተመለከተ የሚሰጡ መግለጫዎችም ይሄንኑ ፖለቲካዊ ፍላጎት የሚያስፈጽሙ ናቸው፡፡ በዓለም ላይ ከርዳታ ድርጅቶች ቀጥለው የምግብ ርዳታ እንዲሰጥ የሚወተውቱት የለጋሽ ሀገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች መሆናቸው የርዳታውን ፖለቲካዊ ሚዛን የሚሳይ ነው።
ርዳታ ምን ያህል የፖለቲካ ውሳኔ ማስፈጸሚያ እንደሆነ ለማየት ኢትዮጵያና ሶማልያ ውስጥ የተከሠቱ አራት የታሪክ አጋጣሚዎችን እንመልከት። በ1970፣ በ1977፣ በ1944- 70 እና በ2012-13 ዓ.ም።
በ1969/70 ዓ.ም በኢትዮጵያ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102615
ህጋዊ የንግድ ፍቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቁ ንብረቶችን የሚሸጡ 4 ግለሰቦቸውን መያዙ ፖሊስ አስታወቀ
**************************
(ኢ ፕ ድ)
በተለያዩ ጊዜ የተሰረቁ ግምታቸው ከ1ሚለዮን ብር በላይ የሚያወጡ ንብረቶችን መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ህጋዊ የንግድ ፍቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቁ ንብረቶችን እየገዙ በቅናሽ የሚሸጡ 4 ግለሰቦቸው ተይዘው ምርመራ መቀጠሉ ታውቋል፡፡
ለወንጀል መስፋፋት ልዩ ልዩ ምክንያቶችን ማንሳት ይቻላል፡፡ ተቀባይ ከሌለ ሌባ አይኖርም እንደሚባለው የአዲስ አበባ ፖሊስ የተሰረቁ እቃዎች በሚገዙ ግለሰቦች ላይ እያደረገ ያለውን ክትትል አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ሰኔ 8 ቀን 2015 ዓ/ም ወረዳ 8 ይርጋ ሀይሌ ህንፃ ውስጥ የተሰረቁ እቃዎችን እየገዙ በሚሸጡ ግለሰቦች ላይ ባደረገው ክትትል ከልዩ ልዩ ስፍራዎች የተሰረቁ ግምታቸው 1ሚሊዮን 210 ሺ ብር የሚያወጡ 42 ላፕቶ ፣ 12 የዴስክ ቶፕ ሞኒተሮችንና አንድ ኪቦርድ በኤግዚቢትነት ይዟል፡፡ ህጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቁ እቃዎች በመግዛት በርካሽ ዋጋ የሚሸጡ አራት ግለሰቦችም ተይዘው ምርመራው ቀጥሏል፡፡
ህጋዊ የንግድ ፍቃድን ሽፋን በማድግ የተሰረቁ እቃዎችን ገዝተው በቅናሽ ዋጋ የሚሸጡ ግለሰቦች ህጋዊ መንገድን ተከትለው በሚሰሩ ነጋዴዎች ላይ ከሚያሳድሩት ጫና ባሸገር ለወንጀል መስፋፋት ምክንያት በመሆናቸው ህገወጥ ድርጊታቸውን ለመከላከል በሚሰሩ ስራዎች ህጋዊ ነጋዴዎች ጥቆማ በመስጠት በኩል አስፈላጊውን ትብብር ሊያደርጉ እንደሚገባ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
ከዚህ ቀደም ላፕቶፕና የዴስክ ቶፕ ኮፒውተር ሞኒተር የጠፋባቸው ግለሰቦች አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በመቅረብ ንብረቶቻቸውን መለየት እንደሚችሉ ፖሊስ ተገልጿል፡፡
**************************
(ኢ ፕ ድ)
በተለያዩ ጊዜ የተሰረቁ ግምታቸው ከ1ሚለዮን ብር በላይ የሚያወጡ ንብረቶችን መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ህጋዊ የንግድ ፍቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቁ ንብረቶችን እየገዙ በቅናሽ የሚሸጡ 4 ግለሰቦቸው ተይዘው ምርመራ መቀጠሉ ታውቋል፡፡
ለወንጀል መስፋፋት ልዩ ልዩ ምክንያቶችን ማንሳት ይቻላል፡፡ ተቀባይ ከሌለ ሌባ አይኖርም እንደሚባለው የአዲስ አበባ ፖሊስ የተሰረቁ እቃዎች በሚገዙ ግለሰቦች ላይ እያደረገ ያለውን ክትትል አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ሰኔ 8 ቀን 2015 ዓ/ም ወረዳ 8 ይርጋ ሀይሌ ህንፃ ውስጥ የተሰረቁ እቃዎችን እየገዙ በሚሸጡ ግለሰቦች ላይ ባደረገው ክትትል ከልዩ ልዩ ስፍራዎች የተሰረቁ ግምታቸው 1ሚሊዮን 210 ሺ ብር የሚያወጡ 42 ላፕቶ ፣ 12 የዴስክ ቶፕ ሞኒተሮችንና አንድ ኪቦርድ በኤግዚቢትነት ይዟል፡፡ ህጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቁ እቃዎች በመግዛት በርካሽ ዋጋ የሚሸጡ አራት ግለሰቦችም ተይዘው ምርመራው ቀጥሏል፡፡
ህጋዊ የንግድ ፍቃድን ሽፋን በማድግ የተሰረቁ እቃዎችን ገዝተው በቅናሽ ዋጋ የሚሸጡ ግለሰቦች ህጋዊ መንገድን ተከትለው በሚሰሩ ነጋዴዎች ላይ ከሚያሳድሩት ጫና ባሸገር ለወንጀል መስፋፋት ምክንያት በመሆናቸው ህገወጥ ድርጊታቸውን ለመከላከል በሚሰሩ ስራዎች ህጋዊ ነጋዴዎች ጥቆማ በመስጠት በኩል አስፈላጊውን ትብብር ሊያደርጉ እንደሚገባ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
ከዚህ ቀደም ላፕቶፕና የዴስክ ቶፕ ኮፒውተር ሞኒተር የጠፋባቸው ግለሰቦች አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ በመቅረብ ንብረቶቻቸውን መለየት እንደሚችሉ ፖሊስ ተገልጿል፡፡
የሸገር ከተማ ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለማስቀረት ሰፊ ሥራ መሰራቱን አስታወቀ
