ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሸበሌይ ሪዞርት ግንባታ ስፍራን ጎብኝተዋል
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት ከ’ገበታለትውልድ’ የልማት ቁልፍ ስፍራዎች አንዱ ሆኖ በሶማሌ ክልል የሚገኘውን የሸበሌይ ሪዞርት ግንባታ ስፍራ ጎብኝተዋል።
ከጅግጅጋ ከተማ 29 ኪሎ ሜትር ርቀት 385 ሄክታር በሚሸፍን ስፍራ ላይ የሚገነባው ኘሮጀክት የጅግጅጋ ከተማ እና አካባቢውን ወደ ግምባር ቀደም የቱሪዝም መዳረሻነት የሚለውጠው የቱሪዝም ስራ አምድ አካል ነው።
ይህ ስራ ኢትዮጵያ የያዘችውን የዘላቂ ቱሪዝም ስራ እና የኢኮኖሚ እድገት መንገድ አጉልቶ የሚያሳይ ነው።
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት ከ’ገበታለትውልድ’ የልማት ቁልፍ ስፍራዎች አንዱ ሆኖ በሶማሌ ክልል የሚገኘውን የሸበሌይ ሪዞርት ግንባታ ስፍራ ጎብኝተዋል።
ከጅግጅጋ ከተማ 29 ኪሎ ሜትር ርቀት 385 ሄክታር በሚሸፍን ስፍራ ላይ የሚገነባው ኘሮጀክት የጅግጅጋ ከተማ እና አካባቢውን ወደ ግምባር ቀደም የቱሪዝም መዳረሻነት የሚለውጠው የቱሪዝም ስራ አምድ አካል ነው።
ይህ ስራ ኢትዮጵያ የያዘችውን የዘላቂ ቱሪዝም ስራ እና የኢኮኖሚ እድገት መንገድ አጉልቶ የሚያሳይ ነው።
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም
“የባህር በር ስምምነቱ ጅግጅጋን የምሥራቅ አፍሪካ ዱባይ ለማድረግ ምቹ ዕድል ይፈጥራል”
- ኢንጅነር ሻፊ አህመድ የጅግጅጋ ከተማ ከንቲባ
*******
(ኢ.ፕ.ድ)
ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ ያደረጉት ስምምነት ጅግጅጋ ከተማን የምሥራቅ አፍሪካ ዱባይ ለማድረግና ልማቷን ለማፋጠን እንዲሁም ሕዝቡን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ ምቹ ዕድል ይፈጥራል ሲሉ የጅግጅጋ ከተማ ከንቲባ ኢንጅነር ሻፊ አህመድ ገለጹ።
ኢንጅነር ሻፊ አህመድ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የባህር በር ስምምነቱ ወደ ተግባር
ሲገባ ጅግጅጋ ከተማ የመተላለፊያ ማዕከል (ኮሪደር) ትሆናለች። ይህን ተከትሎም ብዙ ሎጅስቲክስ ፣ ንግድና የሰው ኃይል የሚንቀሳቀስበት ከተማ መሆኗ አይቀርም።
ይህም ስምምነቱ ጅግጅጋን የምሥራቅ አፍሪካ ዱባይ ለማድረግ ምቹ ዕድል ይፈጥራል።
ከተማዋን የምሥራቅ አፍሪካ መተላለፊያ ማዕከልና ዱባይ ለማድረግም ከአሁኑ ጀምሮ ሥራዎች እየተሠሩ
ነው ያሉት ኢንጂነር ሻፊ፤ ይህን ታሳቢ ....https://www.facebook.com/share/p/6kZzbcpSXh75qT2p/?mibextid=2JQ9oc
- ኢንጅነር ሻፊ አህመድ የጅግጅጋ ከተማ ከንቲባ
*******
(ኢ.ፕ.ድ)
ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ ያደረጉት ስምምነት ጅግጅጋ ከተማን የምሥራቅ አፍሪካ ዱባይ ለማድረግና ልማቷን ለማፋጠን እንዲሁም ሕዝቡን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ ምቹ ዕድል ይፈጥራል ሲሉ የጅግጅጋ ከተማ ከንቲባ ኢንጅነር ሻፊ አህመድ ገለጹ።
ኢንጅነር ሻፊ አህመድ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የባህር በር ስምምነቱ ወደ ተግባር
ሲገባ ጅግጅጋ ከተማ የመተላለፊያ ማዕከል (ኮሪደር) ትሆናለች። ይህን ተከትሎም ብዙ ሎጅስቲክስ ፣ ንግድና የሰው ኃይል የሚንቀሳቀስበት ከተማ መሆኗ አይቀርም።
ይህም ስምምነቱ ጅግጅጋን የምሥራቅ አፍሪካ ዱባይ ለማድረግ ምቹ ዕድል ይፈጥራል።
ከተማዋን የምሥራቅ አፍሪካ መተላለፊያ ማዕከልና ዱባይ ለማድረግም ከአሁኑ ጀምሮ ሥራዎች እየተሠሩ
ነው ያሉት ኢንጂነር ሻፊ፤ ይህን ታሳቢ ....https://www.facebook.com/share/p/6kZzbcpSXh75qT2p/?mibextid=2JQ9oc
በበጀት ዓመቱ አራት አዳዲስ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጀምሯል
***
(ኢ.ፕ.ድ)
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በዘንድሮ በጀት ዓመት አራት አዳዲስ የከርሰ ምድርና የገጸ ምድር የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ ማስጀመሩን አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የመስኖ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ብርሃኑ ሌንጂሶ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንደገለጹት፤ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በዘንድሮ በጀት ዓመት አራት አዳዲስ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታን አስጀምሯል።
ሁለቱ የመስኖ ፕሮጀክቶች ማለትም ሽኒሌና አዳበቹ የከርሰ ምድር ሲሆኑ፤ ሎግያና ፈንታሌ ደግሞ የገጸ ምድር ናቸው።
የመስኖ ፕሮጀክቶቹ በአፋር፣ በሶማሌና በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ናቸው ያሉት ብርሃኑ ሌንጂሶ (ዶ/ር)፤ እነዚህን ፕሮጀክቶች ....https://www.facebook.com/share/p/15gCwXGHaTdaKMWg/?mibextid=2JQ9oc
