ለተሽከርካሪ የማይፈቀድ ቦታ ላይ መኪናውን ያቆመ አሽከርካሪና ጨምሮ ቆሻሻን በኮሪደር ልማቱ ላይ የጣሉ ተቋማት ተቀጡ
***************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለተሽከርካሪ በማይፈቀድ ቦታ ላይ መኪናውን ያቆመው ግለሰብ በደንብ ማስከበር ተቀጥቷል።
በፍቅር ባርና ሬስቶራንት ድርጅት በተከለከለ ቦታ ተረፈ ምርትን እና ደረቅ ቆሻሻ በመጣላቸው ብር 50 ሺህ ብር፤ ይደምቃል ወርቅነሽና ጓደኞቿ ቆሻሻን በአግባቡና በወቅቱ ባለማንሳት ብር 20 ሺህ ብር ተቀጥተው ቆሻሻውንም እንዲያነሱ ተደርገዋል።
እንዲሁም በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ኦላ ኢነርጂ የነዳጅ ማደያ ያመነጨውን ቆሻሻ በአግባቡ ባለማስወገዱ 50 ሺህ ብር ተቀጥቷል::
በልማት ኮርደሩ ላይ የደንብ መተላለፍ የፈፀሙ ሁለት ድርጅቶችና አንድ የጽዳት ማህበር በድምሩ 120 ሺህ ብር ተቀጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከህዝቡ ጋር በመተባበር መሰረተ ልማቶች ተገቢውን ጥበቃ እንዲያገኙ የማድረግ ስራውን በሁሉም አማራጮች ትምህርት መስጠትን ጨምሮ ህጉን የሚተላለፉትን አሽከርካሪዎች እና እግረኞችን በህጉ መሰረት አስፈላጊውን መቀጮ እየሰጠ መሄዱን የሚቀጥል ይሆናል ተብሏል።
ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም
***************
(ኢ.ፕ.ድ)
በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ለተሽከርካሪ በማይፈቀድ ቦታ ላይ መኪናውን ያቆመው ግለሰብ በደንብ ማስከበር ተቀጥቷል።
በፍቅር ባርና ሬስቶራንት ድርጅት በተከለከለ ቦታ ተረፈ ምርትን እና ደረቅ ቆሻሻ በመጣላቸው ብር 50 ሺህ ብር፤ ይደምቃል ወርቅነሽና ጓደኞቿ ቆሻሻን በአግባቡና በወቅቱ ባለማንሳት ብር 20 ሺህ ብር ተቀጥተው ቆሻሻውንም እንዲያነሱ ተደርገዋል።
እንዲሁም በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ኦላ ኢነርጂ የነዳጅ ማደያ ያመነጨውን ቆሻሻ በአግባቡ ባለማስወገዱ 50 ሺህ ብር ተቀጥቷል::
በልማት ኮርደሩ ላይ የደንብ መተላለፍ የፈፀሙ ሁለት ድርጅቶችና አንድ የጽዳት ማህበር በድምሩ 120 ሺህ ብር ተቀጥቷል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከህዝቡ ጋር በመተባበር መሰረተ ልማቶች ተገቢውን ጥበቃ እንዲያገኙ የማድረግ ስራውን በሁሉም አማራጮች ትምህርት መስጠትን ጨምሮ ህጉን የሚተላለፉትን አሽከርካሪዎች እና እግረኞችን በህጉ መሰረት አስፈላጊውን መቀጮ እየሰጠ መሄዱን የሚቀጥል ይሆናል ተብሏል።
ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ ግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች በሀገራዊ ስትራቲጂያዊ ጉዳዮች ላይ ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አሕመድ ጋር ዉይይት ካካሄዱ በሗላ "ኢትዮጵያ ትተክላለች ትውልድ ያፀናል" በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
በሀገሪቷ የፖለቲካ ባህል እኩይ የሆነው በጠላትነት ተፈራርጆ ተቀራርቦ መስራት ነውር የሆነበት ጊዜ አልፎ ገዥው ፓርቲና የተፎካካሪ ፓርቲዎች በጠላትነት የሚተያዩበት ሁኔታ ተቀይሮ ለሀገር እና ለህዝብ በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት መጀመሩ ወደ ተሟላ የዴሞክራሲ ስርዓት ለሚደረገው ጉዞ ተስፋ ሰጪ ነው።
የፖለቲካ ፓርቲዎች ይህን ምእራፍ በማጠናከር የጋራ በሚያደርጓቸው ጉዳዮች በትብብር በመስራት፤በሀሳብ በመፎካከር ኢትዮጵያን የመገንባት ኃላፊነታቸውን መወጣት መቀጠል እንዳለባቸው በመርሀ ግብሩ ላይ ጥሪ ቀርቧል።
በዴሞክራሲያዊ ፉክክር መንግስት ለመሆን የሚያሸንፈውም ሆነ በውድድሩ የሚፎካከሩ ፓርቲዎች ለአገር ልማት የበኩላቸውን ሚና የመወጣት ኃላፊነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል።
