የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት‼️
ዛሬ 24 የስፖርት ማዘውተሪያዎችንና የልጆች መጫወቻ ስፍራዎችን ከ410 ሚሊዮን ብር በላይ ገንብተን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል::
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን አዲስ አበባን ለዛሬና ለነገው ትውልድ ምቹ ለማድረግ፣ በከተማችን ልጆች እንደ ልባቸው የሚቦርቁባት ፣ በየአካባቢያቸው በቂ የመጫወቻ እና ስፖርት ማዘውተሪያ ቦታ እንዲኖራቸው ለማድረግ ባበረከቱልን "የመደመር ትውልድ" መፃሀፍ የሰጡንን አደራ ተቀብለን እና ቃላችንን ጠብቀን በሦስት ወር ጊዜ ውስጥ 7 ቱን የወጣት የስፖርት ማዘውተሪያ እና የህፃናት መጫወቻ በ110 ሚሊዮን ብር "ከመደመር ትውልድ" መፅሃፍ ሽያጭ ባገኘነው ገንብተን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል::
ቀሪዎቹ 17ቱ ፕሮጀክቶች ደግሞ የከተማ አስተዳደሩ ከ300 ሚሊዮን በላይ በሆነ ወጪ የገነባቸው ናቸው ።ይህም የከተማችን ልጆች በአካል እና በአእምሮ የበለጸጉ ሆነው እንዲያድጉ ለማድረግ የሰጠነውን ትኩረት ያሳያል።
በዚህ በጀት ዓመት ብቻ በከተማችን እስካሁን ድረስ ከ5,000 በላይ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ለመረጠን ህዝብ በትጋትና በታማኝነት ማገልገላችንን አረጋግጠናል።
ዛሬ 24 የስፖርት ማዘውተሪያዎችንና የልጆች መጫወቻ ስፍራዎችን ከ410 ሚሊዮን ብር በላይ ገንብተን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል::
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን አዲስ አበባን ለዛሬና ለነገው ትውልድ ምቹ ለማድረግ፣ በከተማችን ልጆች እንደ ልባቸው የሚቦርቁባት ፣ በየአካባቢያቸው በቂ የመጫወቻ እና ስፖርት ማዘውተሪያ ቦታ እንዲኖራቸው ለማድረግ ባበረከቱልን "የመደመር ትውልድ" መፃሀፍ የሰጡንን አደራ ተቀብለን እና ቃላችንን ጠብቀን በሦስት ወር ጊዜ ውስጥ 7 ቱን የወጣት የስፖርት ማዘውተሪያ እና የህፃናት መጫወቻ በ110 ሚሊዮን ብር "ከመደመር ትውልድ" መፅሃፍ ሽያጭ ባገኘነው ገንብተን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል::
ቀሪዎቹ 17ቱ ፕሮጀክቶች ደግሞ የከተማ አስተዳደሩ ከ300 ሚሊዮን በላይ በሆነ ወጪ የገነባቸው ናቸው ።ይህም የከተማችን ልጆች በአካል እና በአእምሮ የበለጸጉ ሆነው እንዲያድጉ ለማድረግ የሰጠነውን ትኩረት ያሳያል።
በዚህ በጀት ዓመት ብቻ በከተማችን እስካሁን ድረስ ከ5,000 በላይ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ለመረጠን ህዝብ በትጋትና በታማኝነት ማገልገላችንን አረጋግጠናል።
የተጠያቂነት ሥርዓት አለመኖር ለመንግሥት ንብረት ብክነት ምክንያት ሆኗል
********************
(ኢ ፕ ድ)
የተጠያቂነት ሥርዓት አለመኖር ለመንግሥት ንብረት ብክነት ምክንያት እንደሆነ የግዢና ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀጂ ኢብሳ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ እስካሁን የመንግሥት ንብረት ያለአግባብ ያስቀመጠ ወይንም አገልግሎት የማይሰጥ ንብረትን በወቅቱ ያላስወገደ ተጠያቂ የሚሆንበት የሕግ አግባብ ...
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02Tz4F8PBfkoiN99B8SkcKLNF5ZCXMWYS4wcLVJJfd3uXvgv5qRx7uAgL55TquAEiXl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
********************
(ኢ ፕ ድ)
የተጠያቂነት ሥርዓት አለመኖር ለመንግሥት ንብረት ብክነት ምክንያት እንደሆነ የግዢና ንብረት ባለሥልጣን አስታወቀ።
የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀጂ ኢብሳ በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ እስካሁን የመንግሥት ንብረት ያለአግባብ ያስቀመጠ ወይንም አገልግሎት የማይሰጥ ንብረትን በወቅቱ ያላስወገደ ተጠያቂ የሚሆንበት የሕግ አግባብ ...
