የአፍሪካ አባቶችን ይተዋወቁ
#ቻድ
#ፍራቨኮይሰ ቶምባልባዬ
ኢትዮጵያ “የሞኖሮቪያ” እና “የካዛብላንካ” ቡድን በሚል ተከፍለው የነበሩትን የአፍሪካ አገሮች አዲስ አበባ ላይ በማገናኘትና ልዩነቶችን በማለዘብ ወደ አንድ የጋራ አቋም እንዲመጡ አድርጋለች።
በዚሁ መሰረት ግንቦት 1955 ዓ.ም 32 መስራች አገሮች የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን በይፋ አቋቁመዋል።
ለዚህ ድርጅት እውን መሆን ፊርማቸውን ካኖሩ አገራት መካከል የቀድሞ የቻድ ፕሬዚዳንት ፍራቨኮይሰ ቶምባልባዬ አንዱ ናቸው።
በወቅቱ ድርጅቱ ሲመሰረት የመመስረቻ ሰነዱ በአራት ቋንቋዎች ተጽፎ በ32 አገራት መሪዎች የተፈረመ ሲሆን፤ ከአራቱ ቋንቋ አንዱም አማረኛ ነበር።
#ቻድ
#ፍራቨኮይሰ ቶምባልባዬ
ኢትዮጵያ “የሞኖሮቪያ” እና “የካዛብላንካ” ቡድን በሚል ተከፍለው የነበሩትን የአፍሪካ አገሮች አዲስ አበባ ላይ በማገናኘትና ልዩነቶችን በማለዘብ ወደ አንድ የጋራ አቋም እንዲመጡ አድርጋለች።
በዚሁ መሰረት ግንቦት 1955 ዓ.ም 32 መስራች አገሮች የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን በይፋ አቋቁመዋል።
ለዚህ ድርጅት እውን መሆን ፊርማቸውን ካኖሩ አገራት መካከል የቀድሞ የቻድ ፕሬዚዳንት ፍራቨኮይሰ ቶምባልባዬ አንዱ ናቸው።
በወቅቱ ድርጅቱ ሲመሰረት የመመስረቻ ሰነዱ በአራት ቋንቋዎች ተጽፎ በ32 አገራት መሪዎች የተፈረመ ሲሆን፤ ከአራቱ ቋንቋ አንዱም አማረኛ ነበር።
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ አዲስ አበባ ገቡ
**
(ኢ.ፕ.ድ)
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በ37ተኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል ።
ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ አቀባበል አድርገውላቸዋል ።
**
(ኢ.ፕ.ድ)
የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በ37ተኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል ።
ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ አቀባበል አድርገውላቸዋል ።
ለአቶ ደመቀ መኮንን የጀግና ሽልማት ተበረከተላቸው
******
(ኢ.ፕ.ድ)
የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን የሰቆጣ ቃልኪዳን የጀግና ሽልማት ተበረከተላቸው።
አቶ ደመቀ መኮንን ይህን የጀግና ሽልማት ያገኙት ከ37ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል እየተካሄደ ባለው የስርአተ ምግብ ከፍተኛ መድረክ ላይ ነው።
ለሽልማቱ ያበቃቸውም ለሰቆጣ ቃልኪዳን እውን መሆንና ገቢራዊነት ላደረጉት ጥረትና ቁርጥ የአመራር ብቃት ነው ተብሏል ።
በተለይ ደግሞ የሰቆጣ ቃልኪዳን ከተፈረመበት ግዜ ጀምሮ ላለፉት አስራ አምስት አመታት ፕሮግራሙ እንዲሳካ ያደረጉት የፖለቲካ አመራር ለሽልማቱ አብቅቷቸዋል ተብሏል ።
አቶ ደመቀ የእውቅና ሽልማቱን ከተረከቡ በኃላ ባደረጉት ንግግር አሁንም ድረስ የመቀንጨርና ሌሎችም ከስርአተ ምግብ ጋር የተያያዙ ችግሮች በመኖራቸው የሰቆጣ ቃልኪዳንን በተጨማሪ ወረዳዎች ማስፋት ያስፈልጋል ብለዋል።
ለዚህም የልማት አጋሮችና የግሉ ሴክተር ትብብር ወሳኝ ነው ብለዋል።
ከአቶ ደመቀ መኮንን በተጨማሪ ለወይዘሮ ፍሬአለም ሽባባው፣ ዶ/ር ተከስተ አድማሱ እና ለዶክተር ሊያ ታደስ በየደረጃው ለሰቆጣ ቃልኪዳን እውን መሆን ላደረጉት ጥረት ተመሳሳይ እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
በአስናቀ ፀጋዬ
የካቲት 8 ቀን 2016 ዓ.ም
******
(ኢ.ፕ.ድ)
የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን የሰቆጣ ቃልኪዳን የጀግና ሽልማት ተበረከተላቸው።