****
(ኢ ፕ ድ)
በሸገር ከተማን ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለማስቀረት ሰፊ ሥራ መሰራቱን ከተማው አስታውቋል፡፡
በሸገር ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ ናሲር ሁሴን ከተማው ከተመሰረተ የተከናወኑ ተግባራትና ወደ ፊት አቅጣጫዎች ዙሪያ በሰጡት ማብራሪያ፣ በሸገር ከተማ ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለማስቀረት ሰፊ ሥራ ተሰርቷል፡፡
እንደ አቶ ናስር ገለጻ የሸገር ከተማን ስማርት ከተማ በማድረግ ለዜጎች ምቹ እንዲሆን እየተሰራ ነው፡፡
ከተማው ኘላን እንዲኖረው ማድረግና የመሬት ሀብትን ማወቅ የመጀመሪያው ተግባር ነው፡፡ በዚህም የመሬት መረጃ አያያዝን ወደ ዲጂታል ማስገባት ተችሏል ብለዋል፡፡
የመሬት አጠቃላይ መረጃ ተሰብስቧል ያሉት አቶ ናስር ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለማስቀረት ሰፊ ሥራ ተሰርቷል ብለዋል፡፡
የሥራ እድል ፈጠራ ተግባራት መከናወኑን ጠቅሰው በቋሚነት ከ62 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች ሥራ መፍጠር መቻሉን ገልፀዋል፡፡
በግብርና፡በገቢ አሰባሰብ፡በትምህርት እና ጤና ዘርፎች ላይ የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ ከተማዋን ዘመናዊና ስማርት በማድረግ ለዜጎች ምቹ እንዲሆን በኘላን ላይ የተመሰረቱ ተግባራት የሚከናወኑ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡
በማርቆስ በላይ
****
(ኢ ፕ ድ)
በሸገር ከተማን ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለማስቀረት ሰፊ ሥራ መሰራቱን ከተማው አስታውቋል፡፡
በሸገር ከተማ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ አቶ ናሲር ሁሴን ከተማው ከተመሰረተ የተከናወኑ ተግባራትና ወደ ፊት አቅጣጫዎች ዙሪያ በሰጡት ማብራሪያ፣ በሸገር ከተማ ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለማስቀረት ሰፊ ሥራ ተሰርቷል፡፡
እንደ አቶ ናስር ገለጻ የሸገር ከተማን ስማርት ከተማ በማድረግ ለዜጎች ምቹ እንዲሆን እየተሰራ ነው፡፡
ከተማው ኘላን እንዲኖረው ማድረግና የመሬት ሀብትን ማወቅ የመጀመሪያው ተግባር ነው፡፡ በዚህም የመሬት መረጃ አያያዝን ወደ ዲጂታል ማስገባት ተችሏል ብለዋል፡፡
የመሬት አጠቃላይ መረጃ ተሰብስቧል ያሉት አቶ ናስር ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ለማስቀረት ሰፊ ሥራ ተሰርቷል ብለዋል፡፡
የሥራ እድል ፈጠራ ተግባራት መከናወኑን ጠቅሰው በቋሚነት ከ62 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች ሥራ መፍጠር መቻሉን ገልፀዋል፡፡
በግብርና፡በገቢ አሰባሰብ፡በትምህርት እና ጤና ዘርፎች ላይ የተለያዩ ተግባራት መከናወናቸውን ገልጸዋል፡፡
በቀጣይ ከተማዋን ዘመናዊና ስማርት በማድረግ ለዜጎች ምቹ እንዲሆን በኘላን ላይ የተመሰረቱ ተግባራት የሚከናወኑ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡
በማርቆስ በላይ
የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ በቅርቡ ወደሥራ ይገባል
****************
(ኢ ፕ ድ)
በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል በነበረው ግጭት ምክንያት ሥራ አቁሞ የነበረውን መቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ሥራ ለማስገባት ሲደረጉ የቆዩ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውንና በቅርቡ ወደሥራ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ::
የኮርፖሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም ከተማ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በነበረው ጦርነት ረዘም ላለ ጊዜ ሥራ አቋርጦ ቆይቷል:: የፕሪቶሪያን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በአካባቢው የነበረው ጦርነት በመቆሙና ሰላም ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=102704
****************
(ኢ ፕ ድ)
በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል በነበረው ግጭት ምክንያት ሥራ አቁሞ የነበረውን መቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ ወደ ሥራ ለማስገባት ሲደረጉ የቆዩ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውንና በቅርቡ ወደሥራ እንደሚገባ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ::
የኮርፖሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍፁም ከተማ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በነበረው ጦርነት ረዘም ላለ ጊዜ ሥራ አቋርጦ ቆይቷል:: የፕሪቶሪያን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በአካባቢው የነበረው ጦርነት በመቆሙና ሰላም ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=102704
ለዓባይ ግድብ ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ
******************
(ኢ ፕ ድ)
በበጀት ዓመቱ አስር ወራት ለዓባይ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን 188 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የግድቡ ብሔራዊ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ግድቡ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ እስከ ሚያዝያ ወር መጨረሻ የተሰበሰበው ጠቅላላ ገንዘብ ከ17 ቢሊዮን 971 ሚሊዮን ብር በላይ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
የዓባይ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት የሚዲያ ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሃም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ለህዳሴ ግድብ ግንባታው ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=102701
******************
(ኢ ፕ ድ)
በበጀት ዓመቱ አስር ወራት ለዓባይ ግድብ ግንባታ ከአንድ ቢሊዮን 188 ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን የግድቡ ብሔራዊ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ግድቡ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ እስከ ሚያዝያ ወር መጨረሻ የተሰበሰበው ጠቅላላ ገንዘብ ከ17 ቢሊዮን 971 ሚሊዮን ብር በላይ መሆኑ ተመላክቷል፡፡
የዓባይ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት የሚዲያ ኮሚዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሃም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ለህዳሴ ግድብ ግንባታው ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=102701
በክልሉ ከ5 ሚሊዮን ኩንታል በላይ የሩዝ ምርት ይጠበቃል
***************
(ኢ ፕ ድ)
በመጪው የመኸር ምርት ዘመን ከአምስት ሚሊዮን ኩንታል በላይ ሩዝ ለመሰብሰብ ማቀዱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የሰብል ዳይሬክተር አቶ አግደው ሞላ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ክልሉ በመጪው የመኸር የምርት ዘመን ከአምናው የተሻለ የሩዝ ምርት ለማግኘት ከወዲሁ በትኩረት እየሠራ ይገኛል፡፡ ከመጪው የመኸር ምርት ዘመንም ከአምስት ሚሊዮን ኩንታል በላይ የሩዝ ምርት ለማግኘት ታቅዷል፡፡
በክልሉ ባለፈው የመኸር የምርት ዘመን 61ሺ ሄክታር መሬት በሩዝ ልማት መሸፈኑን አስታውሰው፤ ከዚህም በቅድመ ምርት ትንበያ መሠረትም ከሦስት ሚሊዮን በላይ ኩንታል የሩዝ ምርት መሰብሰቡን ገልጸዋል፡፡
እንደ አቶ አግደው ገልጻ፤ ክልሉ በመጪው የመኸር የምርት ዘመን ከ100 ሺ ሄክታር በላይ መሬት ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=102729
***************
(ኢ ፕ ድ)
በመጪው የመኸር ምርት ዘመን ከአምስት ሚሊዮን ኩንታል በላይ ሩዝ ለመሰብሰብ ማቀዱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡
በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የሰብል ዳይሬክተር አቶ አግደው ሞላ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ክልሉ በመጪው የመኸር የምርት ዘመን ከአምናው የተሻለ የሩዝ ምርት ለማግኘት ከወዲሁ በትኩረት እየሠራ ይገኛል፡፡ ከመጪው የመኸር ምርት ዘመንም ከአምስት ሚሊዮን ኩንታል በላይ የሩዝ ምርት ለማግኘት ታቅዷል፡፡
በክልሉ ባለፈው የመኸር የምርት ዘመን 61ሺ ሄክታር መሬት በሩዝ ልማት መሸፈኑን አስታውሰው፤ ከዚህም በቅድመ ምርት ትንበያ መሠረትም ከሦስት ሚሊዮን በላይ ኩንታል የሩዝ ምርት መሰብሰቡን ገልጸዋል፡፡
እንደ አቶ አግደው ገልጻ፤ ክልሉ በመጪው የመኸር የምርት ዘመን ከ100 ሺ ሄክታር በላይ መሬት ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=102729