***
(ኢ.ፕ.ድ)
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በዘንድሮ በጀት ዓመት አራት አዳዲስ የከርሰ ምድርና የገጸ ምድር የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ ማስጀመሩን አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የመስኖ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ብርሃኑ ሌንጂሶ (ዶ/ር) ለኢፕድ እንደገለጹት፤ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር በዘንድሮ በጀት ዓመት አራት አዳዲስ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታን አስጀምሯል።
ሁለቱ የመስኖ ፕሮጀክቶች ማለትም ሽኒሌና አዳበቹ የከርሰ ምድር ሲሆኑ፤ ሎግያና ፈንታሌ ደግሞ የገጸ ምድር ናቸው።
የመስኖ ፕሮጀክቶቹ በአፋር፣ በሶማሌና በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ ናቸው ያሉት ብርሃኑ ሌንጂሶ (ዶ/ር)፤ እነዚህን ፕሮጀክቶች ....https://www.facebook.com/share/p/15gCwXGHaTdaKMWg/?mibextid=2JQ9oc
“የካናዳ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ሰፊ ጥረትእየተደረገ ነው”
- ፍጹም አረጋ በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር
****
(ኢ.ፕ.ድ)
በማዕድንና በአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ ከፍተኛ አቅም ያላቸው የካናዳ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ሰፊ ጥረት እየተደረገ መሆኑን በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ተናገሩ።
አምባሳደር ፍጹም አረጋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያና ካናዳ ያላቸውን የ70 ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በኢኮኖሚው ዘርፍ እየተሠራ ነው።
ኢትዮጵያና ካናዳ በትምህርት፣ በአቪዬሽን፣ በማዕድን፣ በአግሮ ፕሮሰሲንግና በሌሎች ዘርፎች ከፍተኛ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቁመው፤ ኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጮች ለካናዳ ባለሀብቶች በማስተዋወቅ በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እየተሠራ ነው ብለዋል።
በካናዳ በማዕድን ልማቱ ከፍተኛ አቅምና ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ኩባንያዎች እንደሚገኙ ገልጸው፤ ኢትዮጵያ ያሏትን ....https://www.facebook.com/share/p/NjGqknQo8U3Jcef1/?mibextid=2JQ9oc
- ፍጹም አረጋ በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር
****
(ኢ.ፕ.ድ)
በማዕድንና በአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ ከፍተኛ አቅም ያላቸው የካናዳ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ሰፊ ጥረት እየተደረገ መሆኑን በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ ተናገሩ።
አምባሳደር ፍጹም አረጋ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያና ካናዳ ያላቸውን የ70 ዓመት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር በኢኮኖሚው ዘርፍ እየተሠራ ነው።
ኢትዮጵያና ካናዳ በትምህርት፣ በአቪዬሽን፣ በማዕድን፣ በአግሮ ፕሮሰሲንግና በሌሎች ዘርፎች ከፍተኛ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቁመው፤ ኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት አማራጮች ለካናዳ ባለሀብቶች በማስተዋወቅ በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ እየተሠራ ነው ብለዋል።
በካናዳ በማዕድን ልማቱ ከፍተኛ አቅምና ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ኩባንያዎች እንደሚገኙ ገልጸው፤ ኢትዮጵያ ያሏትን ....https://www.facebook.com/share/p/NjGqknQo8U3Jcef1/?mibextid=2JQ9oc
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በባሕር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ተመለከቱ
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ የፌዴራል መንግሥት ልዑክ ከትናንት ጀምሮ በክልሉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ ከክልሉ መንግሥት አመራሮች ጋር እየመከሩ ነው።
ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ ደግሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እንዲሁም የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የሚገነቡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
እንደ አሚኮ ዘገባ፤ የአዲሱን የዓባይ ድልድይ የግንባታ ሂደት የተመለከቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው ብሔራዊ ባንክ እያስገነባው ያለውን ሕንጻም በቦታው ተገኝተው አስጀምረዋል።
በመጨረሻም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታን ተመልክተዋል።
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ የፌዴራል መንግሥት ልዑክ ከትናንት ጀምሮ በክልሉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ ከክልሉ መንግሥት አመራሮች ጋር እየመከሩ ነው።
ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ ደግሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እንዲሁም የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በባሕር ዳር ከተማ የሚገነቡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
እንደ አሚኮ ዘገባ፤ የአዲሱን የዓባይ ድልድይ የግንባታ ሂደት የተመለከቱት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው ብሔራዊ ባንክ እያስገነባው ያለውን ሕንጻም በቦታው ተገኝተው አስጀምረዋል።
በመጨረሻም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታን ተመልክተዋል።
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም
"ኢትዮጵያን ለማዳከም በተሠሩ ሴራዎች ከቀይ ባሕር እንድትገለል ተደርጋለች"
- የታሪክ ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል
*******
(ኢ.ፕ.ድ)
ለዘመናት የኢትዮጵያን ኃያልነትና መልማት የማይፈልጉ አካላት በሠሩት ሴራ ከቀይ ባሕር ተገልላ እንድትቆይ መደረጉን የታሪክ ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ገለጹ፡፡
ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከጥንት ጀምሮ ሐበሻ በቀይ ባሕር ላይ በሚካሄዱ ንግዶችና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ላይ የበላይነት ነበራት፡፡ በአረብ ሀገራት የሚገኙ ጎሳዎች ግጭት ሲፈጥሩ እንኳን እየመጡ የሚዳኙት በሐበሻ ንጉሥ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ ለዘመናት የኢትዮጵያን ኃያልነትና መልማት የማይፈልጉ አካላት በሠሩት ሴራ ለበርካታ ዓመታት ከቀይ ባሕር ሁለንተናዊ እቅስቃሴ ተገልላ እንድትቆ ተደርጓል ብለዋል፡፡
ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ የነበራትን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ኃያልነት የማዳከም ፍላጎት ....https://www.facebook.com/share/p/ibgaF3fiEQt2Gp2q/?mibextid=2JQ9oc
- የታሪክ ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል
*******
(ኢ.ፕ.ድ)
ለዘመናት የኢትዮጵያን ኃያልነትና መልማት የማይፈልጉ አካላት በሠሩት ሴራ ከቀይ ባሕር ተገልላ እንድትቆይ መደረጉን የታሪክ ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ገለጹ፡፡
ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ ከጥንት ጀምሮ ሐበሻ በቀይ ባሕር ላይ በሚካሄዱ ንግዶችና ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ላይ የበላይነት ነበራት፡፡ በአረብ ሀገራት የሚገኙ ጎሳዎች ግጭት ሲፈጥሩ እንኳን እየመጡ የሚዳኙት በሐበሻ ንጉሥ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ ለዘመናት የኢትዮጵያን ኃያልነትና መልማት የማይፈልጉ አካላት በሠሩት ሴራ ለበርካታ ዓመታት ከቀይ ባሕር ሁለንተናዊ እቅስቃሴ ተገልላ እንድትቆ ተደርጓል ብለዋል፡፡
ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ላይ የነበራትን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ኃያልነት የማዳከም ፍላጎት ....https://www.facebook.com/share/p/ibgaF3fiEQt2Gp2q/?mibextid=2JQ9oc
የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በ100 ሚሊየን ብር በጅግጅጋ ያስገነባው የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካ ተመረቀ