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02Tz4F8PBfkoiN99B8SkcKLNF5ZCXMWYS4wcLVJJfd3uXvgv5qRx7uAgL55TquAEiXl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
በትግራይ ክልል 6 ነጥብ 6 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ
*******
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል በተያዘው ክረምት 6 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ችግኝ የመትከል ሥራ መጀመሩን የክልሉ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገለፁ።
የቢሮው ዳይሬክተር አስተባባሪ አቶ ተስፋይ ተክለሃይማኖት ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት፤ ከፌዴራል መንግሥት እና ከበጎ አድራጊዎች በተገኘ እገዛ በያዝነው ክረምት ....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02V5WP6u3dJTFMT45amG8qcRScMan8hYtvciDqPQ39o3mhMgHuwpchyYuFVDKZ33VQl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
*******
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል በተያዘው ክረምት 6 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን ችግኝ የመትከል ሥራ መጀመሩን የክልሉ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገለፁ።
የቢሮው ዳይሬክተር አስተባባሪ አቶ ተስፋይ ተክለሃይማኖት ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት፤ ከፌዴራል መንግሥት እና ከበጎ አድራጊዎች በተገኘ እገዛ በያዝነው ክረምት ....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02V5WP6u3dJTFMT45amG8qcRScMan8hYtvciDqPQ39o3mhMgHuwpchyYuFVDKZ33VQl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
በኦሮሚያ ከስድስት ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተገንብተዋል
👉ከሦስት ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል
**********************
(ኢ ፕ ድ)
በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አስራ አንድ ወራት በስድስት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር ወጪ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች መገንባታቸውን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በፕሮጀክቶቹ ከሦስት ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሀመድዚያድ ገለቶ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በክልሉ ባለፉት አስራ አንድ ወራት በስድስት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር ወጪ ንጹህ ....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02AbigFv5SHQJ59TeBrZ2KEpRjqD5sB5egFKq965jkRr6R8GNka4PKZ9wETnVQ74fnl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
👉ከሦስት ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ ሆነዋል
**********************
(ኢ ፕ ድ)
በኦሮሚያ ክልል ባለፉት አስራ አንድ ወራት በስድስት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር ወጪ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች መገንባታቸውን የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በፕሮጀክቶቹ ከሦስት ሚሊዮን በላይ ዜጎች ተጠቃሚ መሆናቸው ተገልጿል፡፡
የክልሉ ውሃና ኢነርጂ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙሀመድዚያድ ገለቶ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በክልሉ ባለፉት አስራ አንድ ወራት በስድስት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር ወጪ ንጹህ ....
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02AbigFv5SHQJ59TeBrZ2KEpRjqD5sB5egFKq965jkRr6R8GNka4PKZ9wETnVQ74fnl&id=100069403920568&mibextid=Nif5oz
#ኢፕድ_ድንቃድንቅ ‼
የዓለማችን ረጅሙ ዘፈን🎼
ብዙውን ጊዜ ብዙዎቻችን የምናዳምጠው አንድ ዘፈን ርዝማኔው ከሶስት እስከ አምስት ደቂቃ፤ ቢረዝም 10 ደቂቃ እንደሆነ ይታወቃል።
እአአ "ከ2013 እስከ 2018 ባሉት አመታት በቢልቦርድ ላይ ከተቀመጡ ሙዚቃዎች መካከልም አማካይ የአንድ ዘፈን ርዝማኔ ከሶስት ደቂቃ ከ50 ሰከንድ ወደ 3 ደቂቃ ከ30 ሰከንድ መቀነሱን ኳርትዝ በ2019 ባወጣው መረጃ አስነብቧል።