በችግኝ ተከላ መርሃ-ግብሩ የተሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲ አባላቶች የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለአንድ አካል የሚተው ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ትብብር የሚጠይቅ መሆኑን ገልፀዋል።
በቀጣይም በሀገራዊ የልማት መርሃ ግብሮች ላይ በትብብር እንደሚሰሩ ማረጋገጣቸውን ከብልጽግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም
**************
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች በሀገራዊ ስትራቲጂያዊ ጉዳዮች ላይ ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አሕመድ ጋር ዉይይት ካካሄዱ በሗላ "ኢትዮጵያ ትተክላለች ትውልድ ያፀናል" በሚል መሪ ቃል የተጀመረው የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
በሀገሪቷ የፖለቲካ ባህል እኩይ የሆነው በጠላትነት ተፈራርጆ ተቀራርቦ መስራት ነውር የሆነበት ጊዜ አልፎ ገዥው ፓርቲና የተፎካካሪ ፓርቲዎች በጠላትነት የሚተያዩበት ሁኔታ ተቀይሮ ለሀገር እና ለህዝብ በሚጠቅሙ ጉዳዮች ላይ በጋራ መስራት መጀመሩ ወደ ተሟላ የዴሞክራሲ ስርዓት ለሚደረገው ጉዞ ተስፋ ሰጪ ነው።
የፖለቲካ ፓርቲዎች ይህን ምእራፍ በማጠናከር የጋራ በሚያደርጓቸው ጉዳዮች በትብብር በመስራት፤በሀሳብ በመፎካከር ኢትዮጵያን የመገንባት ኃላፊነታቸውን መወጣት መቀጠል እንዳለባቸው በመርሀ ግብሩ ላይ ጥሪ ቀርቧል።
በዴሞክራሲያዊ ፉክክር መንግስት ለመሆን የሚያሸንፈውም ሆነ በውድድሩ የሚፎካከሩ ፓርቲዎች ለአገር ልማት የበኩላቸውን ሚና የመወጣት ኃላፊነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተናግረዋል።
በችግኝ ተከላ መርሃ-ግብሩ የተሳተፉ የፖለቲካ ፓርቲ አባላቶች የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለአንድ አካል የሚተው ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ትብብር የሚጠይቅ መሆኑን ገልፀዋል።
በቀጣይም በሀገራዊ የልማት መርሃ ግብሮች ላይ በትብብር እንደሚሰሩ ማረጋገጣቸውን ከብልጽግና ፓርቲ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም
በጎፋ ዞን በደረሰ ድንገተኛ የመሬት ናዳ አደጋ የበርካታ ሰዎች ሕይወት አለፈ
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በደረሰ ድንገተኛ የመሬት ናዳ አደጋ የበርካታ ሰዎች ሕይወት ማላፉን የዞኑ ኮምንኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምስክር ምትኩ አደጋውን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ ዛሬ ሌሊት የዘነበውን ከፍተኛ ዝናብ ተከትሎ በደረሰ የናዳ አደጋ እስካሁን በተደረገው ፍለጋ ከ 20 በላይ አስከሬን መገኘቱንና የሟቾች ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችል ገልጸዋል።
በስፍራው ለነፍስ አድን ተግባር የተሰበሰቡ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ የአካባቢው ነዋሪዎች የአደጋው ሰለባ መሆናቸውን አቶ ምስክር ተናግረዋል። በአደጋው የወረዳው ፖሊስ አባላትን ጨምሮ ሴቶችና ሕፃናት እንደሚገኙ ተገልጿል።
በአሁኑ ሰዓት የአስክሬን ፍለጋና የነፍስ አድን ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉንም ዋና አስተዳዳሪው ተናግረዋል።
የዞኑ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ማርቆስ መለሰ በበኩላቸው በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት የነፍስ አድን ሥራ እየተከናወነ መሆኑን መግለፃቸውን ከዞኑ ኮምንኬሽን ቢሮ ገኘነው መረጃ ያለመላክታል።
ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም
************
(ኢ.ፕ.ድ)
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጎፋ ዞን በደረሰ ድንገተኛ የመሬት ናዳ አደጋ የበርካታ ሰዎች ሕይወት ማላፉን የዞኑ ኮምንኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምስክር ምትኩ አደጋውን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ ዛሬ ሌሊት የዘነበውን ከፍተኛ ዝናብ ተከትሎ በደረሰ የናዳ አደጋ እስካሁን በተደረገው ፍለጋ ከ 20 በላይ አስከሬን መገኘቱንና የሟቾች ቁጥር ሊያሻቅብ እንደሚችል ገልጸዋል።
በስፍራው ለነፍስ አድን ተግባር የተሰበሰቡ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ የአካባቢው ነዋሪዎች የአደጋው ሰለባ መሆናቸውን አቶ ምስክር ተናግረዋል። በአደጋው የወረዳው ፖሊስ አባላትን ጨምሮ ሴቶችና ሕፃናት እንደሚገኙ ተገልጿል።
በአሁኑ ሰዓት የአስክሬን ፍለጋና የነፍስ አድን ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉንም ዋና አስተዳዳሪው ተናግረዋል።
የዞኑ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ማርቆስ መለሰ በበኩላቸው በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸውን የህብረተሰብ ክፍሎችን በመለየት የነፍስ አድን ሥራ እየተከናወነ መሆኑን መግለፃቸውን ከዞኑ ኮምንኬሽን ቢሮ ገኘነው መረጃ ያለመላክታል።
ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም
“የሠላም ካውንስሉን ጥሪ ተቀብለው ከሚመጡ ታጣቂዎች ጋር ችግሮችን በድርድር ለመፍታት ዝግጁ ነን”
– መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ
*******
(ኢ ፕ ድ)
የክልሉ መንግሥት የሠላም ካውንስሉን ጥሪ ተቀብለው ከሚመጡ የታጠቁ ኃይሎች ጋር ችግሮችን በድርድር ለመፍታት ዝግጁ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ገለጹ።
የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የክልሉ መንግሥት የሠላም ካውንስሉን ጥሪ ተቀብለው ከሚመጡ የታጠቁ ኃይሎች ጋር ችግሮችን በድርድር ለመፍታት ዝግጁ ነው።
በክልሉ የሠላምና ፀጥታ ችግሮችን ተከትሎ የሕግና የፀጥታ ማስከበር ሥራ ሲሠራ ቆይቷል ያሉት ኃላፊው፤ የሠላም ሁኔታው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መጥቶ በርካታ አካባቢዎች ላይ ሕዝቡ የሠላም አየር እየተነፈሰ ይገኛል ብለዋል፡፡
አንጻራዊ ሠላሙን ዘላቂ ለማድረግ ከሕግ ማስከበር ጎን ለጎን መሣሪያ አንግበው የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች የሠላም ጥሪ እየተላለፈ እንደሚገኝ ገልጸዋል። የክልሉ መንግሥት በማንኛውም መንገድ ለሠላም ምን ጊዜም በሩ ክፍት መሆኑን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132725
– መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ
*******
(ኢ ፕ ድ)
የክልሉ መንግሥት የሠላም ካውንስሉን ጥሪ ተቀብለው ከሚመጡ የታጠቁ ኃይሎች ጋር ችግሮችን በድርድር ለመፍታት ዝግጁ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ገለጹ።
የአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የክልሉ መንግሥት የሠላም ካውንስሉን ጥሪ ተቀብለው ከሚመጡ የታጠቁ ኃይሎች ጋር ችግሮችን በድርድር ለመፍታት ዝግጁ ነው።
በክልሉ የሠላምና ፀጥታ ችግሮችን ተከትሎ የሕግና የፀጥታ ማስከበር ሥራ ሲሠራ ቆይቷል ያሉት ኃላፊው፤ የሠላም ሁኔታው ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መጥቶ በርካታ አካባቢዎች ላይ ሕዝቡ የሠላም አየር እየተነፈሰ ይገኛል ብለዋል፡፡
