የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት ‼️
ዛሬ ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያይተናል። የመጀመሪያው ዓላማችን ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት ላይ አስተያየቶች እና ትችቶችን ማሰባሰብ ነው። ሌላው ደግሞ ለፖሊሲ ግብአት አስፈላጊ የሆኑ እርማቶችን እና ማስተካከያዎችን በመለየት፣ ወደፊት ለመቀጠል በሚያስፈልገው የትብብር ዓይነት ላይ ለመመካከር ነው።
መጋቢት 23 ቀን 2016 ዓ.ም
ዛሬ ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያይተናል። የመጀመሪያው ዓላማችን ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት ላይ አስተያየቶች እና ትችቶችን ማሰባሰብ ነው። ሌላው ደግሞ ለፖሊሲ ግብአት አስፈላጊ የሆኑ እርማቶችን እና ማስተካከያዎችን በመለየት፣ ወደፊት ለመቀጠል በሚያስፈልገው የትብብር ዓይነት ላይ ለመመካከር ነው።
መጋቢት 23 ቀን 2016 ዓ.ም
ለዓባይ የተዘረጉ ለጋስ እጆች
**********
(ኢ ፕ ድ)
ዓባይ ወንዝ በኢትዮጵያውን የቁጭት፣ የእንጉርጉሮና የወቀሳ ዜማ ሆኖ ኖሯል፡፡ ማደሪያ ቢስነቱም የሊቃውንትና ጠቢባን ርዕሰ ጉዳይ ነበር፡፡
የዓባይ ውሃ መጠጥ ሆኖ እንዲጠጣ፣ መና ሆኖ እንዲጎረስ፣ ሲሳይ ሆኖ እንዲቆረስ፣ ለጨለማ ብርሃን እንዲሆን የእልፍ ኢትዮጵያውያን ምኞት ነበር፡፡
በትችትና ምኞት የተነገረውን የዓባይ ወንዝ ግንድ ይዞ ዟሪነት ታሪክ ለመግታት፣ የልጅ ባዕድነቱን ለማክተም፣ የማደሪያ ቢስነት ትርክቱንም ለማስቆም፣ ለጨለማ ብርሃን እንዲሆንና የኢትዮጵያውያንን ህልም እውን ለማድረግ የዓባይ ግድብ ግንባታ በወርሀ መጋቢት 2003 ዓ.ም በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በጉባ ወረዳ ሰማይ ስር የግንባታው የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ።
እነሆ በአሁኑ ወቅት ታዲያ የዓባይ ግድብ ግንባታ በልጆቹ ብርቱ ክንድ እየተገነባ 13 ዓመታትን ተሻግሯል።
የኢትዮጵያውያን የተባበረ ክንድ ሀሩር ከበረታባቸው የጉባ ተራሮች ግርጌ ታላቅ ጀብዱ ፈፅሟል።
ዓባይ ግስጋሴውን ገታ አድርጎ ወደ ውስጥ በአትኩሮት እንዲያጤን ተደርጓል፤ በሀገር እጅ ለሀገር ልጅ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124768
**********
(ኢ ፕ ድ)
ዓባይ ወንዝ በኢትዮጵያውን የቁጭት፣ የእንጉርጉሮና የወቀሳ ዜማ ሆኖ ኖሯል፡፡ ማደሪያ ቢስነቱም የሊቃውንትና ጠቢባን ርዕሰ ጉዳይ ነበር፡፡
የዓባይ ውሃ መጠጥ ሆኖ እንዲጠጣ፣ መና ሆኖ እንዲጎረስ፣ ሲሳይ ሆኖ እንዲቆረስ፣ ለጨለማ ብርሃን እንዲሆን የእልፍ ኢትዮጵያውያን ምኞት ነበር፡፡
በትችትና ምኞት የተነገረውን የዓባይ ወንዝ ግንድ ይዞ ዟሪነት ታሪክ ለመግታት፣ የልጅ ባዕድነቱን ለማክተም፣ የማደሪያ ቢስነት ትርክቱንም ለማስቆም፣ ለጨለማ ብርሃን እንዲሆንና የኢትዮጵያውያንን ህልም እውን ለማድረግ የዓባይ ግድብ ግንባታ በወርሀ መጋቢት 2003 ዓ.ም በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል በጉባ ወረዳ ሰማይ ስር የግንባታው የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ።
እነሆ በአሁኑ ወቅት ታዲያ የዓባይ ግድብ ግንባታ በልጆቹ ብርቱ ክንድ እየተገነባ 13 ዓመታትን ተሻግሯል።
የኢትዮጵያውያን የተባበረ ክንድ ሀሩር ከበረታባቸው የጉባ ተራሮች ግርጌ ታላቅ ጀብዱ ፈፅሟል።
ዓባይ ግስጋሴውን ገታ አድርጎ ወደ ውስጥ በአትኩሮት እንዲያጤን ተደርጓል፤ በሀገር እጅ ለሀገር ልጅ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124768
“ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጫናዎችን ተቋቁማ ዓላማዋን ማሳካት እንደምትችል በዓባይ ፕሮጀክት አሳይታለች”
- አቶ ሞቱማ መቃሳ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አማካሪ
**********************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጫናዎችን ተቋቁማ አላማዋን ማሳካት እንደምትችል በዓባይ ግድብ ፕሮጀክት አማካኝነት በግልጽ አሳይታለች ሲሉ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ ተናገሩ።
አቶ ሞቱማ መቃሳ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፤ በዓባይ ግድብ ፕሮጀክት የተነሳ ኢትዮጵያ እስከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት የደረሰ ክስ ቢቀርብባትም ግንባታውን ሳታቆም ከማገባደጃው ማድረሷ ማንኛውም ጫና ቢደርስባት ከግቧ ሊያስቆማት የሚችል ኃይል እንደሌለ ማሳያ ነው።
ግብጽ በዋናነት የግድቡ ግንባታ እንዳይከናወን የተለያዩ ሴራዎችን ስታከናውን መቆየቷን አስታውሰው፤ ኢትዮጵያ በበኩሏ በውሃ ሃብቷ የመጠቀምና የመልሟት ፍላጎቷን እንዳታሳካ የተደረጉ ጥረቶችን በሙሉ በማክሸፍ ግንባታውን ወደማጠናቀቂያው ማሸጋገሯ ለትውልዱም ጽናትን የሚያጎናጽፍ ነው ሲሉ አስረድተዋል።
በግድቡ ጉዳይ ኢትዮጵያ በተዘዋዋሪ መንገድ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዲሁም በአሜሪካ በኩል ተደጋጋሚ ጥያቄ ሲቀርብባት እንደነበር ጠቁመው፤ በፕሮጀክቱ ሂደት ላይ በአፍሪካ ኅብረት በኩልም በርካታ ታዛቢዎች.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124781
- አቶ ሞቱማ መቃሳ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አማካሪ
**********************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ጫናዎችን ተቋቁማ አላማዋን ማሳካት እንደምትችል በዓባይ ግድብ ፕሮጀክት አማካኝነት በግልጽ አሳይታለች ሲሉ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ ተናገሩ።
አቶ ሞቱማ መቃሳ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንዳስታወቁት፤ በዓባይ ግድብ ፕሮጀክት የተነሳ ኢትዮጵያ እስከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት የደረሰ ክስ ቢቀርብባትም ግንባታውን ሳታቆም ከማገባደጃው ማድረሷ ማንኛውም ጫና ቢደርስባት ከግቧ ሊያስቆማት የሚችል ኃይል እንደሌለ ማሳያ ነው።
ግብጽ በዋናነት የግድቡ ግንባታ እንዳይከናወን የተለያዩ ሴራዎችን ስታከናውን መቆየቷን አስታውሰው፤ ኢትዮጵያ በበኩሏ በውሃ ሃብቷ የመጠቀምና የመልሟት ፍላጎቷን እንዳታሳካ የተደረጉ ጥረቶችን በሙሉ በማክሸፍ ግንባታውን ወደማጠናቀቂያው ማሸጋገሯ ለትውልዱም ጽናትን የሚያጎናጽፍ ነው ሲሉ አስረድተዋል።
በግድቡ ጉዳይ ኢትዮጵያ በተዘዋዋሪ መንገድ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዲሁም በአሜሪካ በኩል ተደጋጋሚ ጥያቄ ሲቀርብባት እንደነበር ጠቁመው፤ በፕሮጀክቱ ሂደት ላይ በአፍሪካ ኅብረት በኩልም በርካታ ታዛቢዎች.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124781
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት ‼️
የለውጡ ፍሬያማ ጉዞ ለተጀመረበት 6ኛ ዓመት እና የኢትዮጵያዊነት መሰረት ለሆነው ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ 13ኛ ዓመት እንኳን አደረሣችሁ! አደረሰን!
