የኮሪደር ልማቱ ከመሰረተ ልማትና ውበትም ባለፈ የእኩልነት መገለጫ ነው- አቶ ኦርዲን በድሪ
*****
(ኢ ፕ ድ)
የኮሪደር ልማቱ ከመሰረተ ልማትና ውበትም ባለፈ የእኩልነት መገለጫ መሆኑን የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድ ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት በአሁኑ ጊዜ በስፋት እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት መኪናዎች በመኪና መንገድ፣ ሳይክሎች በሳይክል መንገድ እንዲሁም እግረኞች በእግረኛ መንገድ እንዲጓዙ የሚያስችል ነው።
ይህም የተሻለ ገቢ ያላቸው የማህበረሰቡ አካላት በመኪናዎቻቸው በመኪና መንገድ እንዲሄዱ የሚያስችል እንደመሆኑ መጠን ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውም በምቹ የእግረኛ መንገድ እንዲራመዱ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።
በዚህም ተፈጥሮ የለገሰችንን የመሬት ሀብት በእኩልነት ለመጠቀም እድል የሚሰጥ መሆኑን ጠቅሰው ለጤናም ለጉብኝት ተመራጭ ምቹ እንዲሆን ያስችላል ብለዋል።
በተለይም የትራፊክ አደጋንም በመቀነስ ረገድ ፋይዳው ከፍተኛ መሆኑን ጠቀለመው የእግረኛ መንገዶችን ማስፋፋት፣ መጠበቅና በአግባቡ መጠቀም የሁሉም ኃላፊነት መሆኑን አመላክተዋል ሲል የክልሉ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
መስከረም26 ቀን 2017 ዓም
*****
(ኢ ፕ ድ)
የኮሪደር ልማቱ ከመሰረተ ልማትና ውበትም ባለፈ የእኩልነት መገለጫ መሆኑን የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድ ገለፁ።
ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት በአሁኑ ጊዜ በስፋት እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት መኪናዎች በመኪና መንገድ፣ ሳይክሎች በሳይክል መንገድ እንዲሁም እግረኞች በእግረኛ መንገድ እንዲጓዙ የሚያስችል ነው።
ይህም የተሻለ ገቢ ያላቸው የማህበረሰቡ አካላት በመኪናዎቻቸው በመኪና መንገድ እንዲሄዱ የሚያስችል እንደመሆኑ መጠን ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውም በምቹ የእግረኛ መንገድ እንዲራመዱ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል።
በዚህም ተፈጥሮ የለገሰችንን የመሬት ሀብት በእኩልነት ለመጠቀም እድል የሚሰጥ መሆኑን ጠቅሰው ለጤናም ለጉብኝት ተመራጭ ምቹ እንዲሆን ያስችላል ብለዋል።
በተለይም የትራፊክ አደጋንም በመቀነስ ረገድ ፋይዳው ከፍተኛ መሆኑን ጠቀለመው የእግረኛ መንገዶችን ማስፋፋት፣ መጠበቅና በአግባቡ መጠቀም የሁሉም ኃላፊነት መሆኑን አመላክተዋል ሲል የክልሉ ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።
መስከረም26 ቀን 2017 ዓም
❤1
"የሆራ ፊንፊኔና የሆራ ሀርሰዴ የኢሬቻ በዓላት በስኬት መጠናቀቃቸው የኦሮሞን ህዝብ ታላቅነት የሚያረጋግጥ ነው"-
- ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ
****
(ኢ ፕ ድ)
የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ ሃርሰዴ የኢሬቻ ክብረ በአላት ያለአንዳች እንከን ዕሴቱን በጠበቀ አኳኋን በስኬት መጠናቀቃቸው የኦሮሞን ህዝብ ታላቅነት ያረጋገጡ ናቸው"ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡
የአዲስ አበባና የቢሾፍቱ ከተማ ነዋሪዎች የበአሉን ታዳሚዎች በፍቅር በመቀበል ስላኮራችሁን አመሰግናለሁ ብለዋል።
