በኦሮሚያ ክልል ከሁለት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ወጣቶች የሥራ እድል ተፈጠረ
**********************
(ኢ ፕ ድ)
በ2016 በጀት ዓመት አስር ወራት ከሁለት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ወጣቶች የሥራ እድል መፈጠሩን የኦሮሚያ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ ኤባ ገርባ (ኢ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዘንድሮው በጀት ዓመት ባለፉት 10 ወራት ከሁለት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ወጣቶች የሥራ እድል መፍጠር ተችሏል።
ለሥራ ዕድል ፈጠራው በመንግሥት ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ የከተማ ግብርናና የሌማት ትሩፋት መርሀ ግብሮች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን ኃላፊው አንስተዋል።
በኦሮሚያ ክልል በየዓመቱ ከሁለት ሚሊዮን በላይ ወጣቶች ወደ ሥራው ዓለም ይቀላቀላሉ ተብሎ ይገመታል ያሉት ኃላፊው፤ በበጀት ዓመቱ በክልሉ ያሉ በርካታ የሥራ እድል ፈጠራ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129447
**********************
(ኢ ፕ ድ)
በ2016 በጀት ዓመት አስር ወራት ከሁለት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ለሆኑ ወጣቶች የሥራ እድል መፈጠሩን የኦሮሚያ ክልል የሥራ ዕድል ፈጠራና ክህሎት ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ኃላፊ ኤባ ገርባ (ኢ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ በዘንድሮው በጀት ዓመት ባለፉት 10 ወራት ከሁለት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ወጣቶች የሥራ እድል መፍጠር ተችሏል።
ለሥራ ዕድል ፈጠራው በመንግሥት ደረጃ እየተተገበሩ ያሉ የከተማ ግብርናና የሌማት ትሩፋት መርሀ ግብሮች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን ኃላፊው አንስተዋል።
በኦሮሚያ ክልል በየዓመቱ ከሁለት ሚሊዮን በላይ ወጣቶች ወደ ሥራው ዓለም ይቀላቀላሉ ተብሎ ይገመታል ያሉት ኃላፊው፤ በበጀት ዓመቱ በክልሉ ያሉ በርካታ የሥራ እድል ፈጠራ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129447
በሶማሌ ክልል ከለውጡ በኋላ ብቻ ከ230 በላይ አዳዲስ ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል
******************
(ኢ ፕ ድ)
ከለውጡ በኋላ ባሉት ስድስት ዓመታት ብቻ በክልሉ ከ230 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ከፍተኛ ፋብሪካዎች መከፈታቸውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ።
የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ ለተሠማራው የጋዜጠኛ ቡድን እንደገለጹት ፤ ክልሉ ያገኘውን ሰላም ተከትሎ የኢንቨስተሮች ቁጥር እያደገ መጥቷል። ከለውጡ በኋላ ባሉት ስድስት ዓመታት ብቻ በክልሉ ከ230 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ከፍተኛ ፋብሪካዎች ተከፍተዋል።
ቀደም ሲል በክልሉ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ይህ ነው የሚባል ሥራ እንዳልነበር የጠቀሱት ፕሬዚዳንት ሙስጠፌ ፤ ለዚህም ምክንያቶቹ፣ የሰላም እጦት ፣ የኢንቨስተሩ ዋስትና ማጣት እንዲሁም የነበረው መንግሥት ለኢንቨስትመንት ትኩረት አለመስጠቱ እንደሆኑ ጠቅሰዋል። በዚህም ምክንያት ከለውጡ በፊት በክልሉ አጠቃላይ የነበሩት ፋብሪካዎች....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129478
******************
(ኢ ፕ ድ)