አንጻራዊ ሠላሙን ዘላቂ ለማድረግ ከሕግ ማስከበር ጎን ለጎን መሣሪያ አንግበው የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች የሠላም ጥሪ እየተላለፈ እንደሚገኝ ገልጸዋል። የክልሉ መንግሥት በማንኛውም መንገድ ለሠላም ምን ጊዜም በሩ ክፍት መሆኑን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132725
“ዘመናዊ የፖለቲካና የዲሞክራሲ ሥርዓት ለመገንባት የሚያስችል ምክክር አድርገናል”
– አቶ ደስታ ዲንቃ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ
*******
(ኢ ፕ ድ)
የፖለቲካ ፓርቲዎች ዘመናዊ የፖለቲካና የዲሞክራሲ ሥርዓት ለመገንባት የሚያስችል ምክክር ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር አድርገናል ሲሉ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ ገለጹ።
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች በሀገራዊ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ላይ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ትናንት ውይይት አካሂደዋል።
የጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ ስለውይይቱ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ውይይቱ በተፎካካሪ ፓርቲዎችና በገዢ ፓርቲ መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን በውይይትና በንግግር ለመፍታት ያለመ ነው። ይህም በገዢው ፓርቲ እና በተፎካካሪ ፓርቲዎች መካከል ያለውን ተግባቦት ለማጠናከር ጉልህ ሚና አለው።
ለሀገርና ለትውልድ የሚያስቡ ፖለቲከኞች ሰከን ብለው ሀገሪቱ ያለፈችበትን የፖለቲካ ጉዞዎች ለመቀየር እና የተሻለ የፖለቲካ ሥርዓት ለመገንባት የተሰባሰቡበት የውይይት መድረክ ነው ያሉት አቶ ደስታ፤ በዚህም ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ዘመናዊ........
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132737
– አቶ ደስታ ዲንቃ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ
*******
(ኢ ፕ ድ)
የፖለቲካ ፓርቲዎች ዘመናዊ የፖለቲካና የዲሞክራሲ ሥርዓት ለመገንባት የሚያስችል ምክክር ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር አድርገናል ሲሉ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ ገለጹ።
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ተወካዮች በሀገራዊ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ላይ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ትናንት ውይይት አካሂደዋል።
የጋራ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ ስለውይይቱ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ውይይቱ በተፎካካሪ ፓርቲዎችና በገዢ ፓርቲ መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን በውይይትና በንግግር ለመፍታት ያለመ ነው። ይህም በገዢው ፓርቲ እና በተፎካካሪ ፓርቲዎች መካከል ያለውን ተግባቦት ለማጠናከር ጉልህ ሚና አለው።
ለሀገርና ለትውልድ የሚያስቡ ፖለቲከኞች ሰከን ብለው ሀገሪቱ ያለፈችበትን የፖለቲካ ጉዞዎች ለመቀየር እና የተሻለ የፖለቲካ ሥርዓት ለመገንባት የተሰባሰቡበት የውይይት መድረክ ነው ያሉት አቶ ደስታ፤ በዚህም ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ዘመናዊ........
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132737
ለብዙዎች ተስፋ የሰነቀው – “በፍራ እናት”
***********
(ኢ ፕ ድ)
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቡታጅራ ከተማ ጎራ ብለናል። ከአውራ ጎዳናው ጥቂት ገባ እንዳልን የእናት ጓዳን የሚያስታውስ ድንቅ መዓዛ ተቀበለን።
መልካም መዓዛውን እያጣጣምን ወደ ውስጥ ዘለቅን። በዛም ቆሎ የሚያዘጋጁ፣ ለቆሎው ተጨማሪ ጣዕም የሚሰጡ ቅመማዎችን የሚያሰናዱ እንዲሁም ቆሎውን ለክተው የሚያሽጉ ብርቱ ሴቶችን አገኘን።
እንደ ባሕላችን ሰላምታ አቅርበን ስንቀላቀላቸው በመዓዛው ከሩቅ የጠራንን ቆሎ በግብዣ አቀረቡልን። ጥሬውን እየቆረጠምን ስለ ሥራቸውና ተቋማቸው ያወጉን ዘንድ ጠይቀን ውይይታችን ቀጠልን።
በሦስት ብርቱ ወጣት ሥራ ፈጣሪዎች ተመስርቶ ዛሬ ላይ ለ270 ሴቶችና ለ50 ወንዶች የሥራ ዕድል የፈጠረው ኢንተርፕራይዝ “በፍራ እናት ባልትና” ይሰኛል። በኢንተርፕራይዙ ልብስና ጉርሳቸውን ከማሟላት አልፈው የሙያ ባለቤት በመሆን ነጋቸውን በትልቁ የሚያልሙ ጠንካራ ሠራተኞች አሉ።
በቀን እስከ 35 ኩንታል ቆሎ አምርቶ ለገበያ በሚቀርብበት ኢንተርፕራይዝ በርካታ ወጣቶች ጊዜያቸውን በሥራ ያሳልፋሉ። ሥራ ፈጣሪዎቹ ምርቱን ለማሳደግና ከሀገር ቤት አልፎ ወደአጎራባች ሀገራት ገበያ ለመግባት ያልማሉ።
የምሥራች ሳሙኤል በኢንተርፕራይዙ ምርት በማሸግ ሥራ ላይ ተሰማርታለች። ትምህርቷን አጠናቃ ቤት ቁጭ ለማለት ተገዳ ነበር። ይሁን እንጂ ወደዚህ ኢንተርፕራይዝ ከገባች በኋላ በሕይወቷ ላይ ብዙ ለውጥ መምጣቱን......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132763
***********
(ኢ ፕ ድ)
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቡታጅራ ከተማ ጎራ ብለናል። ከአውራ ጎዳናው ጥቂት ገባ እንዳልን የእናት ጓዳን የሚያስታውስ ድንቅ መዓዛ ተቀበለን።
መልካም መዓዛውን እያጣጣምን ወደ ውስጥ ዘለቅን። በዛም ቆሎ የሚያዘጋጁ፣ ለቆሎው ተጨማሪ ጣዕም የሚሰጡ ቅመማዎችን የሚያሰናዱ እንዲሁም ቆሎውን ለክተው የሚያሽጉ ብርቱ ሴቶችን አገኘን።
እንደ ባሕላችን ሰላምታ አቅርበን ስንቀላቀላቸው በመዓዛው ከሩቅ የጠራንን ቆሎ በግብዣ አቀረቡልን። ጥሬውን እየቆረጠምን ስለ ሥራቸውና ተቋማቸው ያወጉን ዘንድ ጠይቀን ውይይታችን ቀጠልን።
በሦስት ብርቱ ወጣት ሥራ ፈጣሪዎች ተመስርቶ ዛሬ ላይ ለ270 ሴቶችና ለ50 ወንዶች የሥራ ዕድል የፈጠረው ኢንተርፕራይዝ “በፍራ እናት ባልትና” ይሰኛል። በኢንተርፕራይዙ ልብስና ጉርሳቸውን ከማሟላት አልፈው የሙያ ባለቤት በመሆን ነጋቸውን በትልቁ የሚያልሙ ጠንካራ ሠራተኞች አሉ።
በቀን እስከ 35 ኩንታል ቆሎ አምርቶ ለገበያ በሚቀርብበት ኢንተርፕራይዝ በርካታ ወጣቶች ጊዜያቸውን በሥራ ያሳልፋሉ። ሥራ ፈጣሪዎቹ ምርቱን ለማሳደግና ከሀገር ቤት አልፎ ወደአጎራባች ሀገራት ገበያ ለመግባት ያልማሉ።
የምሥራች ሳሙኤል በኢንተርፕራይዙ ምርት በማሸግ ሥራ ላይ ተሰማርታለች። ትምህርቷን አጠናቃ ቤት ቁጭ ለማለት ተገዳ ነበር። ይሁን እንጂ ወደዚህ ኢንተርፕራይዝ ከገባች በኋላ በሕይወቷ ላይ ብዙ ለውጥ መምጣቱን......
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=132763