የኦሮሞ ህዝብ ሰላም ወዳድ፣ ለአንድነትና ለወንድማማችነት ክብር ያለዉ፣ በተግባርም ባህላዊ እሴቶቹን የተላበሰ መሆኑን ዳግም በማረጋገጡ በራሴና በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ስም ምስጋናዬን ላቀርብላችሁ እወዳለሁ ብለዋል።
- ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ
****
(ኢ ፕ ድ)
የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ ሃርሰዴ የኢሬቻ ክብረ በአላት ያለአንዳች እንከን ዕሴቱን በጠበቀ አኳኋን በስኬት መጠናቀቃቸው የኦሮሞን ህዝብ ታላቅነት ያረጋገጡ ናቸው"ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡
የአዲስ አበባና የቢሾፍቱ ከተማ ነዋሪዎች የበአሉን ታዳሚዎች በፍቅር በመቀበል ስላኮራችሁን አመሰግናለሁ ብለዋል።
የኦሮሞ ህዝብ ሰላም ወዳድ፣ ለአንድነትና ለወንድማማችነት ክብር ያለዉ፣ በተግባርም ባህላዊ እሴቶቹን የተላበሰ መሆኑን ዳግም በማረጋገጡ በራሴና በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ስም ምስጋናዬን ላቀርብላችሁ እወዳለሁ ብለዋል።
👍10💩4😁2
በ2016 የትምህርት ዘመን የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተሰጠ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በአማራ ክልል በ2016 የ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማት መርሐግብር ተካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ ትምህርት ሰብዓዊና ሳይንሳዊ ማኅበረሰብ ለመገንባት የሚያስችል ትልቁ መሳሪያ ትምህርት መሆኑን ገልጸዋል።
ትምህርት ቤቶች ከታለመላቸው ዓላማ ወጥተው በተለይም ባሳለፍነው የትምህርት ዘመን በአንዳንድ አካባቢዎች ከፖለቲካ ነጻ የሆነ ትውልድ የሚቀረጽበት ተቋም መሆኑን የዘነጋ እንቅስቃሴዎች መታየታቸወን ጠቁመዋል።
በዚህ ችግር ውስጥ ሆነውም ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል። ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ላደረጉ ምሥጋና አቅርበዋል።
በተመሳሳይ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን በ8ኛ እና በ12 ክፍል ፈተና የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ላይ የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ዞኖች፣ አንድ መጽሀፍ ለአንድ ተማሪ ንቅናቄ ላይ ከፍተኛ ሚና የነበራቸው ዞኖችና ዘርፉን ለደገፉ ባለሀብቶች እውቅናና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።
መስከረም 26 ቀን 2017 ዓም
*****
(ኢ ፕ ድ)
በአማራ ክልል በ2016 የ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማት መርሐግብር ተካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ ትምህርት ሰብዓዊና ሳይንሳዊ ማኅበረሰብ ለመገንባት የሚያስችል ትልቁ መሳሪያ ትምህርት መሆኑን ገልጸዋል።
ትምህርት ቤቶች ከታለመላቸው ዓላማ ወጥተው በተለይም ባሳለፍነው የትምህርት ዘመን በአንዳንድ አካባቢዎች ከፖለቲካ ነጻ የሆነ ትውልድ የሚቀረጽበት ተቋም መሆኑን የዘነጋ እንቅስቃሴዎች መታየታቸወን ጠቁመዋል።
በዚህ ችግር ውስጥ ሆነውም ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል። ተማሪዎች ከፍተኛ ውጤት እንዲያስመዘግቡ ላደረጉ ምሥጋና አቅርበዋል።
