የ2017 የፌዴራል መንግስት በጀት 971 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበለትን የ2017 የፌዴራል መንግስት በጀት አጽድቋል።
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው መደበኛው ስብሰባው የፌዴራል መንግስት የ2017 በጀትን 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር እንዲሆን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያም ሰጥተዋል።
ሰኔ 27 ቀን 2016 ዓም
*****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበለትን የ2017 የፌዴራል መንግስት በጀት አጽድቋል።
ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው መደበኛው ስብሰባው የፌዴራል መንግስት የ2017 በጀትን 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር እንዲሆን በሙሉ ድምጽ አጽድቋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያም ሰጥተዋል።
ሰኔ 27 ቀን 2016 ዓም
ኢትዮጵያውያን የተረጂነት ሥነ-ልቦናን በማሸነፍ የተከበረች ሀገር ለቀጣዩ ትውልድ ሊያስተላልፉ ይገባል
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያውያን የተረጂነት ሥነ-ልቦና በማሸነፍ ምርታማነቷ የተረጋገጠና የተከበረች ሀገርን ለቀጣዩ ትውልድ ሊያስተላልፉ እንደሚገባ አባ ገዳዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ሀዳ ሲንቄዎች ገለጹ፡፡
የኦሮሞ አባ ገዳ ኅብረት ጸሐፊና የቱለማ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የነፃነት ተምሳሌት የሆነች ኢትዮጵያን ክብርና ሉዓላዊነት እየተገዳደረ የሚገኘውን የተረጂነት ችግር ኢትዮጵያውያን ተባብሮ በመሥራት ምርታማነቷ የተረጋገጠና የተከበረች ሀገርን ለቀጣዩ ትውልድ ሊያስተላልፉ ይገባል፡፡
በገዳ ሥርዓት ውስጥ አንድ ሰው በሕይወት ቆይታው እራሱን ለመቻል ምን መደረግ እንዳለበት በግልጽ መቀመጡን ገልጸው ከተረጂነት አስተሳሰብ ለመውጣት የኦሮሞ ሕዝብ ከሌሎች ሕዝቦች ጋር በመቀናጀት መሥራት ይኖርበታል ብለዋል፡፡
ተረጂነት ክብረነክ መሆኑን የጠቀሱት አባ ገዳ ጎበና ይህም በኢትዮጵያ ባሕል ውስጥ አጸያፊና ነውር የሆነ ተግባር ነው ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያን ፀጋ በማልማት ጥቅም ላይ ማዋል ባለመቻሉ ተረጂነትና ልመና ልምድ ሆኖ መቀጠሉን ገልጸው ይህም የመሥራት........
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=131282
*******************
(ኢ ፕ ድ)
ኢትዮጵያውያን የተረጂነት ሥነ-ልቦና በማሸነፍ ምርታማነቷ የተረጋገጠና የተከበረች ሀገርን ለቀጣዩ ትውልድ ሊያስተላልፉ እንደሚገባ አባ ገዳዎች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና ሀዳ ሲንቄዎች ገለጹ፡፡
የኦሮሞ አባ ገዳ ኅብረት ጸሐፊና የቱለማ አባ ገዳ ጎበና ሆላ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የነፃነት ተምሳሌት የሆነች ኢትዮጵያን ክብርና ሉዓላዊነት እየተገዳደረ የሚገኘውን የተረጂነት ችግር ኢትዮጵያውያን ተባብሮ በመሥራት ምርታማነቷ የተረጋገጠና የተከበረች ሀገርን ለቀጣዩ ትውልድ ሊያስተላልፉ ይገባል፡፡
በገዳ ሥርዓት ውስጥ አንድ ሰው በሕይወት ቆይታው እራሱን ለመቻል ምን መደረግ እንዳለበት በግልጽ መቀመጡን ገልጸው ከተረጂነት አስተሳሰብ ለመውጣት የኦሮሞ ሕዝብ ከሌሎች ሕዝቦች ጋር በመቀናጀት መሥራት ይኖርበታል ብለዋል፡፡
ተረጂነት ክብረነክ መሆኑን የጠቀሱት አባ ገዳ ጎበና ይህም በኢትዮጵያ ባሕል ውስጥ አጸያፊና ነውር የሆነ ተግባር ነው ብለዋል፡፡ የኢትዮጵያን ፀጋ በማልማት ጥቅም ላይ ማዋል ባለመቻሉ ተረጂነትና ልመና ልምድ ሆኖ መቀጠሉን ገልጸው ይህም የመሥራት........
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=131282
በሀረሪ ክልል በነገው ዕለት የዲያስፖራ አባላት 500 ሺህ ችግኞችን ይተክላሉ
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በሀረሪ ክልል በነገው እለት የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዲያስፖራ አባላትና የክልሉ ነዋሪዎች በተገኙበት በይፋ ይጀመራል።
ከተለያዩ ሀገራት የመጡ የክልሉ የዲያስፖራ አባላትም በነገው እለት በሚጀመረው ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ላይ 500 ሺህ ችግኞችን ይተክላሉ። የዲያስፖራ አባላቱ እንደየመጡበት አካባቢ የመትከያ ስፍራ መዘጋጀቱ ተጠቁሟል።
ሀገራዊውን ጥሪን በመቀበልና በ26ኛው አለም አቀፍ የሀረር ቀን ለመሳተፍ በርካታ ሀረሪዎችና የሀረር ተወላጆች ወደ ሀገር ቤት መግባታቸው የሚታወስ ሲሆን የሚያስፖራ አባላቱ በሚኖራቸው ቆይታም በአረንጓዴ አሻራ በተጨማሪ በበጎ ፍቃድ አገልግሎትና በሌሎች መርሃግብሮች ላይ ይሳተፋሉ ተብሏል።
አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል አስፈላጊውን ዝግጅት መጠናቀቁ ይታወሳል።
ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓም
*****************
(ኢ ፕ ድ)
በሀረሪ ክልል በነገው እለት የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የዲያስፖራ አባላትና የክልሉ ነዋሪዎች በተገኙበት በይፋ ይጀመራል።
ከተለያዩ ሀገራት የመጡ የክልሉ የዲያስፖራ አባላትም በነገው እለት በሚጀመረው ክልላዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር ላይ 500 ሺህ ችግኞችን ይተክላሉ። የዲያስፖራ አባላቱ እንደየመጡበት አካባቢ የመትከያ ስፍራ መዘጋጀቱ ተጠቁሟል።
ሀገራዊውን ጥሪን በመቀበልና በ26ኛው አለም አቀፍ የሀረር ቀን ለመሳተፍ በርካታ ሀረሪዎችና የሀረር ተወላጆች ወደ ሀገር ቤት መግባታቸው የሚታወስ ሲሆን የሚያስፖራ አባላቱ በሚኖራቸው ቆይታም በአረንጓዴ አሻራ በተጨማሪ በበጎ ፍቃድ አገልግሎትና በሌሎች መርሃግብሮች ላይ ይሳተፋሉ ተብሏል።
አረንጓዴ አሻራ መርሃግብር 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ችግኞችን ለመትከል አስፈላጊውን ዝግጅት መጠናቀቁ ይታወሳል።
ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓም
ሀገራዊ መረጃዎች እንዳይጠፉ ተቋማት ለሰነድ አያያዝና አወጋገድ ትኩረት እንዲሰጡ ተጠየቀ
******************
(ኢ ፕ ድ)
ሀገራዊ መረጃዎችን የያዙ ሰነዶች በእርጅና ምክንያት እንዳይጠፉ ተቋማት ለሰነድ አያያዝና አወጋገድ ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጽሐፍት አገልግሎት ጠየቀ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጽሐፍት አገልግሎት ዋና ዳሬክተር አቶ ይኩኑአምላክ መዝገቡ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ የተለያዩ ተቋማት ለሥራ የሚያመነጯቸው ሰነዶች ከጊዜ በኋላ ሀገራዊ መዛግብት በመሆናቸው ተቋማት ለሰነድ አያያዝና አወጋገድ ልዩ ትኩረት ሊሠጡ ይገባል፡፡
እንደ አቶ ይኩኑአምላክ ገለጻ፤ በርካታ ተቋማት የቦታ ጥበት አጋጥሞናል በሚል ምክንያት መዛግብቶችን በጆንያ እያከማቹና ከሕግ አግባብ ውጪ ጥቅም አይሰጥም በሚል እስከማቃጠል የደረሱ አሉ፡፡
የሰነዶችን አያያዝ በሚመለከት የወጡ ጥብቅ ሕጎች ቢኖሩም ከግንዛቤ ማነስና በሌሎች ምክንያቶች አስፈላጊ ሰነዶች እየጠፉ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=131309
******************
(ኢ ፕ ድ)
ሀገራዊ መረጃዎችን የያዙ ሰነዶች በእርጅና ምክንያት እንዳይጠፉ ተቋማት ለሰነድ አያያዝና አወጋገድ ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጽሐፍት አገልግሎት ጠየቀ፡፡
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጽሐፍት አገልግሎት ዋና ዳሬክተር አቶ ይኩኑአምላክ መዝገቡ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ የተለያዩ ተቋማት ለሥራ የሚያመነጯቸው ሰነዶች ከጊዜ በኋላ ሀገራዊ መዛግብት በመሆናቸው ተቋማት ለሰነድ አያያዝና አወጋገድ ልዩ ትኩረት ሊሠጡ ይገባል፡፡
እንደ አቶ ይኩኑአምላክ ገለጻ፤ በርካታ ተቋማት የቦታ ጥበት አጋጥሞናል በሚል ምክንያት መዛግብቶችን በጆንያ እያከማቹና ከሕግ አግባብ ውጪ ጥቅም አይሰጥም በሚል እስከማቃጠል የደረሱ አሉ፡፡
የሰነዶችን አያያዝ በሚመለከት የወጡ ጥብቅ ሕጎች ቢኖሩም ከግንዛቤ ማነስና በሌሎች ምክንያቶች አስፈላጊ ሰነዶች እየጠፉ.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=131309
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️
የህዝብን ቅሬታ በመስማት የኢሚግሬሽን ስራ ማስተካከያ የሚሹ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በመስጠት እና ተቋማዊ ለውጦችን በማከናወን በጥቂት ወራት ውስጥ ብዙ ማሻሻያዎች እየተተገበሩ ይገኛሉ። ለምሳሌ ያህል፤
👉 በቀን 900 ፓስፖርት መስጠት የነበረውን አገልግሎት ወደ 1700 ማድረስ ተችሏል፣
👉 ቀደም ብለው የተጠራቀሙ ጥያቄዎችን አስተናግዶ ለመጨረስ በተሰራ ስራ አንድ ሚሊየን ፓስፓርት ታትሞ ገብቶ እስከ 87 በመቶ ተሰራጭቷል፣
👉 የተከማቹ ቅሬታዎች 100% ተፈትተዋል፣
👉 በኢትዮዽያ በህገወጥ መንገድ የሚኖሩ 10,467 ሰዎችን መመዝገብ ተችሏል፣
👉 ሃሰተኛ ማስረጃ የያዙ 18,000 ሰዎች ቅጣት እንዲከፍሉ ተደርጓል፣
👉 በ88 ሀገሮች የቪዛ አገልግሎት በመክፈት ለ819 278 ተስተናጋጆች e-visa ጨምሮ የቪዛ አገልግሎት ተሰጥቷል
👉 ለ4,276,474 ግለሰቦች በአየርና በየብስ መዳረሻ ጣቢያዎች አገልግሎት ተሰጥቷል
በአሁኑ ወቅትም ተቋሙን የዘመነ እና አገልግሎቱን በጥራት የሚሰጥ ተቋም ለማድረግ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ ነው።
ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓም
የህዝብን ቅሬታ በመስማት የኢሚግሬሽን ስራ ማስተካከያ የሚሹ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በመስጠት እና ተቋማዊ ለውጦችን በማከናወን በጥቂት ወራት ውስጥ ብዙ ማሻሻያዎች እየተተገበሩ ይገኛሉ። ለምሳሌ ያህል፤
👉 በቀን 900 ፓስፖርት መስጠት የነበረውን አገልግሎት ወደ 1700 ማድረስ ተችሏል፣
👉 ቀደም ብለው የተጠራቀሙ ጥያቄዎችን አስተናግዶ ለመጨረስ በተሰራ ስራ አንድ ሚሊየን ፓስፓርት ታትሞ ገብቶ እስከ 87 በመቶ ተሰራጭቷል፣
👉 የተከማቹ ቅሬታዎች 100% ተፈትተዋል፣
👉 በኢትዮዽያ በህገወጥ መንገድ የሚኖሩ 10,467 ሰዎችን መመዝገብ ተችሏል፣
👉 ሃሰተኛ ማስረጃ የያዙ 18,000 ሰዎች ቅጣት እንዲከፍሉ ተደርጓል፣
👉 በ88 ሀገሮች የቪዛ አገልግሎት በመክፈት ለ819 278 ተስተናጋጆች e-visa ጨምሮ የቪዛ አገልግሎት ተሰጥቷል
👉 ለ4,276,474 ግለሰቦች በአየርና በየብስ መዳረሻ ጣቢያዎች አገልግሎት ተሰጥቷል
በአሁኑ ወቅትም ተቋሙን የዘመነ እና አገልግሎቱን በጥራት የሚሰጥ ተቋም ለማድረግ ብዙ ስራዎች እየተሰሩ ነው።
ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓም
በፓሪስ ኦሊምፒክ ጨዋታዎች ኢትዮጵያን የሚወክሉ አትሌቶች‼️
በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በአትሌቲክስ ስፖርት ኢትዮጵያን የሚወክሉ የመጨረሻ ተሰላፊ አትሌቶች ከነተጠባባቂያቸው መለየታቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ማራቶን በሴቶችና በወንዶች
✍️ አትሌት ትዕግስት አሰፋ፣አትሌት አማኔ በሪሶ፣አትሌት መገርቱ ዓለሙ፣አትሌት ጎይቶቶም ገ/ስላሴ (ተጠባባቂ)
✍️ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ፣አትሌት ሲሳይ ለማ፣አትሌት ዴሬሳ ገለታ፣ አትሌት ታምራት ቶላ (ተጠባባቂ)
800 ሜትር በሴቶች
✍️ አትሌት ፅጌ ድጉማ፣አትሌት ሐብታም ዓለሙ፣አትሌት ወርቅነሽ መለሰ፣ አትሌት ንግስት ጌታቸው (ተጠባባቂ)
1500 ሜትር በወንዶችና በሴቶች
✍️ አትሌት አብዲሳ ፈይሳ፣አትሌት ሳሙኤል ተፈራ፣አትሌት ኤርሚያስ ግርማ፣አትሌት ታደሰ ለሚ (ተጠባባቂ)
✍️ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ፣አትሌት ብርቄ ሃየሎም፣አትሌት ድርቤ ወልተጂ፣አትሌት ሂሩት መሸሻ (ተጠባባቂ)
5ሺህ ሜትር ወንዶችና በሴቶች
✍️አትሌት ሀጎስ ገ/ህይወት፣አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ፣አትሌት አዲሱ ይሁኔ፣አትሌት ሰሞን ባረጋ (ተጠባባቂ)
✍️ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ፣አትሌት መዲና ኢሳ፣አትሌት እጅጋየሁ ታዬ፣አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ (ተጠባባቂ)