በለውጡ መሃንድስ በክቡር ጠቅላይ ሚንስትራችን ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተመራው የለውጥ ኃይል በብዙ ውስጣዊና ውጫዊ ፈተና ውስጥ ሆኖ በርካታ ስኬቶችን በመጎናጸፍ ላይ ይገኛል።
ከነዚህም ፦
የህዳሴ ግድባችን ማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ መድረስ ፣ ኢትዮጵያ አረንጏዴ ለብሳ ከስንዴ አስመጭነት ወደ ላኪነት የተሸጋገረችበት ፣ከ 128 አመታት በኋላ የአድዋ ድል መታሰቢያ ግንባታ ተጠናቆ የተመረቀበት፣ከተማችን አዲስ አበባ ትኩረት አግኝታ በርካታ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ዓለም አቀፍ የስበት ማዕከል መሆን ጀመረችበት እና በሰው ተኮር ስራዎቻችንም ማኅበራዊ ፍትህ ያነገስንበት ነው የለዉጡ አመታት።
ቃል በተግባር ተመንዝሮ ኢትዮጵያችን በሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት የደመቀች ዕድገትዋ መፋጠን የጀመረችበት ፣ በመፍጠንና መፍጠር ዕዳዋ እየቀነሰ ምንዳዋ እየጨመረ የመጣች ሀገር እየሆነች ነው።
ለፈተናዎቻችን ሳንንበረከክ ከችግሮቻችን ባሻገር የበለጸገችዋ ኢትዮጵያን ለመገንባት ተደምረን የጀመርነውን ጉዞ ዳር ለማድረስ በትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን!
ምድራዊ ሃይል ሊያስቆመው የማይችለውን የብልጽግና ጉዞ ገብቷችሁ ድጋፋችሁንና ደስታችሁን ለገለፃችሁ ምስጋናዬን ላቀርብላችሁ እወዳለሁ::
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
የለውጡ ፍሬያማ ጉዞ ለተጀመረበት 6ኛ ዓመት እና የኢትዮጵያዊነት መሰረት ለሆነው ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ 13ኛ ዓመት እንኳን አደረሣችሁ! አደረሰን!
በለውጡ መሃንድስ በክቡር ጠቅላይ ሚንስትራችን ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተመራው የለውጥ ኃይል በብዙ ውስጣዊና ውጫዊ ፈተና ውስጥ ሆኖ በርካታ ስኬቶችን በመጎናጸፍ ላይ ይገኛል።
ከነዚህም ፦
የህዳሴ ግድባችን ማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ መድረስ ፣ ኢትዮጵያ አረንጏዴ ለብሳ ከስንዴ አስመጭነት ወደ ላኪነት የተሸጋገረችበት ፣ከ 128 አመታት በኋላ የአድዋ ድል መታሰቢያ ግንባታ ተጠናቆ የተመረቀበት፣ከተማችን አዲስ አበባ ትኩረት አግኝታ በርካታ ታላላቅ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ዓለም አቀፍ የስበት ማዕከል መሆን ጀመረችበት እና በሰው ተኮር ስራዎቻችንም ማኅበራዊ ፍትህ ያነገስንበት ነው የለዉጡ አመታት።
ቃል በተግባር ተመንዝሮ ኢትዮጵያችን በሕብረ ብሔራዊ ወንድማማችነት የደመቀች ዕድገትዋ መፋጠን የጀመረችበት ፣ በመፍጠንና መፍጠር ዕዳዋ እየቀነሰ ምንዳዋ እየጨመረ የመጣች ሀገር እየሆነች ነው።
ለፈተናዎቻችን ሳንንበረከክ ከችግሮቻችን ባሻገር የበለጸገችዋ ኢትዮጵያን ለመገንባት ተደምረን የጀመርነውን ጉዞ ዳር ለማድረስ በትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን!
