ፖርቹጋላዊው ሉዊስ ናኒ እና ናይጄሪያዊው ንዋንኩ ካኑ አዲስ አበባ ገቡ
*****
(ኢ ፕ ድ)
ታዋቂዎቹ የእግር ኳስ ተጫዋቾች የፖርቹጋሉ ሉዊስ ናኒ እና ናይጄሪያዊው ንዋንኩ ካኑ ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ ገብተዋል
ሁለቱ ታዋቂ የእግር ኳስ ተጫዋቾች ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የመቻል 80ኛ አመት የምስረታ በዓል ላይ ተካፋይ እንዲሆኑ በተደረገላቸው ግብዣ መሠረት ነው።
ተጫዋቾቹን የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሺ ግርማ ፣የመቻል ስፖርት ክለብ ቦርድ ሰብሳቢ ሰይፈ ጌታሁን (ዶ/ር) እና የመከላከያ ሚዲያ ስራዎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዴር ጄኔራል ኩማ ሚደቅሳ አቀባበል አድርገውላቸዋል ሲል ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ሐምሌ 6 ቀን 2016 ዓም
*****
(ኢ ፕ ድ)
ታዋቂዎቹ የእግር ኳስ ተጫዋቾች የፖርቹጋሉ ሉዊስ ናኒ እና ናይጄሪያዊው ንዋንኩ ካኑ ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ ገብተዋል
ሁለቱ ታዋቂ የእግር ኳስ ተጫዋቾች ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የመቻል 80ኛ አመት የምስረታ በዓል ላይ ተካፋይ እንዲሆኑ በተደረገላቸው ግብዣ መሠረት ነው።
ተጫዋቾቹን የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሺ ግርማ ፣የመቻል ስፖርት ክለብ ቦርድ ሰብሳቢ ሰይፈ ጌታሁን (ዶ/ር) እና የመከላከያ ሚዲያ ስራዎች ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ብርጋዴር ጄኔራል ኩማ ሚደቅሳ አቀባበል አድርገውላቸዋል ሲል ኤፍቢሲ ዘግቧል።
ሐምሌ 6 ቀን 2016 ዓም