በጎነት የዳበሳቸው ደሳሳ ጎጆዎች
************
(ኢ.ፕ.ድ)
የአብራካቸው ክፋይ የሆኑትን አራት ልጆቻቸውን ለማስተዳደር የጽዳት ስራ እየሰሩ የዕለት ጉርሳቸውን ለማሟላት ከህይወት ጋር ግብግብ የገጠሙ ሴት ናቸው፤ ወይዘሮ መሰረት ጉተማ።
በአዲስ አበባ በአራዳ ክፍለ ከተማ የስድስት ኪሎ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ መሰረት፤ ሌት ተቀን ከህይወት ጋር ግብግብ እየገጠሙ የዕለት ጉርስ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102944
************
(ኢ.ፕ.ድ)
የአብራካቸው ክፋይ የሆኑትን አራት ልጆቻቸውን ለማስተዳደር የጽዳት ስራ እየሰሩ የዕለት ጉርሳቸውን ለማሟላት ከህይወት ጋር ግብግብ የገጠሙ ሴት ናቸው፤ ወይዘሮ መሰረት ጉተማ።
በአዲስ አበባ በአራዳ ክፍለ ከተማ የስድስት ኪሎ አካባቢ ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ መሰረት፤ ሌት ተቀን ከህይወት ጋር ግብግብ እየገጠሙ የዕለት ጉርስ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102944
«በፉክክር ሳይሆን በትብብር ላይ የተመሰረተ የፌዴራል ሥርዓት መገንባት ያስፈልጋል»
- አቶ አገኘው ተሻገር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
በፉክክር ሳይሆን በትብብር ላይ የተመሰረተ ጠንካራ የፌዴራል ሥርዓት መገንባት እንደሚያስፈልግ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። ክልሎች የሚያወጧቸው ህጎች ለክልላቸው ካለው ጠቀሜታ አንጻር ብቻ ሳይሆን ሌሎች ክልሎች ላይ የሚያስከትለውን ተፅዕኖም ታሳቢ ሊያደርጉ ይገባል ብለዋል።
የፌዴሬሽን ምክር ቤትና የክልሎች የጋራ የምክክር መድረክ ትናንት በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ሲካሄድ ንግግር ያደረጉት አፈ ጉባኤው አቶ አገኘሁ ተሻገር፤ የውይይቱ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102947
- አቶ አገኘው ተሻገር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
በፉክክር ሳይሆን በትብብር ላይ የተመሰረተ ጠንካራ የፌዴራል ሥርዓት መገንባት እንደሚያስፈልግ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ። ክልሎች የሚያወጧቸው ህጎች ለክልላቸው ካለው ጠቀሜታ አንጻር ብቻ ሳይሆን ሌሎች ክልሎች ላይ የሚያስከትለውን ተፅዕኖም ታሳቢ ሊያደርጉ ይገባል ብለዋል።
የፌዴሬሽን ምክር ቤትና የክልሎች የጋራ የምክክር መድረክ ትናንት በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ሲካሄድ ንግግር ያደረጉት አፈ ጉባኤው አቶ አገኘሁ ተሻገር፤ የውይይቱ ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102947
በኢትዮጵያ ከ23 በመቶ በላይ የሚሆኑ ሕፃናት ለአስከፊ ጉልበት ብዝበዛ ተዳርገዋል
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ከ23 በመቶ በላይ የሚሆኑት ሕፃናት ለአስከፊ ጉልበት ብዝበዛ መዳረጋቸውን የአዲስ አበባ ሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የኢንዱስትሪ ሰላም ዳይሬክተር አቶ ካሳ ስዩም እንዳስታወቁት፤ በኢትዮጵያ ብዙ ሕፃናት ጎጂና ከባድ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102973
(ፎቶ ከኢንተርኔት)
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ከ23 በመቶ በላይ የሚሆኑት ሕፃናት ለአስከፊ ጉልበት ብዝበዛ መዳረጋቸውን የአዲስ አበባ ሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ሥራ፣ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ የኢንዱስትሪ ሰላም ዳይሬክተር አቶ ካሳ ስዩም እንዳስታወቁት፤ በኢትዮጵያ ብዙ ሕፃናት ጎጂና ከባድ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102973
(ፎቶ ከኢንተርኔት)
የኤሌክትሮኒክስ ግዢ ሥርዓት የጀመሩ ተቋማት ግብይታቸውን በሚያዝያ ወር አጠናቀዋል
************
(ኢ.ፕ.ድ)
- ከ10 ሺህ በላይ አቅራቢዎች በሥርዓቱ ተመዝግበዋል
የኤሌክትሮኒክስ የመንግሥት ግዥ ሥርዓትን መጠቀም የጀመሩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ግዥዎችን በሚያዝያ ወር ማጠናቀቃቸውን የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ።
የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን የኤሌክትሮኒክስ የመንግሥት ግዥ ሲስተም ፕሮጀክት ማናጀር አቶ ታደሰ ከበደ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ወደ ሲስተም የገቡት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102979