ከለውጡ በኋላ ባሉት ስድስት ዓመታት ብቻ በክልሉ ከ230 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ከፍተኛ ፋብሪካዎች መከፈታቸውን የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ።
የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ ለተሠማራው የጋዜጠኛ ቡድን እንደገለጹት ፤ ክልሉ ያገኘውን ሰላም ተከትሎ የኢንቨስተሮች ቁጥር እያደገ መጥቷል። ከለውጡ በኋላ ባሉት ስድስት ዓመታት ብቻ በክልሉ ከ230 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ከፍተኛ ፋብሪካዎች ተከፍተዋል።
ቀደም ሲል በክልሉ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ይህ ነው የሚባል ሥራ እንዳልነበር የጠቀሱት ፕሬዚዳንት ሙስጠፌ ፤ ለዚህም ምክንያቶቹ፣ የሰላም እጦት ፣ የኢንቨስተሩ ዋስትና ማጣት እንዲሁም የነበረው መንግሥት ለኢንቨስትመንት ትኩረት አለመስጠቱ እንደሆኑ ጠቅሰዋል። በዚህም ምክንያት ከለውጡ በፊት በክልሉ አጠቃላይ የነበሩት ፋብሪካዎች....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129478
እንሰትን ዋና የምግብ ሰብል የማድረግ ጥረት
**************
(ኢ ፕ ድ)
በአፈጣጠሩ የሙዝ ተክል የሚመስለው “እንሰት” በኢትዮጵያ ብቻ ለምግብነት የሚውል ሰብል ነው። ከእንሰት ስር የሚወጣው ቆጮ በዳቦ መልክ ሲዘጋጅ፣ ቡላው በገንፎ መልክ ለምግብነት ይውላል። የእንሰት ተረፈ ምርት የሆነው ቃጫም ለግንባታና ለኢንዱስትሪዎች ግብዓትነት የሚውል ነው። እንሰት በንጥረ ነገር ይዘቱ የበለጸገ መሆኑንም በሰብሉ ላይ ምርምር ያካሄዱ ምሁራን ይናገራሉ።
የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ዓመቱን ሙሉ አረንጓዴ ሆኖ በመቆየት አቅሙም ከሌሎች ሰብሎች የተለየ ባህሪው መሆኑ ይነገርለታል። በአመዛኙ በሀገራችን ደቡባዊ አካባቢዎችና በኦሮሚያ የተወሰኑ አካባቢዎች የሚዘወተረው እንሰት በርካታ የጤና ጥቅም ያለው፣ ብዙ ቁጥር ባለው ማኅበረሰብ ዘንድም የሚዘወተር ሰብል ትልቅ ሥፍራ......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129491
**************
(ኢ ፕ ድ)
በአፈጣጠሩ የሙዝ ተክል የሚመስለው “እንሰት” በኢትዮጵያ ብቻ ለምግብነት የሚውል ሰብል ነው። ከእንሰት ስር የሚወጣው ቆጮ በዳቦ መልክ ሲዘጋጅ፣ ቡላው በገንፎ መልክ ለምግብነት ይውላል። የእንሰት ተረፈ ምርት የሆነው ቃጫም ለግንባታና ለኢንዱስትሪዎች ግብዓትነት የሚውል ነው። እንሰት በንጥረ ነገር ይዘቱ የበለጸገ መሆኑንም በሰብሉ ላይ ምርምር ያካሄዱ ምሁራን ይናገራሉ።
የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ዓመቱን ሙሉ አረንጓዴ ሆኖ በመቆየት አቅሙም ከሌሎች ሰብሎች የተለየ ባህሪው መሆኑ ይነገርለታል። በአመዛኙ በሀገራችን ደቡባዊ አካባቢዎችና በኦሮሚያ የተወሰኑ አካባቢዎች የሚዘወተረው እንሰት በርካታ የጤና ጥቅም ያለው፣ ብዙ ቁጥር ባለው ማኅበረሰብ ዘንድም የሚዘወተር ሰብል ትልቅ ሥፍራ......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129491
በአማራ ክልል 188 ሺህ 631 ሔክታር መሬት በሩዝ ሰብል ለመሸፈን ዕቅድ ተይዟል
***************
(ኢ ፕ ድ)
በአማራ ክልል በዘንድሮ የምርት ዘመን 188 ሺህ 631 ሔክታር መሬት በሩዝ ሰብል ለመሸፈን ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ዘንድሮ ሰሜን ሸዋና በደቡብ ወሎ ቃሉ አካባቢ የሚገኙ አርሶ አደሮች ወደ ሩዝ ምርት እንዲገቡ የመሬት ልየታና የዘር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተጠቁሟል።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በዘንድሮ የምርት ዘመን የክልሉን የሩዝ ማሳ ሽፋን ወደ 188 ሺህ 631 ሄክታር መሬት ለማድረስ ታቅዷል።
የሩዝ ምርት እንደ ክልል የተሻለ ልምድ አለ ያሉት ያሉት ምክትል ኃላፊው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሩዝ ምርትን ለማሳደግ የተጀመረውን ንቅናቄ በመጠቀም ምርቱን ለማሳደግ ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።
