በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የተመረቀው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማስተማሪያና ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በፎቶ‼️
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓም
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️
ዛሬ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተመርቋል። ይህ ሆስፒታል ሰፊ መጠነ ርዕይ ያላቸው የህክምና አገልግሎቶች ለመስጠት የተገነባ ነው። ገና ብዙ ርምጃ መራመድ ቢጠበቅብንም በጤናው ዘርፍ በቂ የህክምና አገልግሎት ለዜጎቻችን ለማቅረብ ሰፋፊ ስራዎች እየተሰሩ ነው። ለዜጎች መሠረታዊ የጤና አገልግሎት በማቅረብ ሥራ ለሚተጉ የጤና ባለሞያዎች ምስጋናችንን እናቀርባለን። የጤና ጥበቃ ሥርዓታችንን ለማዘመን በምናደርገው ያላሰለሰ ጥረት ቀጣይ አስተዋፅዖችሁ እና አገልግሎታችሁ እጅግ አስፈላጊ ነው።
ዛሬ የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተመርቋል። ይህ ሆስፒታል ሰፊ መጠነ ርዕይ ያላቸው የህክምና አገልግሎቶች ለመስጠት የተገነባ ነው። ገና ብዙ ርምጃ መራመድ ቢጠበቅብንም በጤናው ዘርፍ በቂ የህክምና አገልግሎት ለዜጎቻችን ለማቅረብ ሰፋፊ ስራዎች እየተሰሩ ነው። ለዜጎች መሠረታዊ የጤና አገልግሎት በማቅረብ ሥራ ለሚተጉ የጤና ባለሞያዎች ምስጋናችንን እናቀርባለን። የጤና ጥበቃ ሥርዓታችንን ለማዘመን በምናደርገው ያላሰለሰ ጥረት ቀጣይ አስተዋፅዖችሁ እና አገልግሎታችሁ እጅግ አስፈላጊ ነው።
"ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም" የጎዳና ላይ ሩጫ አዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በክልል ከተሞች ተካሂዷል።
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት ‼️
“ሁሉም ለሰላም፣ ሰላም ለሁሉም!” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የጎዳና ላይ ሩጫ ከከተማችን ነዋሪዎች፣ ከሚኒስትሮች፣ ከአምባሳደሮችና በከተማች ከሚገኙ የአለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮችና ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን ሮጠናል።
ሰላማችንን በጋራ እናጸናለን፣ እናስቀጥላለን!
"ሁሉም ለሰላም ፣ ሰላም ለሁሉም!"
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም
“ሁሉም ለሰላም፣ ሰላም ለሁሉም!” በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የጎዳና ላይ ሩጫ ከከተማችን ነዋሪዎች፣ ከሚኒስትሮች፣ ከአምባሳደሮችና በከተማች ከሚገኙ የአለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮችና ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር በመሆን ሮጠናል።
ሰላማችንን በጋራ እናጸናለን፣ እናስቀጥላለን!
"ሁሉም ለሰላም ፣ ሰላም ለሁሉም!"
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓም