6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ዛሬ ይከፈታል
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የ6ኛው ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የሪፐብሊኩ ፕሬዘዳንት በሚገኙበት ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
የሪፐብሊኩ ፕሬዘዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላት በተገኙበት የፌደራል መንግስቱን ዓመታዊ ዕቅድ የሚያቀርቡ ይሆናል።
በምክር ቤቱ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የሁለቱ ምክር ቤቶች አባላት፣ የሐይማኖት አባቶች፣ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሃገራት ዲፕሎማቶች፣ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ይገኛሉ።
መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የ6ኛው ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የሪፐብሊኩ ፕሬዘዳንት በሚገኙበት ዛሬ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
የሪፐብሊኩ ፕሬዘዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላት በተገኙበት የፌደራል መንግስቱን ዓመታዊ ዕቅድ የሚያቀርቡ ይሆናል።
በምክር ቤቱ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የሁለቱ ምክር ቤቶች አባላት፣ የሐይማኖት አባቶች፣ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሃገራት ዲፕሎማቶች፣ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ይገኛሉ።
መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ኮሚሽን ከባለድርሻ አካላት ጋር ስኬታማ ውይይት አካሂዷል
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመንግሥት፣ ከወጣቶች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ስኬታማ ውይይት ማከናወኑን አስታወቀ።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ኮሚሽኑ ከዚህ በፊት ከመምህራን፣ ከሃይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች፣ ከአካል ጉዳተኞች፣ ከወጣቶች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል። አሁን ደግሞ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ከከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል።
በዚህም መንግሥት በሀገራዊ ምክክሩ የሚጠበቅበትን እንዲወጣ ስለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ግንዛቤ እንዲኖረው ተደርጓል ያሉት ቃል አቀባዩ፤ ኮሚሽኑ የምክክር ሂደቱን ከሚመራበት መሰረታዊ መርሆዎች አኳያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያከናወናቸው ውይይቶች ስኬታማ መሆናቸውን ገልጸዋል።
“ኮሚሽኑ በተቋቋመበት አዋጅ መሰረት ገለልተኛ ነው። ተጠሪነቱም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው” ያሉት ቃል አቀባዩ፤ ሀገራዊ
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ...............
https://press.et/?p=110924
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ከመንግሥት፣ ከወጣቶች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ስኬታማ ውይይት ማከናወኑን አስታወቀ።
የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ቃል አቀባይ አቶ ጥበቡ ታደሰ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደተናገሩት፤ ኮሚሽኑ ከዚህ በፊት ከመምህራን፣ ከሃይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች፣ ከአካል ጉዳተኞች፣ ከወጣቶች እና ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አድርጓል። አሁን ደግሞ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እና ከከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ጋር ውይይት አድርጓል።
በዚህም መንግሥት በሀገራዊ ምክክሩ የሚጠበቅበትን እንዲወጣ ስለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ግንዛቤ እንዲኖረው ተደርጓል ያሉት ቃል አቀባዩ፤ ኮሚሽኑ የምክክር ሂደቱን ከሚመራበት መሰረታዊ መርሆዎች አኳያ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያከናወናቸው ውይይቶች ስኬታማ መሆናቸውን ገልጸዋል።
“ኮሚሽኑ በተቋቋመበት አዋጅ መሰረት ገለልተኛ ነው። ተጠሪነቱም ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው” ያሉት ቃል አቀባዩ፤ ሀገራዊ
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ...............
https://press.et/?p=110924
ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር ሀገራዊ እሴቶቻችንን እንዴት እንጠቀምባቸው?
************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያውያን ለዘመናት ተከባብረውና ተቻችለው ሀዘናቸውን ሆነ ደስታቸውን እየተጋሩ በጋራ ኖረዋል፡፡
በዘመናት ሂደት በተፈጠሩ የባእዳን ትርክቶች ምክንያት አለመግባባቶች ሲፈጠሩ ይስተዋላል፡፡
እነዚህ ልዩነቶች እየሰፉ ሄደው ዛሬ ላይ እዚህም እዚያ ግጭቶች ሲፈጠሩ ይስተዋላል፡፡
ይህን ችግር ለመቅረፍም ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ የምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ የዝግጅት ሥራዎችን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
የዘርፉ ምሁራን ኢትዮጵያውያን አብሮነትን የሚያጠናክሩ፣ ችግሮች ሲፈጠሩም የሚፈቱበት ቱባ ሀገር በቀል እውቀቶች አሉና በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለባቸው እያሳሰቡ ነው፡፡
በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሰጡት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሶሻል አንትሮፖሎጂ መምህር አቶ አንዷለም አሰፋ እንደሚሉት፤ የሀገራዊ ምክክር ዋና ዓላማዎች ግንዛቤ መፍጠር፣ የጋራ መግባባት መገንባት እና ለአሳሳቢ ሀገራዊ……..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=110920
************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያውያን ለዘመናት ተከባብረውና ተቻችለው ሀዘናቸውን ሆነ ደስታቸውን እየተጋሩ በጋራ ኖረዋል፡፡
በዘመናት ሂደት በተፈጠሩ የባእዳን ትርክቶች ምክንያት አለመግባባቶች ሲፈጠሩ ይስተዋላል፡፡
እነዚህ ልዩነቶች እየሰፉ ሄደው ዛሬ ላይ እዚህም እዚያ ግጭቶች ሲፈጠሩ ይስተዋላል፡፡
ይህን ችግር ለመቅረፍም ሀገራዊ ምክክር ለማካሄድ የምክክር ኮሚሽን ተቋቁሞ የዝግጅት ሥራዎችን በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡
የዘርፉ ምሁራን ኢትዮጵያውያን አብሮነትን የሚያጠናክሩ፣ ችግሮች ሲፈጠሩም የሚፈቱበት ቱባ ሀገር በቀል እውቀቶች አሉና በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለባቸው እያሳሰቡ ነው፡፡
በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሰጡት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ሶሻል አንትሮፖሎጂ መምህር አቶ አንዷለም አሰፋ እንደሚሉት፤ የሀገራዊ ምክክር ዋና ዓላማዎች ግንዛቤ መፍጠር፣ የጋራ መግባባት መገንባት እና ለአሳሳቢ ሀገራዊ……..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=110920
በመዲናዋ እየተሰጠ በሚገኘው ነፃ የሕክምና አገልግሎት ከ112 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ተጠቃሚ ሆነዋል
***********
(ኢ.ፕ.ድ)
👉በነፃ ሕክምናው ከ28 ሚሊዮን በላይ ብር ወጪ ተደርጓል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ እየሰጠ በሚገኘው የክረምት ነፃ የሕክምና የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከ112 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስታወቀ፡፡
ለነዋሪዎች በተደረገ የሜዲካል ሕክምና እስካሁን ከ28 ነጥብ አራት ሚሊዮን በላይ ብር ወጪ መደረጉም ተገልጿል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የሕክምና አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ መልካሙ ጥሩነህ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከሰኔ ወር ጀምሮ እየሰጠ በሚገኘው የክረምት ነፃ የቅድመ በሽታ የመከላከልና ሕክምና የመስጠት ሥራ 112 ሺህ 624 ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን፤ ለሜዲካል ሕክምናውም እስካሁን...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=110960
***********
(ኢ.ፕ.ድ)
👉በነፃ ሕክምናው ከ28 ሚሊዮን በላይ ብር ወጪ ተደርጓል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ እየሰጠ በሚገኘው የክረምት ነፃ የሕክምና የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ከ112 ሺህ በላይ ነዋሪዎች ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን አስታወቀ፡፡
ለነዋሪዎች በተደረገ የሜዲካል ሕክምና እስካሁን ከ28 ነጥብ አራት ሚሊዮን በላይ ብር ወጪ መደረጉም ተገልጿል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ የሕክምና አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ መልካሙ ጥሩነህ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከሰኔ ወር ጀምሮ እየሰጠ በሚገኘው የክረምት ነፃ የቅድመ በሽታ የመከላከልና ሕክምና የመስጠት ሥራ 112 ሺህ 624 ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ የተቻለ ሲሆን፤ ለሜዲካል ሕክምናውም እስካሁን...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://press.et/?p=110960
የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
👉 ከአጠቃላይ ተማሪዎች 3 ነጥብ 2 በመቶዎቹ ብቻ 50 በመቶና ከዛ በላይ አምጥተዋል
👉 ከ 3 ሺ 106 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 1 ሺ 328 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም
የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኗል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ በትምህርት ዘመኑ ፈተናውን ከወሰዱት 845ሺ በላይ ተማሪዎች ውስጥ 50 በመቶና ከዛ በላይ ያመጡት 27 ሺ267 ተማሪዎች ብቻ ናቸው።
ይህም ከአጠቃላይ ተማሪዎች 3 ነጥብ 2 በመቶ የሚሸፍን ነው።
ተማሪዎችን ካስፈተኑ 3 ሺ 106 ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንድ ሺ 328 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ እንዳልቻሉም ገልጸዋል።
በዘንድሮው ዓመት በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 649/700 ሲሆን በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 533/600 መሆኑንም አስታውቀዋል።
ለአንድ ጊዜ ብቻ ተብሎ የነበረው የሪሚዲያል ፕሮግራምም የሚጠበቀውን ያህል ተማሪ ባለማለፉ በዚህ ዓመትም እንደሚቀጥል ጨምረው ገልጸዋል።
በፋንታነሽ ክንዴ
መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
👉 ከአጠቃላይ ተማሪዎች 3 ነጥብ 2 በመቶዎቹ ብቻ 50 በመቶና ከዛ በላይ አምጥተዋል
👉 ከ 3 ሺ 106 ትምህርት ቤቶች ውስጥ 1 ሺ 328 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አላሳለፉም
የ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኗል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በጉዳዩ ላይ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ በትምህርት ዘመኑ ፈተናውን ከወሰዱት 845ሺ በላይ ተማሪዎች ውስጥ 50 በመቶና ከዛ በላይ ያመጡት 27 ሺ267 ተማሪዎች ብቻ ናቸው።
ይህም ከአጠቃላይ ተማሪዎች 3 ነጥብ 2 በመቶ የሚሸፍን ነው።
ተማሪዎችን ካስፈተኑ 3 ሺ 106 ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንድ ሺ 328 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ ማሳለፍ እንዳልቻሉም ገልጸዋል።
በዘንድሮው ዓመት በተፈጥሮ ሳይንስ የተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት 649/700 ሲሆን በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ 533/600 መሆኑንም አስታውቀዋል።
ለአንድ ጊዜ ብቻ ተብሎ የነበረው የሪሚዲያል ፕሮግራምም የሚጠበቀውን ያህል ተማሪ ባለማለፉ በዚህ ዓመትም እንደሚቀጥል ጨምረው ገልጸዋል።
በፋንታነሽ ክንዴ
መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም
ህጋዊ መንገዶችን በማስፋት ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል እየተሰራ ይገኛል
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
ብሔራዊ የሰራተኞች ፍልሰት አስተዳደር ቴክኒካል ቡድን የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
በምክክር መድረኩ ላይ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ ሚንስትር ዴታ ዶክተር አሰግድ ጌታቸዉ እንደገለፁት፤ ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል ህጋዊ መንገዶችን ማስፋት ይገባል።
በመሆኑም ሚኒስቴር መስሪቤቱ በውጭ አገራት ስራ ስምሪት ህጋዊ መንገዶችን ለማስፋት በመስራት ላይ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።
ህገወጥ ዝውውርን ለመከላከል በሚሰራው ተግባር የቴክኒክ ብድኑ መቋቋም ሚናዉ የጎላ ነዉ ሲሉ አስረድተዋል።
ዶክተር አሰግድ እንደገለጹትም፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ህጋዊ ዝውውርን ለማስፋት በሚሰራው ስራ ዜጎች በዙ ወጪ ማዉጣት ሳይጠበቅባቸዉ የፓስፖርት እና የህክምና ወጪ በማውጣ መሄድ ለስራ ስምሪት መሄድ ይችላሉ።
የበረራ ቲኬት ወጪን የሚሄዱበት አገር የሚገኘዉ አሰሪ ኤጀንሲ የሚሸፍን ሲሆን፤ የጤና እንሹራንስም እንደሚገባ ገልፀዋል።
በአመለወርቅ ከበደ
መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
ብሔራዊ የሰራተኞች ፍልሰት አስተዳደር ቴክኒካል ቡድን የምክክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