10ሺህ ሜትር ወንዶችና በሴቶች
✍️ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ፣አትሌት በሪሁ አረጋዊ፣አትሌት ሰለሞን በረጋ፣አትሌት ቢኒያም መሀሪ (ተጠባባቂ)
✍️ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ፣አትሌት ፎቴን ተስፋዬ፣አትሌት ፅጌ ገ/ሰላማ፣አትሌት አይናዲስ መብራቱ (ተጠባባቂ)
3ሺህ ሜትር መሠናክል በወንዶች
✍️ አትሌት ለሜቻ ግርማ፣አትሌት ሳሙኤል ፍሬው፣አትሌት ጌትነት ዋለ፣አትሌት አብርሃም ስሜ (ተጠባባቂ)
20 ኪሎ ሜትር ርምጃ በወንድ አትሌት ምስጋና ዋቁማ ናቸው።
ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓም
በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች በአትሌቲክስ ስፖርት ኢትዮጵያን የሚወክሉ የመጨረሻ ተሰላፊ አትሌቶች ከነተጠባባቂያቸው መለየታቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ማራቶን በሴቶችና በወንዶች
✍️ አትሌት ትዕግስት አሰፋ፣አትሌት አማኔ በሪሶ፣አትሌት መገርቱ ዓለሙ፣አትሌት ጎይቶቶም ገ/ስላሴ (ተጠባባቂ)
✍️ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ፣አትሌት ሲሳይ ለማ፣አትሌት ዴሬሳ ገለታ፣ አትሌት ታምራት ቶላ (ተጠባባቂ)
800 ሜትር በሴቶች
✍️ አትሌት ፅጌ ድጉማ፣አትሌት ሐብታም ዓለሙ፣አትሌት ወርቅነሽ መለሰ፣ አትሌት ንግስት ጌታቸው (ተጠባባቂ)
1500 ሜትር በወንዶችና በሴቶች
✍️ አትሌት አብዲሳ ፈይሳ፣አትሌት ሳሙኤል ተፈራ፣አትሌት ኤርሚያስ ግርማ፣አትሌት ታደሰ ለሚ (ተጠባባቂ)
✍️ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ፣አትሌት ብርቄ ሃየሎም፣አትሌት ድርቤ ወልተጂ፣አትሌት ሂሩት መሸሻ (ተጠባባቂ)
5ሺህ ሜትር ወንዶችና በሴቶች
✍️አትሌት ሀጎስ ገ/ህይወት፣አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ፣አትሌት አዲሱ ይሁኔ፣አትሌት ሰሞን ባረጋ (ተጠባባቂ)
✍️ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ፣አትሌት መዲና ኢሳ፣አትሌት እጅጋየሁ ታዬ፣አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ (ተጠባባቂ)
10ሺህ ሜትር ወንዶችና በሴቶች
✍️ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ፣አትሌት በሪሁ አረጋዊ፣አትሌት ሰለሞን በረጋ፣አትሌት ቢኒያም መሀሪ (ተጠባባቂ)
✍️ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ፣አትሌት ፎቴን ተስፋዬ፣አትሌት ፅጌ ገ/ሰላማ፣አትሌት አይናዲስ መብራቱ (ተጠባባቂ)
3ሺህ ሜትር መሠናክል በወንዶች
✍️ አትሌት ለሜቻ ግርማ፣አትሌት ሳሙኤል ፍሬው፣አትሌት ጌትነት ዋለ፣አትሌት አብርሃም ስሜ (ተጠባባቂ)
20 ኪሎ ሜትር ርምጃ በወንድ አትሌት ምስጋና ዋቁማ ናቸው።
ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓም