"ኢቢሲ በዘመን ጅረት" የፎቶግራፍ አውደርዕይ‼️
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከኢቢሲ ጋር በመተበበር "ኢቢሲ በዘመን ጅረት" በሚል መሪ ሀሳብ ያዘጋጀው የፎቶግራፍ አውደርዕይ በአዲሱ የኢቢሲ ሚዲያ ኮምፕሌክስ በዛሬው ዕለት በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ በኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍስሀ ይታገሱ እና በኢፕድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ታደሠ ተከፍቷል። አውደርዕዩ በኢፕድ ዓይን ይህንን ይመስላል‼️
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ከኢቢሲ ጋር በመተበበር "ኢቢሲ በዘመን ጅረት" በሚል መሪ ሀሳብ ያዘጋጀው የፎቶግራፍ አውደርዕይ በአዲሱ የኢቢሲ ሚዲያ ኮምፕሌክስ በዛሬው ዕለት በፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ በኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፍስሀ ይታገሱ እና በኢፕድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ታደሠ ተከፍቷል። አውደርዕዩ በኢፕድ ዓይን ይህንን ይመስላል‼️
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት‼️
የዕለት ከዕለት ጥረት በተገቢው መንገድ ካልተደረገ ዘላቂ ሰላምን ማስፈን አይቻልም። እንደ አረንጓዴ ዐሻራችን ካሉ የልማት ሥራዎች ጎን ለጎን የጋራ ሰላማችንን ለማጎልበት የበለጠ ተባብረን መሥራት ይኖርብናል።
የዕለት ከዕለት ጥረት በተገቢው መንገድ ካልተደረገ ዘላቂ ሰላምን ማስፈን አይቻልም። እንደ አረንጓዴ ዐሻራችን ካሉ የልማት ሥራዎች ጎን ለጎን የጋራ ሰላማችንን ለማጎልበት የበለጠ ተባብረን መሥራት ይኖርብናል።