ድርጅቱ የተቋረጠውን የውጭ የሰብዓዊ ድጋፍ ግንኙነት ለመመለስ ተግዳሮት ገጥሞታል
****
(ኢ ፕ ድ)
የክርስቲያን የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበራት ኅብረት ድርጅት ባለፈው ሥርዓት ያጋጠመውን የውጭ አገር የሰብዓዊ ድጋፍ መልሶ ለማግኘት ተግዳሮት እንደገጠመው አስታወቀ፡፡
የክርስቲያን በጎ አድራጎትና ልማት ማህበር ኅብረት ዳይሬክተር ዶክተር ንጉሡ ለገሰ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ድርጅቱ የቋቋመው የሰብዓዊ ድጋፍ ለመሥራት ቢሆንም ያለፈው ሥርዓት ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=102731
****
(ኢ ፕ ድ)
የክርስቲያን የበጎ አድራጎትና ልማት ማህበራት ኅብረት ድርጅት ባለፈው ሥርዓት ያጋጠመውን የውጭ አገር የሰብዓዊ ድጋፍ መልሶ ለማግኘት ተግዳሮት እንደገጠመው አስታወቀ፡፡
የክርስቲያን በጎ አድራጎትና ልማት ማህበር ኅብረት ዳይሬክተር ዶክተር ንጉሡ ለገሰ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ድርጅቱ የቋቋመው የሰብዓዊ ድጋፍ ለመሥራት ቢሆንም ያለፈው ሥርዓት ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=102731
በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የሌማት ትሩፉት ሥራዎች ተስፋ ሰጪ ናችው" -አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በሲዳማ ክልል በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር በቤተሰብ ደረጃና በማህበራት ተደራጅተው የተሰሩ የሌማት ትሩፋት አብነቶችን ጉብኝት ተካሂዷል።
በጉብኝቱ የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ፣ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ጌታቸው ጀንበር እና የሲዳማ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተክሌ ጆንባ ጨምሮ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ እና ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ እንደገለጹት በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የሌማት ትሩፉት ሥራዎች ተስፋ ሰጪ ናቸው በማለት የተጀመሩ ሥራዎችን በማስፋት የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እያደረጋችሁ ያላችሁት እጅግ አበረታች ነው በማለት ተናግረዋል ።
በጉብኝቱም ወቅት በቤተሰብ ደረጃ እየተከናወኑ የሚገኙ የሌማት ትሩፋት አብነቶች በዶሮ ፣ በወተት ላሞች እና ሱፐር ኦቫ አግሮ ቴክ የተጎበኙ ሲሆን በከተማዋ በልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ እንደሚገኝ የተገለጸ ሲሆን የክልሉ መንግሥት የቤተሰብ ብልጽግና ለማረጋገጥ እየተሠሩ የሚገኙ ሥራዎችን መመልከታቸው አስደሳች መሆኑን ከሲዳማ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በሲዳማ ክልል በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር በቤተሰብ ደረጃና በማህበራት ተደራጅተው የተሰሩ የሌማት ትሩፋት አብነቶችን ጉብኝት ተካሂዷል።
በጉብኝቱ የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ፣ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ጌታቸው ጀንበር እና የሲዳማ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተክሌ ጆንባ ጨምሮ የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ረ/ፕ ፀጋዬ ቱኬ እና ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።
ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሐመድ እንደገለጹት በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የሌማት ትሩፉት ሥራዎች ተስፋ ሰጪ ናቸው በማለት የተጀመሩ ሥራዎችን በማስፋት የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እያደረጋችሁ ያላችሁት እጅግ አበረታች ነው በማለት ተናግረዋል ።
በጉብኝቱም ወቅት በቤተሰብ ደረጃ እየተከናወኑ የሚገኙ የሌማት ትሩፋት አብነቶች በዶሮ ፣ በወተት ላሞች እና ሱፐር ኦቫ አግሮ ቴክ የተጎበኙ ሲሆን በከተማዋ በልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ እንደሚገኝ የተገለጸ ሲሆን የክልሉ መንግሥት የቤተሰብ ብልጽግና ለማረጋገጥ እየተሠሩ የሚገኙ ሥራዎችን መመልከታቸው አስደሳች መሆኑን ከሲዳማ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።