ረጅሙ ዘፈን ተብሎ የነበረውም የፍቅር ዘፈን ሲሆን፤ የ10 ደቂቃ ቆይታ እንደነበረው ዘገባው አመላክቷል። አልፎ አልፎም ከዚህ ዘለቅ ያለ ርዝማኔ ያላቸው ዘፈኖች ታይተዋል።
የብዙ ሙያዎች ባለቤት የሆነው ህንዳዊው ጸሐፊ፣ ተመራማሪ እና አነቃቂ ንግግር አድራጊዊው ዶ/ር ጃጋዴሽ ፒላይ ከዚህ የተለየ ስራውን ይዞ ብቅ ብሎ፤ ዓለምን አስደምሟል።
ያሰበውን ለማድረግ ባደረጋቸው ውጣ ውረዶች ከተጋፈጠው ረጅም ጉዞ በኋላ፤ ዶ/ር ፒላይ ረጅምም ብቻ ተብሎ የሚገለጽጸውን ሳይሆን በጣም ረጅም የሆነውን ዘፈን ይዞ ብቅ ብሏል።
የዶክተር ፒላይ ዘፈን ርዝማኔ ዓለምን ጉድ አስብሎ በዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይም ሊሰፍር ችሏል።
ይህ ባለ ሪከርዱ ዘፈን 138 ሰዓት ከ41 ደቂቃ ከ20 ሰከንድ ርዝመት ያለው መሆኑን ከዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ያገኘነው መረጀጃያሳያል።
ይህ የዓለማችን ረጅሙ ዘፈን አምስት ቀናት ሳይቋረጥ መደመጥ የሚችል ነውም ተብሏል።
የዘፈኑ ግጥም ከ15 ሺህ በላይ ስንኞች ያሉት ሲሆን፤ ዘፈኑን አቀናብሮ ለመጨረስ የአራት ዓመታት ከ63 ቀናት እድሜን የወሰደ መሆኑም ተገልጿል።
ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓም
በሙሳ መሀመድ
የዓለማችን ረጅሙ ዘፈን🎼
ብዙውን ጊዜ ብዙዎቻችን የምናዳምጠው አንድ ዘፈን ርዝማኔው ከሶስት እስከ አምስት ደቂቃ፤ ቢረዝም 10 ደቂቃ እንደሆነ ይታወቃል።
እአአ "ከ2013 እስከ 2018 ባሉት አመታት በቢልቦርድ ላይ ከተቀመጡ ሙዚቃዎች መካከልም አማካይ የአንድ ዘፈን ርዝማኔ ከሶስት ደቂቃ ከ50 ሰከንድ ወደ 3 ደቂቃ ከ30 ሰከንድ መቀነሱን ኳርትዝ በ2019 ባወጣው መረጃ አስነብቧል።
ረጅሙ ዘፈን ተብሎ የነበረውም የፍቅር ዘፈን ሲሆን፤ የ10 ደቂቃ ቆይታ እንደነበረው ዘገባው አመላክቷል። አልፎ አልፎም ከዚህ ዘለቅ ያለ ርዝማኔ ያላቸው ዘፈኖች ታይተዋል።
የብዙ ሙያዎች ባለቤት የሆነው ህንዳዊው ጸሐፊ፣ ተመራማሪ እና አነቃቂ ንግግር አድራጊዊው ዶ/ር ጃጋዴሽ ፒላይ ከዚህ የተለየ ስራውን ይዞ ብቅ ብሎ፤ ዓለምን አስደምሟል።
ያሰበውን ለማድረግ ባደረጋቸው ውጣ ውረዶች ከተጋፈጠው ረጅም ጉዞ በኋላ፤ ዶ/ር ፒላይ ረጅምም ብቻ ተብሎ የሚገለጽጸውን ሳይሆን በጣም ረጅም የሆነውን ዘፈን ይዞ ብቅ ብሏል።
የዶክተር ፒላይ ዘፈን ርዝማኔ ዓለምን ጉድ አስብሎ በዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይም ሊሰፍር ችሏል።
ይህ ባለ ሪከርዱ ዘፈን 138 ሰዓት ከ41 ደቂቃ ከ20 ሰከንድ ርዝመት ያለው መሆኑን ከዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ ላይ ያገኘነው መረጀጃያሳያል።
ይህ የዓለማችን ረጅሙ ዘፈን አምስት ቀናት ሳይቋረጥ መደመጥ የሚችል ነውም ተብሏል።
የዘፈኑ ግጥም ከ15 ሺህ በላይ ስንኞች ያሉት ሲሆን፤ ዘፈኑን አቀናብሮ ለመጨረስ የአራት ዓመታት ከ63 ቀናት እድሜን የወሰደ መሆኑም ተገልጿል።
ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓም
በሙሳ መሀመድ
በአዲስ አበባና አካባቢዋ 495 አደጋዎች ማጋጠማቸውን የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በተጠናቀቀዉ የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት በአዲስ አበባና አካባቢዋ 495 አደጋዎች ማጋጠማቸውን የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
ኮሚሽኑ እንደገለጸው፤ ከደረሱት አደጋዎች ውስጥ 326 የእሳት አደጋዎች ናቸው። ቀሪዎቹ ከእሳት ዉጪ ያጋጠሙ ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎች ናቸው ብሏል።
በደረሱት አደጋዎች ምክንያት የ110 ሰዎች ሕይወት አልፏል፤ 165 በሚሆኑ ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሷል።
864 ሚሊዮን 416 ሺህ ብር የሚገመት ንብረት ሲወድም የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በአደረጉት ርብርብ ዘጠኝ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ብር የሚገመት ንብረትንም ማዳን መቻላቸውን የኮሚሽኑ መረጃ ያመለክታል።
ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ .ም
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በተጠናቀቀዉ የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት በአዲስ አበባና አካባቢዋ 495 አደጋዎች ማጋጠማቸውን የአዲስ አበባ የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
ኮሚሽኑ እንደገለጸው፤ ከደረሱት አደጋዎች ውስጥ 326 የእሳት አደጋዎች ናቸው። ቀሪዎቹ ከእሳት ዉጪ ያጋጠሙ ሌሎች ድንገተኛ አደጋዎች ናቸው ብሏል።
በደረሱት አደጋዎች ምክንያት የ110 ሰዎች ሕይወት አልፏል፤ 165 በሚሆኑ ሰዎች ላይ ከባድና ቀላል ጉዳት ደርሷል።
864 ሚሊዮን 416 ሺህ ብር የሚገመት ንብረት ሲወድም የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በአደረጉት ርብርብ ዘጠኝ ነጥብ ስምንት ቢሊዮን ብር የሚገመት ንብረትንም ማዳን መቻላቸውን የኮሚሽኑ መረጃ ያመለክታል።
ሐምሌ 8 ቀን 2015 ዓ .ም