ምድራዊ ሃይል ሊያስቆመው የማይችለውን የብልጽግና ጉዞ ገብቷችሁ ድጋፋችሁንና ደስታችሁን ለገለፃችሁ ምስጋናዬን ላቀርብላችሁ እወዳለሁ::
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ!
ለ13 ዓመታት ቦንድ የገዙት ጡረተኛ
**************
(ኢ ፕ ድ)
የሀገር ፍቅርን ከቃላት አልፎ በተግባር መግለጽ ሲቻል የሚፈጥረው ደስታ ወደር የለውም፡፡ ብዙዎች ለሀገራቸው ባላቸው ፍቅር የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር ጦር ሜዳ በመዝለቅ ህይወታቸውን ሰጥተው ስማቸውን ከመቃብር በላይ አውለዋል፡፡
ሌሎች በዓለም አደባባይ በመገኘት የእናት ሀገራቸውን ባንዲራ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ አድርገዋል፡፡ የታደሉት ደግሞ በማምሻ እድሜያቸውና በጡረታ ዘመናቸዉ ላይ ሆነዉ ለልጆቻቸዉ የሚያስረክቧትን ሀገር መገንባት ችለዋል፡፡
የደብረማርቆስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የ74 ዓመቱ የእድሜ ባለጸጋ አቶ ፋንታ መስተሳህል ከታደሉት መካከል አንዱ ናቸው፡፡ አቶ ፋንታ በቀድሞ አውራ ጎዳና በአሁኑ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የአንደኛ ደረጃ የመንገድ ስራ ኃላፊ በመሆን ለ37 ዓመታት ሀገራቸውን አገልግለው በ2002 ዓ.ም በጡረታ በክብር ተገልለዋል፡፡
የሶስት ሴቶች እና የአንድ ወንድ ልጅ አባት የሆኑት አቶ ፋንታ፤ መጀመሪያ ጡረታ እንደወጡ በወር 1600 ብር ይከፈላቸው እንደነበር ይናገራሉ፡፡
በ2003 የዓባይ ግድብ ግንባታ በመጀመሩ እጅግ መደሰታቸውን የሚገልጹት እኚሁ አባት በወቅቱ የመንግሥት ሰራተኞች ከደሞዛቸው ቦንድ ሲገዙ እሳቸውም ከሚያገኙት የጡረታ ገንዘብ ላይ ግድቡ እስከሚጠናቀቅ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124782
**************
(ኢ ፕ ድ)
የሀገር ፍቅርን ከቃላት አልፎ በተግባር መግለጽ ሲቻል የሚፈጥረው ደስታ ወደር የለውም፡፡ ብዙዎች ለሀገራቸው ባላቸው ፍቅር የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር ጦር ሜዳ በመዝለቅ ህይወታቸውን ሰጥተው ስማቸውን ከመቃብር በላይ አውለዋል፡፡
ሌሎች በዓለም አደባባይ በመገኘት የእናት ሀገራቸውን ባንዲራ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ አድርገዋል፡፡ የታደሉት ደግሞ በማምሻ እድሜያቸውና በጡረታ ዘመናቸዉ ላይ ሆነዉ ለልጆቻቸዉ የሚያስረክቧትን ሀገር መገንባት ችለዋል፡፡
የደብረማርቆስ ከተማ ነዋሪ የሆኑት የ74 ዓመቱ የእድሜ ባለጸጋ አቶ ፋንታ መስተሳህል ከታደሉት መካከል አንዱ ናቸው፡፡ አቶ ፋንታ በቀድሞ አውራ ጎዳና በአሁኑ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የአንደኛ ደረጃ የመንገድ ስራ ኃላፊ በመሆን ለ37 ዓመታት ሀገራቸውን አገልግለው በ2002 ዓ.ም በጡረታ በክብር ተገልለዋል፡፡
የሶስት ሴቶች እና የአንድ ወንድ ልጅ አባት የሆኑት አቶ ፋንታ፤ መጀመሪያ ጡረታ እንደወጡ በወር 1600 ብር ይከፈላቸው እንደነበር ይናገራሉ፡፡
በ2003 የዓባይ ግድብ ግንባታ በመጀመሩ እጅግ መደሰታቸውን የሚገልጹት እኚሁ አባት በወቅቱ የመንግሥት ሰራተኞች ከደሞዛቸው ቦንድ ሲገዙ እሳቸውም ከሚያገኙት የጡረታ ገንዘብ ላይ ግድቡ እስከሚጠናቀቅ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124782
“የዓባይ ግድብ የኢትዮጵያን መልማት የማይፈልጉ አካላትን ሃሳብ የቀለበሰ ነው” – ኢንጂነር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር)