በምክክር መድረኩ ላይ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የአሰሪና ሰራተኛ ዘርፍ ሚንስትር ዴታ ዶክተር አሰግድ ጌታቸዉ እንደገለፁት፤ ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል ህጋዊ መንገዶችን ማስፋት ይገባል።
በመሆኑም ሚኒስቴር መስሪቤቱ በውጭ አገራት ስራ ስምሪት ህጋዊ መንገዶችን ለማስፋት በመስራት ላይ ይገኛል ሲሉ ተናግረዋል።
ህገወጥ ዝውውርን ለመከላከል በሚሰራው ተግባር የቴክኒክ ብድኑ መቋቋም ሚናዉ የጎላ ነዉ ሲሉ አስረድተዋል።
ዶክተር አሰግድ እንደገለጹትም፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ህጋዊ ዝውውርን ለማስፋት በሚሰራው ስራ ዜጎች በዙ ወጪ ማዉጣት ሳይጠበቅባቸዉ የፓስፖርት እና የህክምና ወጪ በማውጣ መሄድ ለስራ ስምሪት መሄድ ይችላሉ።
የበረራ ቲኬት ወጪን የሚሄዱበት አገር የሚገኘዉ አሰሪ ኤጀንሲ የሚሸፍን ሲሆን፤ የጤና እንሹራንስም እንደሚገባ ገልፀዋል።
በአመለወርቅ ከበደ
መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ተከፍቷል
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የ6ኛው ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የሪፐብሊኩ ፕሬዘዳንት በተገኙበት ዛሬ ተከፍቷል።
የሪፐብሊኩ ፕሬዘዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላት በተገኙበት የፌደራል መንግስቱን ዓመታዊ ዕቅድ እያቀረቡ ይገኛሉ።
በምክር ቤቱ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የሁለቱ ምክር ቤቶች አባላት፣ የሐይማኖት አባቶች፣ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሃገራት ዲፕሎማቶች፣ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተዳምዋል።
መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም
****************
(ኢ.ፕ.ድ)
የ6ኛው ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የሪፐብሊኩ ፕሬዘዳንት በተገኙበት ዛሬ ተከፍቷል።
የሪፐብሊኩ ፕሬዘዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች አባላት በተገኙበት የፌደራል መንግስቱን ዓመታዊ ዕቅድ እያቀረቡ ይገኛሉ።
በምክር ቤቱ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት የሁለቱ ምክር ቤቶች አባላት፣ የሐይማኖት አባቶች፣ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሃገራት ዲፕሎማቶች፣ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮችና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተዳምዋል።
መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም
ፕሬዝዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መክፈቻ ንግግር ላይ ያደረጉት ንግግር ዋና ዋና ነጥቦች ‼️
👉 ትናንት ለነገ እንቅፋት መሆን የለበትም፤
👉 የትናንት ታሪክ የአብሮነታችን መገንቢያ እንዲሆን መስራት አለበን
እየተደማመጥን በራችንን ክፍት አድርገን እንጓዝ
👉 ከትናንት ይልቅ ጊዜያችንንና ጉልበታችንን በነገ ላይ እናውል፤
👉 መንግስት የአገራችን ብልጽግና ለማረጋገጥ ባቀዳቸው እቅድዶች መሰረት ባለፉት ሶስት ዓመታት ተስፋ ሰጪ አመላካች ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡
👉የሰሜኑን ደም አፋሳሽ ጦርነት በሰላም እንዲቋጭ ተደርጓል፤ ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ የሚለው በተግባር ተፈትኖ ውጤታማነቱን አሳይተናል፤
👉ከዚህ በኋላ የጠመንጃ አማራጭ በአገራችን ማክተም እንዳለበት በተግባር ያሳየ ነው፤
👉 መንግስትም ልዩነቶችን በውይይትና በንግግር መፍታት እንደሚፈልገ በተግባር ያሳበት ነው፤
👉ጦርነት አንድን ወገን አሸናፊ ያደርጋል፤ ውይይት ግን ሁሉንም አሸናፊ ያደርጋል፤
👉ወደፊት የተሻለች ኢትዮጵያ የመፍጠር እድል እጃችን ውስጥ ነው፤ በተደጋጋሚ እንዳመለጡን እድሎች ይሄ እድል ሊያመልጠን አይገባም፤
ህብረብሄራዊነታችን ጌጣችን ነው፤
👉 በሀይል ፍላጎትን ለዘመናት አይተነዋል ፤ ለጊዜው እንጂ ዘላቂ መፍትሄ ሲያመጣ አላየንም፤
👉የሰለጠነ ስርዓተ-መንግስት መነጋገር፣ መከራከር ሰጥቶ መቀበል መንገዶቹ ናቸው፤
👉ማንኛችንም ከሀገራዊ ምክክሩ ሳንጎድል እንነጋገር፣ እንመካከር ሁላችንም እናሸንፍ፤
👉መንግስት ድህነትና ኋላ ቀርነትን ከመሰረታቸው ለመቀየር ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችንን ነድፎ እየሰራ ነው፤
👉በብዙ ፈተና ውስጥ ሆነን ባለፈው አመት ሰባት ነጥብ አምስት በመቶ እድገት አስመዝግበናል፤
👉በስንዴ ምርት 103 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ተመርቷል፤ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ውጭ ተልኮ የውጭ ምንዛሬ ተገኝቷል፤
👉እንደ አገር ባለፈው አመት 639 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ተመርቷል፤
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 160 ፋብሪካዎች ወደ ስራ ገብተዋል፤