አቶ ቃልኪዳን እንዳስታወቁት፤ በክልሉ ባለፈው የምርት ዘመን 82 ሺህ 279 ሔክታር መሬት በሩዝ ምርት መሸፈን ተችሏል። ዘንድሮ ወደ 188 ሺህ 631 ሄክታር ለማሳደግና በአንድ ሄክታር 53 ኩንታል የሩዝ ምርት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129480
***************
(ኢ ፕ ድ)
በአማራ ክልል በዘንድሮ የምርት ዘመን 188 ሺህ 631 ሔክታር መሬት በሩዝ ሰብል ለመሸፈን ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። ዘንድሮ ሰሜን ሸዋና በደቡብ ወሎ ቃሉ አካባቢ የሚገኙ አርሶ አደሮች ወደ ሩዝ ምርት እንዲገቡ የመሬት ልየታና የዘር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑ ተጠቁሟል።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በዘንድሮ የምርት ዘመን የክልሉን የሩዝ ማሳ ሽፋን ወደ 188 ሺህ 631 ሄክታር መሬት ለማድረስ ታቅዷል።
የሩዝ ምርት እንደ ክልል የተሻለ ልምድ አለ ያሉት ያሉት ምክትል ኃላፊው፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሩዝ ምርትን ለማሳደግ የተጀመረውን ንቅናቄ በመጠቀም ምርቱን ለማሳደግ ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል።
አቶ ቃልኪዳን እንዳስታወቁት፤ በክልሉ ባለፈው የምርት ዘመን 82 ሺህ 279 ሔክታር መሬት በሩዝ ምርት መሸፈን ተችሏል። ዘንድሮ ወደ 188 ሺህ 631 ሄክታር ለማሳደግና በአንድ ሄክታር 53 ኩንታል የሩዝ ምርት....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129480
በወላይታ ዞን አራት ሚሊዮን 953 ሺህ የቡና ችግኞች ተተከሉ
********************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን ከሚያዚያ ወር ጀምሮ አራት ሚሊዮን 953 ሺህ የቡና ችግኞች መተከላቸውን የዞኑ ቡናና ቅመማ ቅመም ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በዘንድሮ ዓመት በዞኑ በአጠቃላይ ስድስት ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን የቡና ችግኞች ይተከላሉ።
የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ክፍሌ ካዉሌ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በዘንድሮ ዓመት የቡና ችግኝ ዝግጅት ስድስት ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል ታቅዷል። ከዚህ ውስጥ ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የግንቦት መጨረሻ ሳምንት ድረስ አራት ሚሊዮን 953 ሺህ የቡና ችግኞች መተከላቸውንና በሐምሌ ወር በተጨማሪ አንድ ሚሊዮን የቡና ችግኞች እንደሚተከሉ አመላክተዋል።
የቡና ተከላው በተለያዩ ወቅቶች ተከፋፍሎ እየተሠራ መሆኑንና ከጥር ወር ጀምሮ ጉድጓድ የማዘጋጀት ሥራ ሲከናወን መቆየቱን አስታውሰው፤ ህብረተሰቡን ያሳተፈ የአረንጓዴ ልማት ሥራ እየተከናወነ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129489
********************
(ኢ ፕ ድ)
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን ከሚያዚያ ወር ጀምሮ አራት ሚሊዮን 953 ሺህ የቡና ችግኞች መተከላቸውን የዞኑ ቡናና ቅመማ ቅመም ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በዘንድሮ ዓመት በዞኑ በአጠቃላይ ስድስት ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን የቡና ችግኞች ይተከላሉ።
የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ክፍሌ ካዉሌ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በዘንድሮ ዓመት የቡና ችግኝ ዝግጅት ስድስት ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ችግኞች ለመትከል ታቅዷል። ከዚህ ውስጥ ከሚያዚያ ወር ጀምሮ የግንቦት መጨረሻ ሳምንት ድረስ አራት ሚሊዮን 953 ሺህ የቡና ችግኞች መተከላቸውንና በሐምሌ ወር በተጨማሪ አንድ ሚሊዮን የቡና ችግኞች እንደሚተከሉ አመላክተዋል።