***********************
(ኢ ፕ ድ)
የዓባይ ግድብ የኢትዮጵያን መልማት የማይፈልጉ አካላትን ሃሳብ በመቀልበሰ ልማትን ማረጋገጥ የቻለ ሀገራዊ ፕሮጀክት ነው ሲሉ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መምህር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የሰርቬይንግና ካርታ ኢንጂነሪንግ መምህር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የዓባይ ግድብ የኢትዮጵያን መልማት የማይፈልጉ አካላት ሃሳብ የቀለበሰ ነው፡፡
ግድቡ ኢትዮጵያ በሰላም መቀጠል ከቻለችና አንድነቷ ከጠነከረ ልማት ታስባለች በሚል የተዛባ አመለካከት የኢትዮጵያን ልማት ሲያደናቅፉ የቆዩ ሀገራትን እሳቤ ማምከን ችሏል ብለዋል፡፡
ፕሮጀክቱ የነበሩበትን በርካታ ጫናዎች እንዲሁም ፈተና ተቋቁሞ ለዚህ ደረጃ መድረሱ በተባበበረ ክንድ የትኛውንም አይነት ዓላማ ከግብ ማድረስ እንደሚቻል በተግባር የተገለጸበት ነው ሲሉም አብራርተዋል፡፡
ለወደፊት ለሚቀረጹ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች መሳካት መንገድ የሚከፍት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ዶክተር ጥላሁን አክለውም፤ የግድቡ እውን መሆን ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው ጎን ለጎን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124783
***********************
(ኢ ፕ ድ)
የዓባይ ግድብ የኢትዮጵያን መልማት የማይፈልጉ አካላትን ሃሳብ በመቀልበሰ ልማትን ማረጋገጥ የቻለ ሀገራዊ ፕሮጀክት ነው ሲሉ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ መምህር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የሰርቬይንግና ካርታ ኢንጂነሪንግ መምህር ጥላሁን ኤርዱኖ (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የዓባይ ግድብ የኢትዮጵያን መልማት የማይፈልጉ አካላት ሃሳብ የቀለበሰ ነው፡፡
ግድቡ ኢትዮጵያ በሰላም መቀጠል ከቻለችና አንድነቷ ከጠነከረ ልማት ታስባለች በሚል የተዛባ አመለካከት የኢትዮጵያን ልማት ሲያደናቅፉ የቆዩ ሀገራትን እሳቤ ማምከን ችሏል ብለዋል፡፡
ፕሮጀክቱ የነበሩበትን በርካታ ጫናዎች እንዲሁም ፈተና ተቋቁሞ ለዚህ ደረጃ መድረሱ በተባበበረ ክንድ የትኛውንም አይነት ዓላማ ከግብ ማድረስ እንደሚቻል በተግባር የተገለጸበት ነው ሲሉም አብራርተዋል፡፡
ለወደፊት ለሚቀረጹ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች መሳካት መንገድ የሚከፍት መሆኑንም ተናግረዋል፡፡ዶክተር ጥላሁን አክለውም፤ የግድቡ እውን መሆን ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው ጎን ለጎን....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124783
“የግድቡ መጠናቀቅ በኃይል እጥረት ወደኋላ የቀሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲያንሰራሩ ያደርጋል”
– አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ
******************
(ኢ ፕ ድ)
የዓባይ ግድብ መጠናቀቅ በኃይል አቅርቦት ላይ ያለውን ችግር በመፍታት ወደኋላ የቀሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲያንሰራሩና እንዲጠናከሩ እንደሚያደርግ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀⵆ የኃይል አቅርቦት ውስንነት ከፍተኛ የሰው ኃይል መያዝ የሚችሉ ኢንዱስትሪዎች የሥራ ዕድል እንዳይፈጥሩ ሲያደርግ መቆየቱም ተገልጿል፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከኢፕድ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፣ አምራች ኢንዱስትሪው ተግዳሮቶቹ የተለያዩ ቢሆኑም በቂ የሆነ የኃይል አቅርቦት አለመኖር፣ የኃይል መቆራረጥና መዋዠቅ ከፍተኛውን ቦታ ይይዛል፡፡
እነዚህ ችግሮች ደግሞ ኢንዱስትሪዎቹ በበቂ ሁኔታ ማምረት እንዳይችሉ አድርጓቸዋል፤ አሁን ላይ የግድቡ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መድረስ ግን ችግሮቹን ለመፍታት ትልቅ አቅም ነው፡፡
በቂና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ቢያገኙ የማስፋፋት ሥራ በመሥራት ምርታቸውን በእጥፍ ለማሳደግ የተዘጋጁ አምራች ኢንዱስትሪዎች አሉ ያሉት አቶ ታረቀኝ፤ የኃይል አቅርቦት ውስንነት ከፍተኛ የሰው ኃይል መያዝ የሚችሉ ኢንዱስትሪዎች የሥራ ዕድል እንዳይፈጥሩ ሲያደርግ ቆይቷል ብለዋል፡፡
የዓባይ ግድብ መጠናቀቅ በኃይል አቅርቦት ላይ ያለውን ችግር ፈትቶ ወደኋላ የቀሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124805
– አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ
******************
(ኢ ፕ ድ)
የዓባይ ግድብ መጠናቀቅ በኃይል አቅርቦት ላይ ያለውን ችግር በመፍታት ወደኋላ የቀሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲያንሰራሩና እንዲጠናከሩ እንደሚያደርግ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀⵆ የኃይል አቅርቦት ውስንነት ከፍተኛ የሰው ኃይል መያዝ የሚችሉ ኢንዱስትሪዎች የሥራ ዕድል እንዳይፈጥሩ ሲያደርግ መቆየቱም ተገልጿል፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከኢፕድ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፣ አምራች ኢንዱስትሪው ተግዳሮቶቹ የተለያዩ ቢሆኑም በቂ የሆነ የኃይል አቅርቦት አለመኖር፣ የኃይል መቆራረጥና መዋዠቅ ከፍተኛውን ቦታ ይይዛል፡፡
እነዚህ ችግሮች ደግሞ ኢንዱስትሪዎቹ በበቂ ሁኔታ ማምረት እንዳይችሉ አድርጓቸዋል፤ አሁን ላይ የግድቡ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መድረስ ግን ችግሮቹን ለመፍታት ትልቅ አቅም ነው፡፡
በቂና አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ቢያገኙ የማስፋፋት ሥራ በመሥራት ምርታቸውን በእጥፍ ለማሳደግ የተዘጋጁ አምራች ኢንዱስትሪዎች አሉ ያሉት አቶ ታረቀኝ፤ የኃይል አቅርቦት ውስንነት ከፍተኛ የሰው ኃይል መያዝ የሚችሉ ኢንዱስትሪዎች የሥራ ዕድል እንዳይፈጥሩ ሲያደርግ ቆይቷል ብለዋል፡፡
የዓባይ ግድብ መጠናቀቅ በኃይል አቅርቦት ላይ ያለውን ችግር ፈትቶ ወደኋላ የቀሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124805
“ሕብረታችን በሌሎችም የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች የኃይል ማመንጫ ግንባታዎች ላይ መደገም አለበት”
– አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፅሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር
**********************
(ኢ ፕ ድ)
በዓባይ ግድብ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ያሳየውን ሕብረት በሌሎችም የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች የኃይል ማመንጫ ግንባታዎች ላይ መድገም እንዳለበት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፅሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ ከኢፕድ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የዓባይ ግድብ በሕዝብ ቁጭት ተገንብቶ አፈፃፀሙም 95 በመቶ ደርሷል፡፡
በቀጣይም በሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ በተመሳሳይ መልኩ ሕብረቱን አጠናክረን ልንቀጥል ይገባል፡፡
ለጊዜው ግድቡ ሙሉ ለሙሉ እስኪያልቅ እና መቶ በመቶ ኃይል ማመንጨት እስከሚጀምር፤ የሕዝቡ ድጋፍ በተጀመረበት መንፈስ መቀጠል አለበት ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ግድቡን ማነፅ ቢያልቅም፤ ሌሎች ተያያዥ ሥራዎች መኖራቸውን አስታውሰዋል፡፡
አካባቢውን በአረንጓዴ ልማት መሸፈን እና የአካባቢ ጥበቃ ሥራ ጊዜ የሚሠጠው.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124803
– አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፅሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር
**********************
(ኢ ፕ ድ)
በዓባይ ግድብ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ያሳየውን ሕብረት በሌሎችም የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች የኃይል ማመንጫ ግንባታዎች ላይ መድገም እንዳለበት የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፅሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ዋና ዳይሬክተሩ ከኢፕድ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለጹት፤ የዓባይ ግድብ በሕዝብ ቁጭት ተገንብቶ አፈፃፀሙም 95 በመቶ ደርሷል፡፡
በቀጣይም በሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ በተመሳሳይ መልኩ ሕብረቱን አጠናክረን ልንቀጥል ይገባል፡፡
ለጊዜው ግድቡ ሙሉ ለሙሉ እስኪያልቅ እና መቶ በመቶ ኃይል ማመንጨት እስከሚጀምር፤ የሕዝቡ ድጋፍ በተጀመረበት መንፈስ መቀጠል አለበት ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ፤ ግድቡን ማነፅ ቢያልቅም፤ ሌሎች ተያያዥ ሥራዎች መኖራቸውን አስታውሰዋል፡፡
አካባቢውን በአረንጓዴ ልማት መሸፈን እና የአካባቢ ጥበቃ ሥራ ጊዜ የሚሠጠው.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124803
ለዓባይ የተፈጸመ የፅዳት ሠራተኞቹ ገድል
******************
(ኢ ፕ ድ)
በዓለም ረጅሙ ወንዝ ነው። የመርዘሙን ያህል ለዘመናት ሳይከበር ኖሯል። በልኩ የተሰፋ ስራ አልነበረውም። ዓባይ የማበል ምልክት ተደርጎ ለዘመናት ተተርኮበታል።
ማደሪያ የሌለው ግንድ ይዞ ዟሪም ተብሎ ያውቃል። በመኖር ዘመኑ ከሀገሩ በላይ ለጎረቤት ሀገራት አድልቷል። በርሀብና ችግር የተጠቁ ወገኖቹን ትቶ እነሱን አጉርሷል።
እነዚያን ሀገራት የጠቀመውን ያህል ለሀገሩ ሊሆን አልተቻለውም ነበር።
ከመኖር ብዛት ሳይሆን ከስራው ጥልቀት ታይቶ አንቱ የሚባልበት ጊዜ ደረሰ። ከዘመናት ሳይጠቅሙ ኑሮ በኋላ ግን መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ቀን ወጣለት። ግንባታው ከተጀመረም 13 መጋቢቶች አልፈው ዘንድሮ 13ኛው ላይ እንገኛለን።