👉 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን የስራ እድል ተፈጥሯል፤
👉በአገልግሎት ዘርፍ 7 ነጥበ 9 በመቶ እድገት ተመዝግቧል፤
👉በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትና በውጭ ንግድ ዘርፍ መልካም ጎዳና ላይ ይገኛል፤
👉 ባለፉት ሶስት ዓመታት በፋይናንሰ ዘርፍ የሁሉም ተቀማጭ ገንዘብ ባለ547 ቢሊዮን ብር
👉ባለፉት ሁለት አመታት የሞባይል ተጠቃሚዎች 68 ነጥብ 66 ሚሊዮን ደርሷል፤
👉የሞባይል ባንክ ተጠቃሚዎች 27 ነጥብ 35 ሚሊዮን ደርሷል፤
በድጅታል የተላለፈ ገንዘብ መጠን 4 ነጥብ 777 ቢሊዮን ብር ደርሷል፤
👉 ትናንት ለነገ እንቅፋት መሆን የለበትም፤
👉 የትናንት ታሪክ የአብሮነታችን መገንቢያ እንዲሆን መስራት አለበን
እየተደማመጥን በራችንን ክፍት አድርገን እንጓዝ
👉 ከትናንት ይልቅ ጊዜያችንንና ጉልበታችንን በነገ ላይ እናውል፤
👉 መንግስት የአገራችን ብልጽግና ለማረጋገጥ ባቀዳቸው እቅድዶች መሰረት ባለፉት ሶስት ዓመታት ተስፋ ሰጪ አመላካች ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡
👉የሰሜኑን ደም አፋሳሽ ጦርነት በሰላም እንዲቋጭ ተደርጓል፤ ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትሄ የሚለው በተግባር ተፈትኖ ውጤታማነቱን አሳይተናል፤
👉ከዚህ በኋላ የጠመንጃ አማራጭ በአገራችን ማክተም እንዳለበት በተግባር ያሳየ ነው፤
👉 መንግስትም ልዩነቶችን በውይይትና በንግግር መፍታት እንደሚፈልገ በተግባር ያሳበት ነው፤
👉ጦርነት አንድን ወገን አሸናፊ ያደርጋል፤ ውይይት ግን ሁሉንም አሸናፊ ያደርጋል፤
👉ወደፊት የተሻለች ኢትዮጵያ የመፍጠር እድል እጃችን ውስጥ ነው፤ በተደጋጋሚ እንዳመለጡን እድሎች ይሄ እድል ሊያመልጠን አይገባም፤
ህብረብሄራዊነታችን ጌጣችን ነው፤
👉 በሀይል ፍላጎትን ለዘመናት አይተነዋል ፤ ለጊዜው እንጂ ዘላቂ መፍትሄ ሲያመጣ አላየንም፤
👉የሰለጠነ ስርዓተ-መንግስት መነጋገር፣ መከራከር ሰጥቶ መቀበል መንገዶቹ ናቸው፤
👉ማንኛችንም ከሀገራዊ ምክክሩ ሳንጎድል እንነጋገር፣ እንመካከር ሁላችንም እናሸንፍ፤
👉መንግስት ድህነትና ኋላ ቀርነትን ከመሰረታቸው ለመቀየር ዘርፈ ብዙ ጉዳዮችንን ነድፎ እየሰራ ነው፤
👉በብዙ ፈተና ውስጥ ሆነን ባለፈው አመት ሰባት ነጥብ አምስት በመቶ እድገት አስመዝግበናል፤
👉በስንዴ ምርት 103 ሚሊዮን ኩንታል ስንዴ ተመርቷል፤ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ውጭ ተልኮ የውጭ ምንዛሬ ተገኝቷል፤
👉እንደ አገር ባለፈው አመት 639 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ተመርቷል፤
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 160 ፋብሪካዎች ወደ ስራ ገብተዋል፤
👉 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን የስራ እድል ተፈጥሯል፤
👉በአገልግሎት ዘርፍ 7 ነጥበ 9 በመቶ እድገት ተመዝግቧል፤
👉በውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትና በውጭ ንግድ ዘርፍ መልካም ጎዳና ላይ ይገኛል፤
👉 ባለፉት ሶስት ዓመታት በፋይናንሰ ዘርፍ የሁሉም ተቀማጭ ገንዘብ ባለ547 ቢሊዮን ብር
👉ባለፉት ሁለት አመታት የሞባይል ተጠቃሚዎች 68 ነጥብ 66 ሚሊዮን ደርሷል፤
👉የሞባይል ባንክ ተጠቃሚዎች 27 ነጥብ 35 ሚሊዮን ደርሷል፤
በድጅታል የተላለፈ ገንዘብ መጠን 4 ነጥብ 777 ቢሊዮን ብር ደርሷል፤
ፕሬዝዳንት ሰህለወርቅ ዘውዴ በሁለቱ ምክር ቤቶች መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች‼
👉 የሀገራችንን የዘመናት ታሪክ ወደኋላ መለስ ብለን ስንመለከት የተለያዩ ገጽታዎችን እናስተውላለን፤
👉ባንድነት ብዙ ችሮችን ተሸግረን ህልውናችንን አስጠብቀናል፤ ተከባብረንና ተሳስበን በአብሮንት ዘመናትን ተሸግረናል፤
👉 በህብረት ቆመን ተባብረን ሀገራችንን ለመውረርና ህዝባችንን ለማንበርከክ የተንቀሳቀሱ ጠላቶችን አሳፍረናል፤
👉 የታላላቅ ስላጣኔ መገለጫ የሆኑ ለአለም ህዝብ ጥበብን ፤ ፍልስፍናን፤ ህግን፤ ተቋማትን አበርክተናል፤
👉 አልገዛም ባዮች በመሆን ጥቁር ህዝቦች ከጫፍ አስከ ጫፍ በነጻነታቸው እንዲንቀሳቀሱ የአርበኝነት መንፈስ ፈጥረናል፤
👉 በሌላ በኩል ሁላችንንም ሊያግባባ የሚያስችል ሀገራዊ ትእምርትን መፍጠር አቅቶናል፤
👉 ሁላችንንም ሊያሰባስብ የሚችል ትርክት መገንባት ተስኖናል፤
👉 በአብዛኞቻችን ዘንድ ቅቡልነት ያለው ሀገረ መንግስት ማጽናት አቅቶናል፤
👉 እርስበርስ ተከፋፍለን ልዩነቶችንም ማቻቻል አቅቶን ወደ እርስበእርስ ጦርነት በመግባት እንደሀገር የማይተካ ዋጋ ከፍለናል፤ አሁንም እየከፈልን ነው፤
👉 በመሆኑም ጥንካሪያችንን እና መልካም ገጽታችንን የሚያበላሹ ጸጋዎቻችንን በአግባቡ እንዳንጠቀም የሚያባክኑ፤ ትውልድ የሚያመክኑ የተቃርኖ ገጽታዎቻችንን መመርመር አለብን፤
👉 ስብራቶቻችንን በመጠገን ልዩነቶቻችንን በማጥበብ ሀገራችንን በማይናወጥ መሰረት ላይ በትጋት መስራት ይጠበቅብናል፤
በገነት ተ/ማርያም
👉 የሀገራችንን የዘመናት ታሪክ ወደኋላ መለስ ብለን ስንመለከት የተለያዩ ገጽታዎችን እናስተውላለን፤
👉ባንድነት ብዙ ችሮችን ተሸግረን ህልውናችንን አስጠብቀናል፤ ተከባብረንና ተሳስበን በአብሮንት ዘመናትን ተሸግረናል፤
👉 በህብረት ቆመን ተባብረን ሀገራችንን ለመውረርና ህዝባችንን ለማንበርከክ የተንቀሳቀሱ ጠላቶችን አሳፍረናል፤
👉 የታላላቅ ስላጣኔ መገለጫ የሆኑ ለአለም ህዝብ ጥበብን ፤ ፍልስፍናን፤ ህግን፤ ተቋማትን አበርክተናል፤