የቡና ተከላው በተለያዩ ወቅቶች ተከፋፍሎ እየተሠራ መሆኑንና ከጥር ወር ጀምሮ ጉድጓድ የማዘጋጀት ሥራ ሲከናወን መቆየቱን አስታውሰው፤ ህብረተሰቡን ያሳተፈ የአረንጓዴ ልማት ሥራ እየተከናወነ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=129489
በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ የሚገኙ የጂኦተርማል ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ የሚገኙ የጂኦተርማል ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት አሰታወቀ።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢጃራ ተስፋዬ የተንዳሆና አላሎ ባድ የጂኦተርማል ፕሮጀክቶች ተመልክተዋል። ፕሮጀክቶቹ ያሉበትን ችግር ለመፍታትና ወደ ስራ ለማስገባት መሆኑን በጉብኝቱ ተገልጿል።
በሚቀጥለው ዓመት ለፕሮጀክቶቹ በጀት በመመድብ ጥገና በማድረግ ወደ ስራ ለማስገባት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
በተያያዘ በሰመራ ከተማ የሚገኘውን የኢንስቲትዩቱ ንብረቶች ያሉበትን ሁኔታም መመልክታቸውን ከኢንስቲትዩቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓም
*****
(ኢ ፕ ድ)
በአፋር ክልል ዱብቲ ወረዳ የሚገኙ የጂኦተርማል ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ ለማስገባት እየተሰራ መሆኑ የኢትዮጵያ ጂኦሎጂካል ኢንስቲትዩት አሰታወቀ።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ኢጃራ ተስፋዬ የተንዳሆና አላሎ ባድ የጂኦተርማል ፕሮጀክቶች ተመልክተዋል። ፕሮጀክቶቹ ያሉበትን ችግር ለመፍታትና ወደ ስራ ለማስገባት መሆኑን በጉብኝቱ ተገልጿል።
በሚቀጥለው ዓመት ለፕሮጀክቶቹ በጀት በመመድብ ጥገና በማድረግ ወደ ስራ ለማስገባት የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተሰሩ እንደሆነም ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
በተያያዘ በሰመራ ከተማ የሚገኘውን የኢንስቲትዩቱ ንብረቶች ያሉበትን ሁኔታም መመልክታቸውን ከኢንስቲትዩቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓም
ታንዛኒያ በሰላምና ደኅንነት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ታጠናክራለች
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ታንዛኒያ በሰላምና ደኅንነት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር እንደምትሰራ የሀገሪቱ የመከላከያና ብሔራዊ አገልግሎት ሚኒስትር ስቴርጎሜና ላውረንስ ተናገሩ።
ሚኒስትሯ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ታንዛኒያና ኢትዮጵያ በሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ያላቸው ታሪካዊ ትብብር አሁንም ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልፀዋል።
ሁለቱ ሀገራት በሰላምና ጸጥታ ዙሪያ በትብብር ለመሥራት የተፈራረሙትን የመግባቢያ ሥምምነት ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑንም አስታውሰዋል።
ታንዛኒያ በቀጣናው እንዲሁም በአህጉር ደረጃ ሰላምና ጸጥታን ለማረጋገጥ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገልፀዋል።
በሰው ኃይል ልማት ትብብር ኢትዮጵያ የታንዛኒያን ሙያተኞች በማሰልጠን ትልቅ አስተዋጽኦ እያደረገች መሆኑንም ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ሰላምና መረጋጋት እንዲመጣ ትልቅ ሚና እየተጫወተች መሆኗንም ሚኒስትሯ ገልፀዋል።
