ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ከእነተሽከርካሪዎቹ መያዛቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለፀ።
የተለያዩ አልባሳት ቦንዳ፣ ሺሻ ማስጨሻ ዕቃዎች፣ የተለያዩ ዓይነት ሲጋራዎች እና ህገ-ወጥ መድሀኒቶችን የጫኑ ተሽከርካሪዎች መነሻቸውን ከጂቡቲ አድርገው አዲስ አበባ ከተማ ሊገቡ ሲሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ እና የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከኅብረተሰቡ የደረሳቸውን ጥቆማ መሠረት በማድረግ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በጋራ ባደረጉት ጠንካራ ፍተሻ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ከነ-ተሽከርካሪዎቹ መያዛቸው ታውቋል።
በወንጀሉ የተሳተፋ ሁለት ተጠርጣሪዎችም በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራ እንደሆነ ተገልጿል።
የተያዙት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጉምሩክ ኮሚሽን በደረሰኝ ገቢ መደረጋቸው ተጠቅሷል።
የፀጥታ ተቋማቱ በኮንትሮባንድ ላይ እያደረጉ ያሉትን የተቀናጀ ኦፕሬሽንና ክትትል አጠናክረው መቀጠላቸውን እየገለጹ ኅብረተሰቡ እስከአሁን ላደረገው ትብብር ምስጋና አቅርበው የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመግታት በሚደረገው ጥረት ውስጥ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ የበለጠ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የተለያዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ከእነተሽከርካሪዎቹ መያዛቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለፀ።
የተለያዩ አልባሳት ቦንዳ፣ ሺሻ ማስጨሻ ዕቃዎች፣ የተለያዩ ዓይነት ሲጋራዎች እና ህገ-ወጥ መድሀኒቶችን የጫኑ ተሽከርካሪዎች መነሻቸውን ከጂቡቲ አድርገው አዲስ አበባ ከተማ ሊገቡ ሲሉ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ እና የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ከኅብረተሰቡ የደረሳቸውን ጥቆማ መሠረት በማድረግ ኃይሌ ጋርመንት አካባቢ በጋራ ባደረጉት ጠንካራ ፍተሻ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ ከነ-ተሽከርካሪዎቹ መያዛቸው ታውቋል።
በወንጀሉ የተሳተፋ ሁለት ተጠርጣሪዎችም በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራ እንደሆነ ተገልጿል።
የተያዙት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ለኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጉምሩክ ኮሚሽን በደረሰኝ ገቢ መደረጋቸው ተጠቅሷል።
የፀጥታ ተቋማቱ በኮንትሮባንድ ላይ እያደረጉ ያሉትን የተቀናጀ ኦፕሬሽንና ክትትል አጠናክረው መቀጠላቸውን እየገለጹ ኅብረተሰቡ እስከአሁን ላደረገው ትብብር ምስጋና አቅርበው የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴን ለመግታት በሚደረገው ጥረት ውስጥ እያደረገ ያለውን ተሳትፎ የበለጠ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት‼️
ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርእይ" ዛሬ በሳይንስ ሙዚየም አስጀምረናል። በዐውደ ርእዩ የመንግሥት እና የግል ተቋማት ፣ በጤና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሠማሩ ድርጅቶች እንዲሁም የምርምር ተቋማት ይሳተፋሉ።
ሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርእይ" ዛሬ በሳይንስ ሙዚየም አስጀምረናል። በዐውደ ርእዩ የመንግሥት እና የግል ተቋማት ፣ በጤና ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሠማሩ ድርጅቶች እንዲሁም የምርምር ተቋማት ይሳተፋሉ።
አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከ ዩኒዶ ተወካይ ጋር ተወያዩ
***************
(ኢ.ፕ.ድ)
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በዛሬው ዕለት ከተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት(ዩኒዶ) ተወካይ ኦሬሊያ ካላብሮን ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት በኢትዮጵያ እና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) መካከል ያለውን አጋርነት ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መሆኑ ታውቋል።
አምባሳደር ምስጋኑ በዚህ ወቅት ፥ ኢትዮጵያ ከዩኒዶ ጋር በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች፣ በጨርቃ ጨርቅ፣ በቆዳና ቆዳ ውጤቶችና በፋርማሲዩቲካል ምርቶች ላይ አጋርነቷን ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን አረጋግጠዋል።
ተወካይ ኃላፊዋ ኦሬሊያ ካላብሮን በበኩላቸው÷ የኢትዮጵያ መንግስት እየወሰደ ያለውን የማሻሻያ እርምጃዎች አድንቀዋል፡፡
በተጨማሪም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ለማከናወን ስላቀዳቸው ተግባራት ተወያይተዋል።
***************
(ኢ.ፕ.ድ)
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በዛሬው ዕለት ከተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት(ዩኒዶ) ተወካይ ኦሬሊያ ካላብሮን ጋር ተወያይተዋል፡፡
የሁለቱ ወገኖች ውይይት በኢትዮጵያ እና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) መካከል ያለውን አጋርነት ለማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መሆኑ ታውቋል።
አምባሳደር ምስጋኑ በዚህ ወቅት ፥ ኢትዮጵያ ከዩኒዶ ጋር በአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች፣ በጨርቃ ጨርቅ፣ በቆዳና ቆዳ ውጤቶችና በፋርማሲዩቲካል ምርቶች ላይ አጋርነቷን ለማሳደግ ዝግጁ መሆኗን አረጋግጠዋል።
ተወካይ ኃላፊዋ ኦሬሊያ ካላብሮን በበኩላቸው÷ የኢትዮጵያ መንግስት እየወሰደ ያለውን የማሻሻያ እርምጃዎች አድንቀዋል፡፡
በተጨማሪም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት በኢትዮጵያ ለማከናወን ስላቀዳቸው ተግባራት ተወያይተዋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሀገር አቀፍ የጤና ዐውደ ርእይ መክፈቻ ላይ ያደረጉት ንግግር።
በዘንድሮው ክረምት ሁለት ሚሊዮን በጎ ፍቃደኞች ይሳተፋሉ
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ ለአምስት ወራት በሚቆየው በዘንድሮው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሀ ግብር ሁለት ሚሊዮን በጎ ፍቃደኞች እንደሚሳተፉና በዚህም ከመንግሥት ወጪ ይደረግ የነበረ ሶስት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር እንደሚድን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ አደራጎት ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ አደራጎት ማስተባበሪያ ኮሚሽን የበጎ ፍቃድ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=103055
*************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ ለአምስት ወራት በሚቆየው በዘንድሮው የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሀ ግብር ሁለት ሚሊዮን በጎ ፍቃደኞች እንደሚሳተፉና በዚህም ከመንግሥት ወጪ ይደረግ የነበረ ሶስት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር እንደሚድን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ አደራጎት ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ አደራጎት ማስተባበሪያ ኮሚሽን የበጎ ፍቃድ ...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=103055
"በመንገዱ መጓተት ምክንያት ለእንግልት ተዳርገናል”
የጎንደር አዘዞ ነዋሪዎች
"ግንባታው የዘገየው በኮንትራክተሩ የአፈጻጸም ማነስ ነው”
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
በጎንደር አዘዞ መንገድ ሥራ መጓተት ምክንያት ተጉላልተናል ሲሉ የአዘዞ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጎንደር ኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች ማኔጅመንት ፅህፈት ቤት በበኩሉ መንገዱን የሚሰራው ኮንትራክተር የአፈፃፀም ማነስ ነው ብሏል።
የጎንደር አዘዞ ነዋሪው ሙሉቀን አካልነህ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ መንገዱ ለዓመታት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=103048
(ፎቶ ፋይል)
የጎንደር አዘዞ ነዋሪዎች
"ግንባታው የዘገየው በኮንትራክተሩ የአፈጻጸም ማነስ ነው”
የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር
*****************
(ኢ.ፕ.ድ)
በጎንደር አዘዞ መንገድ ሥራ መጓተት ምክንያት ተጉላልተናል ሲሉ የአዘዞ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የጎንደር ኮንስትራክሽን ፕሮጀክቶች ማኔጅመንት ፅህፈት ቤት በበኩሉ መንገዱን የሚሰራው ኮንትራክተር የአፈፃፀም ማነስ ነው ብሏል።
የጎንደር አዘዞ ነዋሪው ሙሉቀን አካልነህ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ መንገዱ ለዓመታት ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=103048
(ፎቶ ፋይል)