************
(ኢ.ፕ.ድ)
- ከ10 ሺህ በላይ አቅራቢዎች በሥርዓቱ ተመዝግበዋል
የኤሌክትሮኒክስ የመንግሥት ግዥ ሥርዓትን መጠቀም የጀመሩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ግዥዎችን በሚያዝያ ወር ማጠናቀቃቸውን የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ።
የመንግሥት ግዥና ንብረት ባለሥልጣን የኤሌክትሮኒክስ የመንግሥት ግዥ ሲስተም ፕሮጀክት ማናጀር አቶ ታደሰ ከበደ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ወደ ሲስተም የገቡት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102979
ከ56 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የጤና መድህን ሽፋን ተጠቃሚ ሆነዋል
**********
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ከ56 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ የጤና መድህን ሽፋን ተጠቃሚ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ሰሞኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና መድህን ተደራሽነትና የገቢ አሰባሰብ አፈጻጸምን በተመለከተ በተደረገው ውይይት ላይ እንደገለጹት፤ በሀገሪቱ ከ56 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ ጤና መድህን ሽፋን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል። ከእነዚህም ....
ሙሉውን ለማንበ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102997
**********
(ኢ.ፕ.ድ)
በኢትዮጵያ ከ56 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ የጤና መድህን ሽፋን ተጠቃሚ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ሰሞኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና መድህን ተደራሽነትና የገቢ አሰባሰብ አፈጻጸምን በተመለከተ በተደረገው ውይይት ላይ እንደገለጹት፤ በሀገሪቱ ከ56 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ ጤና መድህን ሽፋን ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል። ከእነዚህም ....
ሙሉውን ለማንበ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102997
በትግራይ የሚገኙት ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስችላቸው ቁመና ላይ ደርሰዋል
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በትግራይ ክልል የሚገኙት አራቱ ዩኒቨርሲቲዎች በአሁኑ ወቅት ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስችላቸው ቁመና ላይ መድረሳቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የአስተዳደርና መሰረተ ልማት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብርሃ ከኢፕድ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወደ ሥራ መግባታቸው አንዱ ለሰላም ስምምነቱ ተፈጻሚነት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102976
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በትግራይ ክልል የሚገኙት አራቱ ዩኒቨርሲቲዎች በአሁኑ ወቅት ተማሪዎችን ለመቀበል የሚያስችላቸው ቁመና ላይ መድረሳቸውን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የአስተዳደርና መሰረተ ልማት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሰለሞን አብርሃ ከኢፕድ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፤ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ወደ ሥራ መግባታቸው አንዱ ለሰላም ስምምነቱ ተፈጻሚነት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=102976
የወል እውነታዎች ላይ በማተኮር ሀገርን ማጽናት እንደሚገባ አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ ገለፁ
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