የሁለቱን ሀገራት የሰላምና ጸጥታ ትብብርን መስክ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ታንዛኒያ በቁርጠኝነት እንደምትሰራም ተናግረዋል።
ከመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ጋር በዚህ ሳምንት መወያየታቸው ይታወሳል።
ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓም
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ታንዛኒያ በሰላምና ደኅንነት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር እንደምትሰራ የሀገሪቱ የመከላከያና ብሔራዊ አገልግሎት ሚኒስትር ስቴርጎሜና ላውረንስ ተናገሩ።
ሚኒስትሯ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ታንዛኒያና ኢትዮጵያ በሰላምና ጸጥታ ዘርፍ ያላቸው ታሪካዊ ትብብር አሁንም ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልፀዋል።
ሁለቱ ሀገራት በሰላምና ጸጥታ ዙሪያ በትብብር ለመሥራት የተፈራረሙትን የመግባቢያ ሥምምነት ተግባራዊ እያደረጉ መሆኑንም አስታውሰዋል።
ታንዛኒያ በቀጣናው እንዲሁም በአህጉር ደረጃ ሰላምና ጸጥታን ለማረጋገጥ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር እንደምታጠናክር ገልፀዋል።
በሰው ኃይል ልማት ትብብር ኢትዮጵያ የታንዛኒያን ሙያተኞች በማሰልጠን ትልቅ አስተዋጽኦ እያደረገች መሆኑንም ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ሰላምና መረጋጋት እንዲመጣ ትልቅ ሚና እየተጫወተች መሆኗንም ሚኒስትሯ ገልፀዋል።
የሁለቱን ሀገራት የሰላምና ጸጥታ ትብብርን መስክ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ታንዛኒያ በቁርጠኝነት እንደምትሰራም ተናግረዋል።
ከመከላከያ ሚኒስትር ኢንጂነር አይሻ መሀመድ ጋር በዚህ ሳምንት መወያየታቸው ይታወሳል።
ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓም
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️
በያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት በአሸናፊ ከበደ የክዋኔ ጥበባት ማዕከል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት በመታደሜ ደስ ብሎኛል። አሸናፊ ከበደ ከያኒ ብቻ ሳይሆን የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት የመጀመሪያው ዳይሬክተር ነበር። የአዲሱ ማዕከል ዳይሬክተር ግርማ ይፍራሸዋ ደግሞ በቀደመውና በአሁኑ የኢትዮጵያ ሙዚቃ መካከል ድልድይ በመሆን ያገለግላል። ይህን መሰል ድልድይነትና ቀጣይነት በሁሉም ተቋሞቻችን አስፈላጊ ነው። ሙዚቃ ኃይል አለው። ይህን ኃይል ለወጣቶቻችን አብርሆት ልንጠቀምበት ይገባል። ጥበባት መጪውን ትውልድ ቅርጽ በማስያዝና የከተማችንን የቱሪዝም መስሕብ በማላቅ ከፍ ያለ ሚና ይጫወታሉ። ይህን ዐቅም በምሉዕነት መጠቀም ይገባናል።
ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓም
በያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት በአሸናፊ ከበደ የክዋኔ ጥበባት ማዕከል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት በመታደሜ ደስ ብሎኛል። አሸናፊ ከበደ ከያኒ ብቻ ሳይሆን የያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት የመጀመሪያው ዳይሬክተር ነበር። የአዲሱ ማዕከል ዳይሬክተር ግርማ ይፍራሸዋ ደግሞ በቀደመውና በአሁኑ የኢትዮጵያ ሙዚቃ መካከል ድልድይ በመሆን ያገለግላል። ይህን መሰል ድልድይነትና ቀጣይነት በሁሉም ተቋሞቻችን አስፈላጊ ነው። ሙዚቃ ኃይል አለው። ይህን ኃይል ለወጣቶቻችን አብርሆት ልንጠቀምበት ይገባል። ጥበባት መጪውን ትውልድ ቅርጽ በማስያዝና የከተማችንን የቱሪዝም መስሕብ በማላቅ ከፍ ያለ ሚና ይጫወታሉ። ይህን ዐቅም በምሉዕነት መጠቀም ይገባናል።
ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓም