የበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ስርዓተ ቀብር ተፈፀመ
***
(ኢ ፕ ድ)
የሰላማዊ ትግል ተምሳሌት የነበሩት የበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ስርዓተቀብር በጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር ተፈፅሟል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ ሽኝት ከተደረገላቸው በኋላ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ ቤተሶቦቻቸውና ወዳጆቻቸው በተገኙበት ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ጳጉሜን 4 ቀን 2012 ዓ.ም የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በዋና ዳይሬክተርነት ሲያገለግሉ መቆየታቸው ይታወሳል። በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ባደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው መስከረም 7 ቀን 2017 ዓ.ም ሕይወታቸው ማለፉ ይታወሳል።
በፋንታነሽ ክንዴ
መስከረም 9 ቀን 2017 ዓም
***
(ኢ ፕ ድ)
የሰላማዊ ትግል ተምሳሌት የነበሩት የበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ስርዓተቀብር በጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር ተፈፅሟል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ ሽኝት ከተደረገላቸው በኋላ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ ቤተሶቦቻቸውና ወዳጆቻቸው በተገኙበት ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።
በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ጳጉሜን 4 ቀን 2012 ዓ.ም የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት በዋና ዳይሬክተርነት ሲያገለግሉ መቆየታቸው ይታወሳል። በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ባደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው መስከረም 7 ቀን 2017 ዓ.ም ሕይወታቸው ማለፉ ይታወሳል።
በፋንታነሽ ክንዴ
መስከረም 9 ቀን 2017 ዓም
ከበዓላት ጋር የተያያዙ የጉብኝት ጥቅሎች መዘጋጀታቸውን የቱሪዝም ሚኒስቴር አሳወቀ
******************
(ኢ ፕ ድ)
በመስከረም ወር የሚከበሩ የአደባባይ በዓላትን መሠረት ያደረጉ የጉብኝት ጥቅሎች (ፓኬጆች) መዘጋጀታቸውን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።
የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በመስከረም ወር ቀጣይ ቀናት መስቀል፣ ኢሬቻና የዓለም ቱሪዝም ቀን እንዲሁም የተለያዩ አካባቢዎች የዘመን መለወጫ በዓላት ይከበራሉ።
በመስከረም ወር የሚከናወኑ የተለያዩ በዓላት ለቱሪዝም ገቢ ዕድገት ያላቸውን ሰፊ ጠቀሜታ በመረዳትና ከክልሎች ጋር በመነጋገር የተለያዩ የጉብኝት ጥቅሎችን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=136968
******************
(ኢ ፕ ድ)
በመስከረም ወር የሚከበሩ የአደባባይ በዓላትን መሠረት ያደረጉ የጉብኝት ጥቅሎች (ፓኬጆች) መዘጋጀታቸውን ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ።
የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በመስከረም ወር ቀጣይ ቀናት መስቀል፣ ኢሬቻና የዓለም ቱሪዝም ቀን እንዲሁም የተለያዩ አካባቢዎች የዘመን መለወጫ በዓላት ይከበራሉ።
በመስከረም ወር የሚከናወኑ የተለያዩ በዓላት ለቱሪዝም ገቢ ዕድገት ያላቸውን ሰፊ ጠቀሜታ በመረዳትና ከክልሎች ጋር በመነጋገር የተለያዩ የጉብኝት ጥቅሎችን.....
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://press.et/?p=136968
በመዲናዋ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ119 ቢሊዮን ብር በላይ ወደኢኮኖሚው ፈሰስ ለማድረግ እየተሠራ ነው
********************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ በ2017 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ119 ቢሊዮን በላይ ብር ወደ ከተማው ኢኮኖሚ ፈሰስ ለማድረግ መታቀዱን የአዲስ አበባ ባሕል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡
በአዲስ አበባ ባሕል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪዝም መዳረሻ ልማትና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ማስፋፊያ ዳይሬክተር አቶ ሳምሶም አይናቸው ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በ2017 ከተማዋን የቱሪዝም መዳረሻ በማድረግ ከሀገር ውስጥና ከውጪ ቱሪስቶች 119 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ወደከተማው ኢኮኖሚ ፈሰስ ለማድረግ ታቅዷል፡፡
የ2017 በጀት ዓመት የዝግጅት ምዕራፍ ላይ የሚገኝ መሆኑን ጠቅሰው፤ ባለፈው ዓመት የነበሩ ጥንካሬ እና ድክመቶችን....
https://press.et/?p=136961
********************
(ኢ ፕ ድ)
በአዲስ አበባ ከተማ በ2017 በጀት ዓመት ከቱሪዝም ዘርፍ ከ119 ቢሊዮን በላይ ብር ወደ ከተማው ኢኮኖሚ ፈሰስ ለማድረግ መታቀዱን የአዲስ አበባ ባሕል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡
በአዲስ አበባ ባሕል፣ ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪዝም መዳረሻ ልማትና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ማስፋፊያ ዳይሬክተር አቶ ሳምሶም አይናቸው ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በ2017 ከተማዋን የቱሪዝም መዳረሻ በማድረግ ከሀገር ውስጥና ከውጪ ቱሪስቶች 119 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ወደከተማው ኢኮኖሚ ፈሰስ ለማድረግ ታቅዷል፡፡
የ2017 በጀት ዓመት የዝግጅት ምዕራፍ ላይ የሚገኝ መሆኑን ጠቅሰው፤ ባለፈው ዓመት የነበሩ ጥንካሬ እና ድክመቶችን....
https://press.et/?p=136961
በምርኩዝ መራመድ መቄዶንያን ከመርዳት ያልገታቸው አርበኞች
***************
(ኢ ፕ ድ)
......... እኛ አቅማችን ቢደክምም በምርኩዝ ብንራመድም ሞራላችን ግን መቄዶንያ የሚገኙ አቅመ ደካሞች ወገኖቻችን ለመርዳት በቂ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ በውስጣችን ፍቅርና ሠላም ካለ ተካፍለን እንበላለን ብንታመምም የሚያሳክመን አናጣም ይላሉ፡፡
ኢትዮጵያውያን ለእምነታቸው እና ለባሕላቸው ቦታ የሚሰጡ በመሆናቸው ይህን የመሰለ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል እና ኃላፊነት ተሰምቶት በርህራሄ የሚያገለግል የክብር ዶክተር ቢኒያምን ማግኘት ትልቅ ስጦታ መሆኑን ይገልፃሉ፡፡ በመሆኑም እርስ በርስ በተገኘው አቅም በመረዳዳት......
https://press.et/?p=136950
***************
(ኢ ፕ ድ)
......... እኛ አቅማችን ቢደክምም በምርኩዝ ብንራመድም ሞራላችን ግን መቄዶንያ የሚገኙ አቅመ ደካሞች ወገኖቻችን ለመርዳት በቂ ነው ያሉት ፕሬዚዳንቱ፤ በውስጣችን ፍቅርና ሠላም ካለ ተካፍለን እንበላለን ብንታመምም የሚያሳክመን አናጣም ይላሉ፡፡
ኢትዮጵያውያን ለእምነታቸው እና ለባሕላቸው ቦታ የሚሰጡ በመሆናቸው ይህን የመሰለ የአረጋውያን መርጃ ማዕከል እና ኃላፊነት ተሰምቶት በርህራሄ የሚያገለግል የክብር ዶክተር ቢኒያምን ማግኘት ትልቅ ስጦታ መሆኑን ይገልፃሉ፡፡ በመሆኑም እርስ በርስ በተገኘው አቅም በመረዳዳት......
https://press.et/?p=136950
ለሆራ አርሰዲ የኢሬቻ በዓል አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቋል
****
(ኢ ፕ ድ)
በ2017 ዓ.ም በሆራ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል የሚታደሙ እንግዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የቢሾፍቱ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ገዛኸኝ ደጀኔ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ዘንድሮ ለሚከበረው የሆራ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል፡፡
ለ2017 ዓ.ም በከተማዋ በድምቀት ለሚከበሩት ኢሬቻና የመስቀል በዓል ከሦስት ወራት በፊት ጀምሮ ዝግጅት ሲደረግ ቆይቷል ያሉት አቶ ገዛኸኝ፤ በከተማው እንግዶችን የመቀበል ልምድና ተሞክሮዎች መሠረት በሆራ አርሰዲ በዓል......
https://press.et/?p=136963
****
(ኢ ፕ ድ)
በ2017 ዓ.ም በሆራ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል የሚታደሙ እንግዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
የቢሾፍቱ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ ገዛኸኝ ደጀኔ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ዘንድሮ ለሚከበረው የሆራ አርሰዲ ኢሬቻ በዓል አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል፡፡
ለ2017 ዓ.ም በከተማዋ በድምቀት ለሚከበሩት ኢሬቻና የመስቀል በዓል ከሦስት ወራት በፊት ጀምሮ ዝግጅት ሲደረግ ቆይቷል ያሉት አቶ ገዛኸኝ፤ በከተማው እንግዶችን የመቀበል ልምድና ተሞክሮዎች መሠረት በሆራ አርሰዲ በዓል......
https://press.et/?p=136963
ንግድ ባንክ ቪዛ ካርድን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞቹ ካርዶችን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸዉን ስምምነት ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ተፈራረመ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳት አቤ ሳኖ እንደገለጹት ፤ባንኩ ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ለረጅም አመታት የዘለቀ አጋርነት ያለዉ ሲሆን የሚጠቀምባቸዉ ካርዶችም የቪዛ ኢንተርናሽናል ናቸው።
በዛሬዉ ዕለት ባንኩ ያደረገው ስምምነት ወደ ዉጭ የሚጓዙ ደንበኞች በውጭ ምንዛሬ በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸው ነው ብለዋል።
ስምምነቱ ለአምስት አመት የሚቆይ ሲሆን ቪዛ ለባንኩ ድጋፍ እንደሚያደርግም ገልጸዋል።
በመስከረም ሰይፉ
መስከረም 10 ቀን 2017 ዓም
****************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞቹ ካርዶችን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸዉን ስምምነት ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ተፈራረመ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳት አቤ ሳኖ እንደገለጹት ፤ባንኩ ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ለረጅም አመታት የዘለቀ አጋርነት ያለዉ ሲሆን የሚጠቀምባቸዉ ካርዶችም የቪዛ ኢንተርናሽናል ናቸው።
በዛሬዉ ዕለት ባንኩ ያደረገው ስምምነት ወደ ዉጭ የሚጓዙ ደንበኞች በውጭ ምንዛሬ በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸው ነው ብለዋል።
ስምምነቱ ለአምስት አመት የሚቆይ ሲሆን ቪዛ ለባንኩ ድጋፍ እንደሚያደርግም ገልጸዋል።
በመስከረም ሰይፉ
መስከረም 10 ቀን 2017 ዓም
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ‼️
በሰፊው የታረሰ የስንዴ ማሳችን። የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ያለን ቁርጠኝነት ውጤት።
መስከረም 11 ቀን 2016 ዓ.ም
በሰፊው የታረሰ የስንዴ ማሳችን። የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ያለን ቁርጠኝነት ውጤት።
መስከረም 11 ቀን 2016 ዓ.ም