አቶ ደመቀ መኮንን ይህን የጀግና ሽልማት ያገኙት ከ37ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል እየተካሄደ ባለው የስርአተ ምግብ ከፍተኛ መድረክ ላይ ነው።
ለሽልማቱ ያበቃቸውም ለሰቆጣ ቃልኪዳን እውን መሆንና ገቢራዊነት ላደረጉት ጥረትና ቁርጥ የአመራር ብቃት ነው ተብሏል ።
በተለይ ደግሞ የሰቆጣ ቃልኪዳን ከተፈረመበት ግዜ ጀምሮ ላለፉት አስራ አምስት አመታት ፕሮግራሙ እንዲሳካ ያደረጉት የፖለቲካ አመራር ለሽልማቱ አብቅቷቸዋል ተብሏል ።
አቶ ደመቀ የእውቅና ሽልማቱን ከተረከቡ በኃላ ባደረጉት ንግግር አሁንም ድረስ የመቀንጨርና ሌሎችም ከስርአተ ምግብ ጋር የተያያዙ ችግሮች በመኖራቸው የሰቆጣ ቃልኪዳንን በተጨማሪ ወረዳዎች ማስፋት ያስፈልጋል ብለዋል።
ለዚህም የልማት አጋሮችና የግሉ ሴክተር ትብብር ወሳኝ ነው ብለዋል።
ከአቶ ደመቀ መኮንን በተጨማሪ ለወይዘሮ ፍሬአለም ሽባባው፣ ዶ/ር ተከስተ አድማሱ እና ለዶክተር ሊያ ታደስ በየደረጃው ለሰቆጣ ቃልኪዳን እውን መሆን ላደረጉት ጥረት ተመሳሳይ እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
በአስናቀ ፀጋዬ
የካቲት 8 ቀን 2016 ዓ.ም
የይርጋ ጨፌ የቡና ምርምር ተቋም ለማቋቋም የድጋፍ ማሰባሰቢያ ሲምፖዚየም ይካሄዳል
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የይርጋ ጨፌ የቡና ምርምር ተቋም ለማቋቋም ያለመ ሲምፖዚየም የካቲት 28 በሀዋሳ ከተማ እንደሚካሄድ ተገለጸ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡና ማህበር ፕሬዚዳንት ሁሴን አንቦ (ዶ/ር) በወቅቱ እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያ በቡና ምርት የምትታወቅ ቢሆንም በዘርፉ የሚጠበቀዉን ያህል ውጤት አልተገኘም።
በመሆኑም በዘርፉ ከምርት እስከ ገበያ ድረስ የሚገጥሙትን ችግሮች ለመፍታት ያለመ የልህቀት ማእከል ማቋቋም እንዳስፈለገ አስረድተዋል።
ሲምፓዚየሙ ለማእከሉ ማስገንቢያ የሚሆን ድጋፍ ለማሰባሰብ ያለመ ሲሆን የቡና አልሚዎችን ጨምሮ የተለያዩ በዘርፍ የተሰማሩ አካላት ይሳተፋሉ ተብሏል።
አመለወርቅ ከበደ
የካቲት 8 ቀን 2016 ዓ.ም
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የይርጋ ጨፌ የቡና ምርምር ተቋም ለማቋቋም ያለመ ሲምፖዚየም የካቲት 28 በሀዋሳ ከተማ እንደሚካሄድ ተገለጸ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡና ማህበር ፕሬዚዳንት ሁሴን አንቦ (ዶ/ር) በወቅቱ እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያ በቡና ምርት የምትታወቅ ቢሆንም በዘርፉ የሚጠበቀዉን ያህል ውጤት አልተገኘም።
በመሆኑም በዘርፉ ከምርት እስከ ገበያ ድረስ የሚገጥሙትን ችግሮች ለመፍታት ያለመ የልህቀት ማእከል ማቋቋም እንዳስፈለገ አስረድተዋል።
ሲምፓዚየሙ ለማእከሉ ማስገንቢያ የሚሆን ድጋፍ ለማሰባሰብ ያለመ ሲሆን የቡና አልሚዎችን ጨምሮ የተለያዩ በዘርፍ የተሰማሩ አካላት ይሳተፋሉ ተብሏል።
አመለወርቅ ከበደ
የካቲት 8 ቀን 2016 ዓ.ም
የአፍሪካ አባቶችን ይተዋወቁ‼️
#ጋና
#ክዋሜ_ንክሩማ
ኢትዮጵያ “የሞኖሮቪያ” እና “የካዛብላንካ” ቡድን በሚል ተከፍለው የነበሩትን የአፍሪካ አገሮች አዲስ አበባ ላይ በማገናኘትና ልዩነቶችን በማለዘብ ወደ አንድ የጋራ አቋም እንዲመጡ አድርጋለች።
በዚሁ መሰረት ግንቦት 1955 ዓ.ም 32 መስራች አገሮች የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን በይፋ አቋቁመዋል።
ለዚህ ድርጅት እውን መሆን ፊርማቸውን ካኖሩ አገራት መካከል የቀድሞ የቀድሞ የጋና ፕሬዚዳንት ክዋሜ ንክሩማ አንዱ ናቸው።
በወቅቱ ድርጅቱ ሲመሰረት የመመስረቻ ሰነዱ በአራት ቋንቋዎች ተጽፎ በ32 አገራት መሪዎች የተፈረመ ሲሆን፤ ከአራቱ ቋንቋ አንዱም አማረኛ ነበር።