የወል እውነታዎች ላይ በማተኮር ሀገርን ማጽናት እንደሚገባ አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሠ ጫፎ ገለፁ፡፡
አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሠ ጫፎ ይህን የተናገሩት ‹‹መፍጠንና መፍጠር፤ የወል ዕውነቶችን የማጽናት ቀጣይ የትግል ምዕራፍ›› በሚል ርዕስ ለምክር ቤት አባላት፣ ለሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮችና በለሙያዎች ለሦስት ቀናት ሲሰጥ በነበረው የአቅም ግንባታ ሥልጠና ማጠቃለያ ላይ ነው፡፡
በዚሁ በተዘጋጀው የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰነድ ላይ በየደረጃው ያሉ የመንግሥት አካላት ማለትም ሥራ አስፈጻሚ፣ የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች እና በየክልሉ የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮችም መሰልጠናቸውንና በቀጣይም ስልጠናው እሰከ ባለሙያዎች የሚወርድ መሆኑን ነው አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የጠቆሙት፡፡
የስልጠናው ዓላማም ሀገሪቱ ባለፉት አምስት ዓመታት ባጋጠሟት ፈተናዎች በሀገሪቱ ግጭቶች፣ አለመግባባቶች እና ጥርጣሬዎች መፈጠራቸውን ጠቁመው፤ ለነዚህ ሁሉ ችግሮች መነሻ የወል እውነታዎች ላይ ከማትኮርና የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ከመግባባት ይልቅ የተናጠል እውነቶች ላይ በመንጠልጠል የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይ መግባባት ባለመቻላችን እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
ስለሆነም በማያግባቡ ጉዳዮች ላይ በሰከነ መንፈስ በመነጋገር፣ በመመካከር፣ በመተራረም እና የወል የሆነ ዕውነታን በማፅናት ሀገርን ከጋጠማት ችግር ማሻገር ይገባል ብለዋል፡፡
አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሠ አያይዘውም፤ መንግስት አሁን ላይ በሀገሪቱ የሚታዩትን የሠላምና ጸጥታ፣ የኑሮ ውድነት፣ ሙስናን ጨምሮ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ይሰራል ብለዋል።
በአንዳንድ አካባቢዎች የሚታዩ በተናጠል የሚቀርቡ እውነታዎች የሚፈጥሯቸው የፅንፈኝነት አዝማሚያዎችንም መልክ ማስያዝ ይገባልም ነው ያሉት፡፡
ምክትል አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ሰነዱ ሀገሪቱ የገጠሟትን ፈተናዎች በትክክል ያስቀመጠና እነዚህን ችግሮች በፍጥነትና በተገቢው ሥራ እንዴት መፍታት እንዳለብን የሚያሳይ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
ወ/ሮ ሎሚ በዶ አክለውም በቀረበው መረጃ መሠረት በሰነዱ ላይም ከመቼውም ጊዜ የተሻለ መግባባት ላይ የተደረሰበት መሆኑን አንስተው፤ ሰነዱ ወቅቱ የሚጠይቀውን አመራርና ባለሙያ ለማፍራትም ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለውም ነው ያስረዱት፡፡
የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በበኩላቸው የሥልጠና መድረኩ ዋነኛ ዓላማ በሰነዱ ላይ የተቀመጡ ሐሳቦችን በማስገንዘብና በማሳወቅ የሀገረ-መንግሥት ግንባታና ጠንካራ የፓርቲ ሥርዓት በመፍጠርና አቅምን በመገንባት፣ የጋራ ፖለቲካዊ ዕሳቤዎችን መነሻ በማድረግ የወል ዕውነቶችን ማጽናት፣ መግባባት እና ለቀጣይ ሥራ መነሳሳት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
ስለሆነም በግልና በቡድን ዕውነታ ላይ ከማተኮር ይልቅ የወል ዕውነታን በማጽናት በወቅቱ የሚታዩትን ቀውሶች፣ ግጭቶች፣ እና የተለያዩ ችግሮችን ለሕዝብ በተገባው ቃል መሠረት ከምርጫ በፊት የወል እውነቶችን ለማጽናት በጋራ ዕይታ በመፍጠርና በመፍጠን መፍታት የሚገባ እንደሆነ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
ለቀናት ሥልጠናውን ሲወስዱ የነበሩት የምክር ቤት አባላት እንዲሁም የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የጽሕፈት ቤት አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች በቀረበው ሰነድ ላይ ጥልቅ ውይይት አድርገዋል።
በቀረበው የሥልጠናው ገለጻ ላይ ዓለማቀፋዊ፣ አህጉራዊ፣ ቀጠናዊ እና ሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን በደንብ የተነተነ፣ በሀገሪቱ የተከናወኑ መልካም ሥራዎችን እና ችግሮችን ከነቀጣይ መፍትሔዎቻቸው በአግባቡ ያስቀመጠ እና ጥልቅ ግንዛቤን የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል።
ስልጠናው በሌላ አጀንዳ ላይም የሚቀጥል ይሆናል ሲል ምክር ቤቱ አስታውቋል፡፡