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በ100 ሚሊየን ብር ወጪ በጅግጅጋ ከተማ ያስገነባው የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የሶማሊ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፋ መሐመድ፣ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች በተገኙበት የዳቦ ፋብሪካዉ በሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድና በቀዳሚ እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
ፋብሪካው በቀን 300 ሺህ ዳቦና 420 ኩንታል ዱቄት የማምረት አቅም እንዳለው ተገልጿል፡፡
ዛሬ በጅግጅጋ የተመረቀው ፋብሪካ ስምንተኛው ሲሆን÷ በአዲስ አበባ ከተመረቀው ውጭ ሁሉም ተመሳሳይ የማምረት አቅም እንዳላቸውም ተጠቅሷል፡፡
በጽሕፈት ቤቱ አማካኝነት የሚገነቡት የዱቄትና የዳቦ ፋብሪካዎች በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወኑ ናቸው ተብሏል፡፡
ተጨማሪ ፋብሪካዎች በደሴ፣ ነቀምቴ፣ አሶሳና ሠመራ ከተሞች በግንባት ላይ መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን÷ የደሴው በቅርቡ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ተጠቁሟል፡፡
የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በተለያዩ ከተሞች 12 የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካዎችን ለመገንባት እየሠራ ሲሆን በጅግጅጋ የተገነባውን ጨምሮ ስምንት ፋብሪካዎችን ወደ አገልግሎት መግባታቸውን ከክልሉ መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም
*****
(ኢ.ፕ.ድ)
የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በ100 ሚሊየን ብር ወጪ በጅግጅጋ ከተማ ያስገነባው የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የሶማሊ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፋ መሐመድ፣ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ጨምሮ የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች በተገኙበት የዳቦ ፋብሪካዉ በሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድና በቀዳሚ እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
ፋብሪካው በቀን 300 ሺህ ዳቦና 420 ኩንታል ዱቄት የማምረት አቅም እንዳለው ተገልጿል፡፡
ዛሬ በጅግጅጋ የተመረቀው ፋብሪካ ስምንተኛው ሲሆን÷ በአዲስ አበባ ከተመረቀው ውጭ ሁሉም ተመሳሳይ የማምረት አቅም እንዳላቸውም ተጠቅሷል፡፡
በጽሕፈት ቤቱ አማካኝነት የሚገነቡት የዱቄትና የዳቦ ፋብሪካዎች በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የገንዘብ ድጋፍ የሚከናወኑ ናቸው ተብሏል፡፡
ተጨማሪ ፋብሪካዎች በደሴ፣ ነቀምቴ፣ አሶሳና ሠመራ ከተሞች በግንባት ላይ መሆናቸው የተገለጸ ሲሆን÷ የደሴው በቅርቡ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ተጠቁሟል፡፡
የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በተለያዩ ከተሞች 12 የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካዎችን ለመገንባት እየሠራ ሲሆን በጅግጅጋ የተገነባውን ጨምሮ ስምንት ፋብሪካዎችን ወደ አገልግሎት መግባታቸውን ከክልሉ መገናኛ ብዙኃን ኤጀንሲ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ዉሀ ፕሮጀክትን ጎበኙ
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በዛሬዉ እለት በሶማሊ ክልል 2ኛዉን ዙር የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ዉሀ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ እና ከሌሎች የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በዛሬዉ እለት 2ኛዉን ዙር የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ዉሀ ፕሮጀክት የስራ እንቅስቃሴን መመልከታቸውን ከክልሉ መገናኛ ብዙኃን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በዛሬዉ እለት በሶማሊ ክልል 2ኛዉን ዙር የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ዉሀ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ እና ከሌሎች የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በዛሬዉ እለት 2ኛዉን ዙር የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ዉሀ ፕሮጀክት የስራ እንቅስቃሴን መመልከታቸውን ከክልሉ መገናኛ ብዙኃን ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የካቲት 5 ቀን 2016 ዓ.ም