ጅማሮው ለኢትዮጵያውያኑ የክፍለዘመኑ ትልቁ ዜና ነበር። አሁን ትልቋን ኢትዮጵያን ያለ ዓባይ ማሰብ የማይቻልበት ዘመን ተወልዷል። ብዙ ህልሞች በእርሱ ትራስነት ታልመዋል።
ጭስ ያሞጨሞጨው አይናቸው በግድቡ እንደሚታከም ተስፋ የጣሉ እናቶች ብዙ ናቸው። እንደ ኢትዮጵያ ላሉቱ ሀገራት እንደ ዓባይ ያለ ትልቅ ተቋም አንድምታው ሰፊ ነው። የዓባይ ግድብ በራስ አቅም ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124791
******************
(ኢ ፕ ድ)
በዓለም ረጅሙ ወንዝ ነው። የመርዘሙን ያህል ለዘመናት ሳይከበር ኖሯል። በልኩ የተሰፋ ስራ አልነበረውም። ዓባይ የማበል ምልክት ተደርጎ ለዘመናት ተተርኮበታል።
ማደሪያ የሌለው ግንድ ይዞ ዟሪም ተብሎ ያውቃል። በመኖር ዘመኑ ከሀገሩ በላይ ለጎረቤት ሀገራት አድልቷል። በርሀብና ችግር የተጠቁ ወገኖቹን ትቶ እነሱን አጉርሷል።
እነዚያን ሀገራት የጠቀመውን ያህል ለሀገሩ ሊሆን አልተቻለውም ነበር።
ከመኖር ብዛት ሳይሆን ከስራው ጥልቀት ታይቶ አንቱ የሚባልበት ጊዜ ደረሰ። ከዘመናት ሳይጠቅሙ ኑሮ በኋላ ግን መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ቀን ወጣለት። ግንባታው ከተጀመረም 13 መጋቢቶች አልፈው ዘንድሮ 13ኛው ላይ እንገኛለን።
ጅማሮው ለኢትዮጵያውያኑ የክፍለዘመኑ ትልቁ ዜና ነበር። አሁን ትልቋን ኢትዮጵያን ያለ ዓባይ ማሰብ የማይቻልበት ዘመን ተወልዷል። ብዙ ህልሞች በእርሱ ትራስነት ታልመዋል።
ጭስ ያሞጨሞጨው አይናቸው በግድቡ እንደሚታከም ተስፋ የጣሉ እናቶች ብዙ ናቸው። እንደ ኢትዮጵያ ላሉቱ ሀገራት እንደ ዓባይ ያለ ትልቅ ተቋም አንድምታው ሰፊ ነው። የዓባይ ግድብ በራስ አቅም ....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=124791
የዓባይ ግድብ ግንባታ መታሰቢያ ቴምብር ይፋ ሆነ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት የዓባይ ግድብ 13ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀዉን የመታሰቢያ ቴምብር በዓሉን በማስመልከት በተዘጋጀዉ የፓናል ዉይይት መድረክ ላይ ይፋ አደረገ።
የአባይ ግድብ የመታሰቢያ ቴምብሩን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣የዉሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ እና የአባይ ግድብ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) በጋራ መርቀዋል።
የመታሰቢያ ቴምብሩ ከዛሬ ጀምሮ ለ192 የአለም አገራት እንደሚሠራጭ ተገልጿል።
በመዓዛ ማሞ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት የዓባይ ግድብ 13ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀዉን የመታሰቢያ ቴምብር በዓሉን በማስመልከት በተዘጋጀዉ የፓናል ዉይይት መድረክ ላይ ይፋ አደረገ።
የአባይ ግድብ የመታሰቢያ ቴምብሩን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣የዉሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ እና የአባይ ግድብ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ሀላፊ አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) በጋራ መርቀዋል።
የመታሰቢያ ቴምብሩ ከዛሬ ጀምሮ ለ192 የአለም አገራት እንደሚሠራጭ ተገልጿል።
በመዓዛ ማሞ