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
የወል እውነታዎች ላይ በማተኮር ሀገርን ማጽናት እንደሚገባ አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሠ ጫፎ ገለፁ፡፡
አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሠ ጫፎ ይህን የተናገሩት ‹‹መፍጠንና መፍጠር፤ የወል ዕውነቶችን የማጽናት ቀጣይ የትግል ምዕራፍ›› በሚል ርዕስ ለምክር ቤት አባላት፣ ለሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽሕፈት ቤቶች አመራሮችና በለሙያዎች ለሦስት ቀናት ሲሰጥ በነበረው የአቅም ግንባታ ሥልጠና ማጠቃለያ ላይ ነው፡፡
በዚሁ በተዘጋጀው የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰነድ ላይ በየደረጃው ያሉ የመንግሥት አካላት ማለትም ሥራ አስፈጻሚ፣ የፌዴራል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች እና በየክልሉ የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮችም መሰልጠናቸውንና በቀጣይም ስልጠናው እሰከ ባለሙያዎች የሚወርድ መሆኑን ነው አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ የጠቆሙት፡፡
የስልጠናው ዓላማም ሀገሪቱ ባለፉት አምስት ዓመታት ባጋጠሟት ፈተናዎች በሀገሪቱ ግጭቶች፣ አለመግባባቶች እና ጥርጣሬዎች መፈጠራቸውን ጠቁመው፤ ለነዚህ ሁሉ ችግሮች መነሻ የወል እውነታዎች ላይ ከማትኮርና የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ከመግባባት ይልቅ የተናጠል እውነቶች ላይ በመንጠልጠል የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይ መግባባት ባለመቻላችን እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
ስለሆነም በማያግባቡ ጉዳዮች ላይ በሰከነ መንፈስ በመነጋገር፣ በመመካከር፣ በመተራረም እና የወል የሆነ ዕውነታን በማፅናት ሀገርን ከጋጠማት ችግር ማሻገር ይገባል ብለዋል፡፡
አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሠ አያይዘውም፤ መንግስት አሁን ላይ በሀገሪቱ የሚታዩትን የሠላምና ጸጥታ፣ የኑሮ ውድነት፣ ሙስናን ጨምሮ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ይሰራል ብለዋል።
በአንዳንድ አካባቢዎች የሚታዩ በተናጠል የሚቀርቡ እውነታዎች የሚፈጥሯቸው የፅንፈኝነት አዝማሚያዎችንም መልክ ማስያዝ ይገባልም ነው ያሉት፡፡
ምክትል አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ሰነዱ ሀገሪቱ የገጠሟትን ፈተናዎች በትክክል ያስቀመጠና እነዚህን ችግሮች በፍጥነትና በተገቢው ሥራ እንዴት መፍታት እንዳለብን የሚያሳይ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
ወ/ሮ ሎሚ በዶ አክለውም በቀረበው መረጃ መሠረት በሰነዱ ላይም ከመቼውም ጊዜ የተሻለ መግባባት ላይ የተደረሰበት መሆኑን አንስተው፤ ሰነዱ ወቅቱ የሚጠይቀውን አመራርና ባለሙያ ለማፍራትም ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለውም ነው ያስረዱት፡፡
የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በበኩላቸው የሥልጠና መድረኩ ዋነኛ ዓላማ በሰነዱ ላይ የተቀመጡ ሐሳቦችን በማስገንዘብና በማሳወቅ የሀገረ-መንግሥት ግንባታና ጠንካራ የፓርቲ ሥርዓት በመፍጠርና አቅምን በመገንባት፣ የጋራ ፖለቲካዊ ዕሳቤዎችን መነሻ በማድረግ የወል ዕውነቶችን ማጽናት፣ መግባባት እና ለቀጣይ ሥራ መነሳሳት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
ስለሆነም በግልና በቡድን ዕውነታ ላይ ከማተኮር ይልቅ የወል ዕውነታን በማጽናት በወቅቱ የሚታዩትን ቀውሶች፣ ግጭቶች፣ እና የተለያዩ ችግሮችን ለሕዝብ በተገባው ቃል መሠረት ከምርጫ በፊት የወል እውነቶችን ለማጽናት በጋራ ዕይታ በመፍጠርና በመፍጠን መፍታት የሚገባ እንደሆነ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
ለቀናት ሥልጠናውን ሲወስዱ የነበሩት የምክር ቤት አባላት እንዲሁም የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤት የጽሕፈት ቤት አመራሮችና ከፍተኛ ባለሙያዎች በቀረበው ሰነድ ላይ ጥልቅ ውይይት አድርገዋል።
በቀረበው የሥልጠናው ገለጻ ላይ ዓለማቀፋዊ፣ አህጉራዊ፣ ቀጠናዊ እና ሀገራዊ ነባራዊ ሁኔታዎችን በደንብ የተነተነ፣ በሀገሪቱ የተከናወኑ መልካም ሥራዎችን እና ችግሮችን ከነቀጣይ መፍትሔዎቻቸው በአግባቡ ያስቀመጠ እና ጥልቅ ግንዛቤን የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል።
ስልጠናው በሌላ አጀንዳ ላይም የሚቀጥል ይሆናል ሲል ምክር ቤቱ አስታውቋል፡፡