#ጋና
#ክዋሜ_ንክሩማ
ኢትዮጵያ “የሞኖሮቪያ” እና “የካዛብላንካ” ቡድን በሚል ተከፍለው የነበሩትን የአፍሪካ አገሮች አዲስ አበባ ላይ በማገናኘትና ልዩነቶችን በማለዘብ ወደ አንድ የጋራ አቋም እንዲመጡ አድርጋለች።
በዚሁ መሰረት ግንቦት 1955 ዓ.ም 32 መስራች አገሮች የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን በይፋ አቋቁመዋል።
ለዚህ ድርጅት እውን መሆን ፊርማቸውን ካኖሩ አገራት መካከል የቀድሞ የቀድሞ የጋና ፕሬዚዳንት ክዋሜ ንክሩማ አንዱ ናቸው።
በወቅቱ ድርጅቱ ሲመሰረት የመመስረቻ ሰነዱ በአራት ቋንቋዎች ተጽፎ በ32 አገራት መሪዎች የተፈረመ ሲሆን፤ ከአራቱ ቋንቋ አንዱም አማረኛ ነበር።
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት‼️
የብራዚል ቀዳማዊት እመቤት ጃንጃ ሉላ ዳ ሲልቫ ከክብርት ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን የተስፋ ብርሃን እና የመቅደላ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የምገባ ማዕከላትን እንዲሁም በክብርት ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ የተገነባዉን የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናት ማሳደጊያ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
በቀጣይም የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን ይበልጥ አጠናክረን በትብብር አብረን ለመስራት የሚያስችለንን ውይይትም አድርገናል::
የካቲት 8 ቀን 2016 ዓ.ም
የብራዚል ቀዳማዊት እመቤት ጃንጃ ሉላ ዳ ሲልቫ ከክብርት ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጋር በመሆን የተስፋ ብርሃን እና የመቅደላ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የምገባ ማዕከላትን እንዲሁም በክብርት ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ የተገነባዉን የዘውዲቱ መሸሻ የህጻናት ማሳደጊያ ማዕከልን ጎብኝተዋል።
በቀጣይም የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን ይበልጥ አጠናክረን በትብብር አብረን ለመስራት የሚያስችለንን ውይይትም አድርገናል::
የካቲት 8 ቀን 2016 ዓ.ም
የአፍሪካ አባቶችን ይተዋወቁ‼️
#ጊኒ
#ሴኮ_ቱሬ
ኢትዮጵያ “የሞኖሮቪያ” እና “የካዛብላንካ” ቡድን በሚል ተከፍለው የነበሩትን የአፍሪካ አገሮች አዲስ አበባ ላይ በማገናኘትና ልዩነቶችን በማለዘብ ወደ አንድ የጋራ አቋም እንዲመጡ አድርጋለች።
በዚሁ መሰረት ግንቦት 1955 ዓ.ም 32 መስራች አገሮች የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን በይፋ አቋቁመዋል።
ለዚህ ድርጅት እውን መሆን ፊርማቸውን ካኖሩ አገራት መካከል የቀድሞ የጊኒ ፕሬዚዳንት ሴኮ ቱሬ አንዱ ናቸው።
በወቅቱ ድርጅቱ ሲመሰረት የመመስረቻ ሰነዱ በአራት ቋንቋዎች ተጽፎ በ32 አገራት መሪዎች የተፈረመ ሲሆን፤ ከአራቱ ቋንቋ አንዱ አማረኛ ነበር።
#ጊኒ
#ሴኮ_ቱሬ
ኢትዮጵያ “የሞኖሮቪያ” እና “የካዛብላንካ” ቡድን በሚል ተከፍለው የነበሩትን የአፍሪካ አገሮች አዲስ አበባ ላይ በማገናኘትና ልዩነቶችን በማለዘብ ወደ አንድ የጋራ አቋም እንዲመጡ አድርጋለች።
በዚሁ መሰረት ግንቦት 1955 ዓ.ም 32 መስራች አገሮች የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን በይፋ አቋቁመዋል።
ለዚህ ድርጅት እውን መሆን ፊርማቸውን ካኖሩ አገራት መካከል የቀድሞ የጊኒ ፕሬዚዳንት ሴኮ ቱሬ አንዱ ናቸው።
በወቅቱ ድርጅቱ ሲመሰረት የመመስረቻ ሰነዱ በአራት ቋንቋዎች ተጽፎ በ32 አገራት መሪዎች የተፈረመ ሲሆን፤ ከአራቱ ቋንቋ አንዱ አማረኛ ነበር።