👉 አልገዛም ባዮች በመሆን ጥቁር ህዝቦች ከጫፍ አስከ ጫፍ በነጻነታቸው እንዲንቀሳቀሱ የአርበኝነት መንፈስ ፈጥረናል፤
👉 በሌላ በኩል ሁላችንንም ሊያግባባ የሚያስችል ሀገራዊ ትእምርትን መፍጠር አቅቶናል፤
👉 ሁላችንንም ሊያሰባስብ የሚችል ትርክት መገንባት ተስኖናል፤
👉 በአብዛኞቻችን ዘንድ ቅቡልነት ያለው ሀገረ መንግስት ማጽናት አቅቶናል፤
👉 እርስበርስ ተከፋፍለን ልዩነቶችንም ማቻቻል አቅቶን ወደ እርስበእርስ ጦርነት በመግባት እንደሀገር የማይተካ ዋጋ ከፍለናል፤ አሁንም እየከፈልን ነው፤
👉 በመሆኑም ጥንካሪያችንን እና መልካም ገጽታችንን የሚያበላሹ ጸጋዎቻችንን በአግባቡ እንዳንጠቀም የሚያባክኑ፤ ትውልድ የሚያመክኑ የተቃርኖ ገጽታዎቻችንን መመርመር አለብን፤
👉 ስብራቶቻችንን በመጠገን ልዩነቶቻችንን በማጥበብ ሀገራችንን በማይናወጥ መሰረት ላይ በትጋት መስራት ይጠበቅብናል፤
በገነት ተ/ማርያም
የዓባይ ግድብ የሲቪል ሥራ በተያዘው ዓመት ሙሉ በሙሉ ይጠናቀቃል
*******
(ኢ ፕ ድ)
የዓባይ ግድብ የሲቪል ሥራ በተያዘው ዓመት ሙሉ በሙሉ ይጠናቀቃል ሲሉ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አመላከቱ፡፡
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ በ6ኛው የሁለቱ ምክር ቤቶች ሦስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ንግግር እያደረጉ ነው፡፡
ፕሬዝዳንቷ ባደረጉት ንግግር፤ ያለፈው ዓመት የዓባይ ግድብ 4ኛ ዙር የውኃ ሙሌት እና ከ90 በመቶ በላይ ግንባታው መጠናቀቁን የሰማንበት ዓመት ነበር ብለዋል፡፡
ግድቡ የኢትዮጵያን የሕዳሴ ዘመን ለማብሰር ቁልፍ እንደሆነ ገንዘባችሁን፣ ላባችሁንና ድጋፋችሁን የሰጣችሁ ኢትዮጵያውያን ይህ የእናንተ ውጤት በመሆኑ እንኳን ደስ ያላችሁ ያሉት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ፤ በያዝነው ዓመት የግድቡ የሲቪል ግንባታ ሥራ ሙሉ ለሙሉ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል ብቻ የሚያመነጭ ግድብ አይደለም ብለውም፤ የቱሪዝምና የውሃ ሀብት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የሞራል ልዕልና ነው፡፡
ግድቡ የሕብረ ብሔራዊ አንድነት ትዕምርት ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡
ግድቡ የታችኛው የተፋሰስ ሀገራትን የማይጎዳ መሆኑን በተግባር አሳይተናል ብለዋል ፕሬዝዳንቷ፡፡
በውብሸት ሰንደቁ
መስከረም 28 ቀን 2016 ዓም
*******
(ኢ ፕ ድ)
የዓባይ ግድብ የሲቪል ሥራ በተያዘው ዓመት ሙሉ በሙሉ ይጠናቀቃል ሲሉ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አመላከቱ፡፡
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ በ6ኛው የሁለቱ ምክር ቤቶች ሦስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ንግግር እያደረጉ ነው፡፡
ፕሬዝዳንቷ ባደረጉት ንግግር፤ ያለፈው ዓመት የዓባይ ግድብ 4ኛ ዙር የውኃ ሙሌት እና ከ90 በመቶ በላይ ግንባታው መጠናቀቁን የሰማንበት ዓመት ነበር ብለዋል፡፡
ግድቡ የኢትዮጵያን የሕዳሴ ዘመን ለማብሰር ቁልፍ እንደሆነ ገንዘባችሁን፣ ላባችሁንና ድጋፋችሁን የሰጣችሁ ኢትዮጵያውያን ይህ የእናንተ ውጤት በመሆኑ እንኳን ደስ ያላችሁ ያሉት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ፤ በያዝነው ዓመት የግድቡ የሲቪል ግንባታ ሥራ ሙሉ ለሙሉ ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቅ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡
ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል ብቻ የሚያመነጭ ግድብ አይደለም ብለውም፤ የቱሪዝምና የውሃ ሀብት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የሞራል ልዕልና ነው፡፡
ግድቡ የሕብረ ብሔራዊ አንድነት ትዕምርት ነው ሲሉ ገልፀዋል፡፡
ግድቡ የታችኛው የተፋሰስ ሀገራትን የማይጎዳ መሆኑን በተግባር አሳይተናል ብለዋል ፕሬዝዳንቷ፡፡
በውብሸት ሰንደቁ
መስከረም 28 ቀን 2016 ዓም
የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ መስከረም በ29 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ማየት ይችላሉ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ መስከረም በ29 ቀን 2016 ዓ.ም ከጥዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ ብሏል።
ተፈታኞች የሚከተሉትን 3 አማራጭ አድራሻዎችን #ብቻ በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ሲል ገልጿል።
👉በዌብ ሳይት፡- eaes.et
👉በአጭር የጽሁፍ መልዕክት፡- 6284
👉ቴሌግራም አድራሻ፡- @eaesbot
አገልግሎቱ ከላይ ከተገለጹት የውጤት መግለጫ አማራጮች ውጪ ሌላ የውጤት መግለጫ መንገዶች የሌሉ መሆኑን አሳውቋል። ተማሪዎች በማመሳሰል " ውጤት እንገልጻለን " ከሚሉ ከማንኛውም አጭበርባሪዎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል።
በተጨማሪ ተቋሙ ውጤት ለማሳየት ምንም ክፍያ የማይጠይቅ መሆኑን አስገንዝቧል።
እንዴት ውጤት ልመልከት ?
በዌብ ሳይት ለማየት፤
1.eaes.et ብለው ብሮውዘር ላይ ይጻፉ
2.በመቀጠልም በሚመጣው ገጽ ላይ የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) እና የመጀመሪያ ስም ይጻፉ
3. Check Result የሚለውን በመጫን ውጤትዎን ማግኘት ይችላሉ።
በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ፦
1.6284 የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) ብቻ ጽፎ አንዴ ብቻ በመላክ መልስ እስኪያገኙ ይጠብቁ።
በቴሌግራም ቦት፤
1. @eaesbot ይፈልጉ
2. የሚመጡ አማራጮችን በመከተል የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) ያስገቡ በመቀጠልም መልስ እስኪያገኙ ይጠብቁ፡፡
****************
(ኢ ፕ ድ)
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ከዛሬ መስከረም በ29 ቀን 2016 ዓ.ም ከጥዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ ብሏል።
ተፈታኞች የሚከተሉትን 3 አማራጭ አድራሻዎችን #ብቻ በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ ሲል ገልጿል።
👉በዌብ ሳይት፡- eaes.et
👉በአጭር የጽሁፍ መልዕክት፡- 6284
👉ቴሌግራም አድራሻ፡- @eaesbot
አገልግሎቱ ከላይ ከተገለጹት የውጤት መግለጫ አማራጮች ውጪ ሌላ የውጤት መግለጫ መንገዶች የሌሉ መሆኑን አሳውቋል። ተማሪዎች በማመሳሰል " ውጤት እንገልጻለን " ከሚሉ ከማንኛውም አጭበርባሪዎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል።
በተጨማሪ ተቋሙ ውጤት ለማሳየት ምንም ክፍያ የማይጠይቅ መሆኑን አስገንዝቧል።
እንዴት ውጤት ልመልከት ?
በዌብ ሳይት ለማየት፤
1.eaes.et ብለው ብሮውዘር ላይ ይጻፉ
2.በመቀጠልም በሚመጣው ገጽ ላይ የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) እና የመጀመሪያ ስም ይጻፉ
3. Check Result የሚለውን በመጫን ውጤትዎን ማግኘት ይችላሉ።
በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ፦
1.6284 የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) ብቻ ጽፎ አንዴ ብቻ በመላክ መልስ እስኪያገኙ ይጠብቁ።
በቴሌግራም ቦት፤
1. @eaesbot ይፈልጉ
2. የሚመጡ አማራጮችን በመከተል የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) ያስገቡ በመቀጠልም መልስ እስኪያገኙ ይጠብቁ፡፡
በ2016 ፤
👉በሀገራዊ ምክክሩ ልዩነቶችን ማስታረቅ ላይ ትኩረት ይደረጋል
👉የሕግ የበላይነትን ለማስፈን ይሠራል
👉በውጭ ግንኙነቱ ወዳጅ ሀገራትን ለማብዛት ይሠራል
***********************
(ኢ ፕ ድ)
ዘንድሮ የሕግ የበላይነትን ማስፈን፣ የሰላም መንገዶችን አሟጦ መጠቀም እንዲሁም ዘላቂ ሀገራዊ ሰላምን ማስፈን የመንግሥት ዋና ተግባር እንደሚሆን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ።
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በሁለቱ ምክር ቤቶች መክፈቻ ላይ ትናንት ባደረጉት ንግግር እንደተናገሩት፤ ዘንድሮ ሕገ መንግሥቱን እና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በማስጠበቅ፤ የዜጎችን ሰላም እና ደህንነት ለማረጋገጥ በትኩረት ይሠራል።
የሰላም በር ሁልጊዜም ክፍት ነው። በተናጠልም ይሁን በጋራ በሰላማዊ መንገድ ከማንኛውም ወገን ጋር ለመነጋገር መንግሥት ሁሌም ዝግጁ ነው። ለዚህ ደግሞ በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ወገኖች ፍላጎቶቻቸውን አቅርበው እንዲነጋገሩ ይደረጋል ብለዋል። ዘንድሮ ኮሚሽኑ ወደ ተግባር ምእራፍ ተሸጋግሯልም ብለዋል።
የኃይል አማራጭን በመጠቀም ፖለቲካዊ ፍላጎቶችን ለማሟላት የሚደረጉ ሕገ ወጥ ተግባራትን መንግሥት…..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=110971
👉በሀገራዊ ምክክሩ ልዩነቶችን ማስታረቅ ላይ ትኩረት ይደረጋል
👉የሕግ የበላይነትን ለማስፈን ይሠራል
👉በውጭ ግንኙነቱ ወዳጅ ሀገራትን ለማብዛት ይሠራል
***********************
(ኢ ፕ ድ)
ዘንድሮ የሕግ የበላይነትን ማስፈን፣ የሰላም መንገዶችን አሟጦ መጠቀም እንዲሁም ዘላቂ ሀገራዊ ሰላምን ማስፈን የመንግሥት ዋና ተግባር እንደሚሆን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ።
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በሁለቱ ምክር ቤቶች መክፈቻ ላይ ትናንት ባደረጉት ንግግር እንደተናገሩት፤ ዘንድሮ ሕገ መንግሥቱን እና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በማስጠበቅ፤ የዜጎችን ሰላም እና ደህንነት ለማረጋገጥ በትኩረት ይሠራል።
የሰላም በር ሁልጊዜም ክፍት ነው። በተናጠልም ይሁን በጋራ በሰላማዊ መንገድ ከማንኛውም ወገን ጋር ለመነጋገር መንግሥት ሁሌም ዝግጁ ነው። ለዚህ ደግሞ በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ወገኖች ፍላጎቶቻቸውን አቅርበው እንዲነጋገሩ ይደረጋል ብለዋል። ዘንድሮ ኮሚሽኑ ወደ ተግባር ምእራፍ ተሸጋግሯልም ብለዋል።
የኃይል አማራጭን በመጠቀም ፖለቲካዊ ፍላጎቶችን ለማሟላት የሚደረጉ ሕገ ወጥ ተግባራትን መንግሥት…..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=110971
ከመዲናዋ ቱሪዝም ዘርፍ ከ39 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት እየተሠራ ነው
************************
(ኢ ፕ ድ)
የመዲናዋን የቱሪስት መዳረሻዎችን በማስተዋወቅና የማኅብረሰቡን የመጎብኘት ባህል በማሳደግ ከ39 ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት እየሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ የኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሀፍታይ ገብረእግዛብሔር ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በተያዘው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለዓለም ህዝብ የማስተዋወቅ ሥራ በመሥራትና የአካባቢውን ማኅብረሰብ የመጎብኘት ባህሉን በማሳደግ ከ39 ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ እተየሠራ ነው።
በበጀት ዓመቱ ከቱሪዝም ዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ የተለያዩ ፕሮግራሞች እየተዘጋጁ ነው፤ እየተዘጋጁ ያሉት ፕሮግራሞችም የከተማዋን ገፅታ በሚገባው ልክ ከፍ በማድረግ ሊገኝ የታቀደውን ገቢ ለማስገኘት ያለሙ…..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=110979
************************
(ኢ ፕ ድ)
የመዲናዋን የቱሪስት መዳረሻዎችን በማስተዋወቅና የማኅብረሰቡን የመጎብኘት ባህል በማሳደግ ከ39 ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት እየሠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ የኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ሀፍታይ ገብረእግዛብሔር ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በተያዘው በጀት ዓመት በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን ለዓለም ህዝብ የማስተዋወቅ ሥራ በመሥራትና የአካባቢውን ማኅብረሰብ የመጎብኘት ባህሉን በማሳደግ ከ39 ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ለማግኘት ታቅዶ እተየሠራ ነው።
በበጀት ዓመቱ ከቱሪዝም ዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ የተለያዩ ፕሮግራሞች እየተዘጋጁ ነው፤ እየተዘጋጁ ያሉት ፕሮግራሞችም የከተማዋን ገፅታ በሚገባው ልክ ከፍ በማድረግ ሊገኝ የታቀደውን ገቢ ለማስገኘት ያለሙ…..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=110979
በትግራይ ክልል የ12ኛ ክፍል ፈተና ዛሬ ተጀምሯል
****************
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል ዛሬ መስከረም 29/2016 የማጠቃለያ ፈተና መሰጠት ተጀምሯል።
ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች በክልሉ በሚገኙ አራቱም ዩኒቨርሲቲዎች ለመፈተን ከሶስት ቀን በፊት እንደገቡም ተገልጿል።
ቀደም ሲል የክልሉ ትምህርት ቢሮ አጠቃላይ ተፈታኞች 11 ሺ ገደማ እንደሚሆኑ የገለፀ ሲሆን፣ ፈተናው ዛሬ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም እንደተጀመረም የቃልአሚኖ ሁለተኛ ደረጃ መምህር ሙሉጌታ አረጋዊ ተናግረዋል።
ተፈታኞቹ በመቐለ፣ዓዲግራት፣አክሱምና ራያ ዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ።
በሔርሞን ፍቃዱ
****************
(ኢ ፕ ድ)
በትግራይ ክልል ዛሬ መስከረም 29/2016 የማጠቃለያ ፈተና መሰጠት ተጀምሯል።
ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች በክልሉ በሚገኙ አራቱም ዩኒቨርሲቲዎች ለመፈተን ከሶስት ቀን በፊት እንደገቡም ተገልጿል።
ቀደም ሲል የክልሉ ትምህርት ቢሮ አጠቃላይ ተፈታኞች 11 ሺ ገደማ እንደሚሆኑ የገለፀ ሲሆን፣ ፈተናው ዛሬ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም እንደተጀመረም የቃልአሚኖ ሁለተኛ ደረጃ መምህር ሙሉጌታ አረጋዊ ተናግረዋል።
ተፈታኞቹ በመቐለ፣ዓዲግራት፣አክሱምና ራያ ዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ።
በሔርሞን ፍቃዱ
በዞኑ 140 ሺህ ሄክታር መሬት በሰብል ተሸፍኗል
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በዘንድሮው የመኸር ወቅት በዞኑ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተሠራ ሥራ ከ142 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በሰብል ዘር መሸፈን መቻሉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀድያ ዞን ግብርና መምሪያ ቢሮ አስታወቀ።
በሰብል ዘር ከተሸፈነው እርሻ ከሰባት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀድያ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል ሃላፊና የእርሻ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተሻለ ዮሐንስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዞኑ በ2015/16 የመኸር ወቅት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከአርሶ አደሮች ጋር በተሠራ የተቀናጀ ሥራ ከ142 ሺህ 840 ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች መሸፈን ተችሏል። በዘር ከተሸፈነው መሬትም ከሰባት ነጥብ ስምንት…..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=110983
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በዘንድሮው የመኸር ወቅት በዞኑ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተሠራ ሥራ ከ142 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በሰብል ዘር መሸፈን መቻሉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀድያ ዞን ግብርና መምሪያ ቢሮ አስታወቀ።
በሰብል ዘር ከተሸፈነው እርሻ ከሰባት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ይጠበቃል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሀድያ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል ሃላፊና የእርሻ ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ተሻለ ዮሐንስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዞኑ በ2015/16 የመኸር ወቅት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ከአርሶ አደሮች ጋር በተሠራ የተቀናጀ ሥራ ከ142 ሺህ 840 ሄክታር መሬት በተለያዩ ሰብሎች መሸፈን ተችሏል። በዘር ከተሸፈነው መሬትም ከሰባት ነጥብ ስምንት…..
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=110983