በተመሳሳይ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን በ8ኛ እና በ12 ክፍል ፈተና የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ ላይ የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ዞኖች፣ አንድ መጽሀፍ ለአንድ ተማሪ ንቅናቄ ላይ ከፍተኛ ሚና የነበራቸው ዞኖችና ዘርፉን ለደገፉ ባለሀብቶች እውቅናና የምስክር ወረቀት ተበርክቶላቸዋል።
መስከረም 26 ቀን 2017 ዓም
👍9❤3
ቀድመው የሚደርሱ ሰብሎችን ለመሰብሰብ ከሁለት ሺህ በላይ ኮምባይነሮች ዝግጁ ሆነዋል
******
(ኢ ፕ ድ)
በሀገሪቱ በተለያዩ ቆላማ አካባቢዎች ቀድመው የሚደርሱ ስብሎችን ወቅታቸውን ጠብቆ ለመሰብሰብ ሁለት ሺህ 700 ኮምባይነሮች ዝግጁ መሆናቸውን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሰብሎችን በጊዜያቸው ሰብስቦ ለመውቃትም ከ29 ሺህ በላይ ሁለገብ መውቂያ መሣሪያዎች መዘጋጀታቸውን ተጠቁሟል፡፡
በግብርና ሚኒስቴር የግብርና መካናይዜሽን መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ እሸቱ ሁንዴ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በሀገሪቱ በተለያዩ ቆላማ አካባቢዎች ቀድመው የሚደርሱ ሰብሎችን ጊዜያቸውንና ወቅታቸውን ጠብቆ ለመሰብሰብ ከሁለት ሺህ በላይ ኮምባይነሮችና ከ29 ሺህ በላይ ሁለገብ መውቂያ መሣሪያዎች ዝግጁ ተደርገዋል፡፡
የግብርና ቴክኖሎጂ አቅርቦትን በማስፋፋት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን ገልጸው፤ እየተሠራ ባለውም ሥራም በኢትዮጵያ የተለያዩ ቆላማ አካባቢዎች ቀድመው የሚደርሱ ሰብሎችን......
https://press.et/?p=138010
******
(ኢ ፕ ድ)
በሀገሪቱ በተለያዩ ቆላማ አካባቢዎች ቀድመው የሚደርሱ ስብሎችን ወቅታቸውን ጠብቆ ለመሰብሰብ ሁለት ሺህ 700 ኮምባይነሮች ዝግጁ መሆናቸውን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሰብሎችን በጊዜያቸው ሰብስቦ ለመውቃትም ከ29 ሺህ በላይ ሁለገብ መውቂያ መሣሪያዎች መዘጋጀታቸውን ተጠቁሟል፡፡
በግብርና ሚኒስቴር የግብርና መካናይዜሽን መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ እሸቱ ሁንዴ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ በሀገሪቱ በተለያዩ ቆላማ አካባቢዎች ቀድመው የሚደርሱ ሰብሎችን ጊዜያቸውንና ወቅታቸውን ጠብቆ ለመሰብሰብ ከሁለት ሺህ በላይ ኮምባይነሮችና ከ29 ሺህ በላይ ሁለገብ መውቂያ መሣሪያዎች ዝግጁ ተደርገዋል፡፡
የግብርና ቴክኖሎጂ አቅርቦትን በማስፋፋት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሠራ መሆኑን ገልጸው፤ እየተሠራ ባለውም ሥራም በኢትዮጵያ የተለያዩ ቆላማ አካባቢዎች ቀድመው የሚደርሱ ሰብሎችን......
https://press.et/?p=138010
👎5👍3❤2👏1
የከንቲባ አዳነች አቤቤ መልዕክት !
በትላንትናው እለት በከተማችን በመሰራት ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶቻችንን ግንባታዎች ተዘዋውረን ገምግመናል።
በተለይም ከተማችንን የኮንፍራንስ፣ የቱሪዝም እና የስበት ማዕከል ለማድረግ የጀመርነውን ጥረት የሚያረጋግጡ፣ የኢኮኖሚ መነቃቃትን የሚፈጥሩ እንዲሁም ለነዋሪዎቻችን የስራ እድልን በሰፊው የሚፈጥሩ የአዲስ ኢንተርናሽናል የኤግዚቢሽንና የኮፍረንስ ማዕከል፣ ከዚያ ጋር ተያይዞ እየተሰራ ያለውን የለሚ ፓርክ፣ አየር መንገድ-ጎሮን ከአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ጋር የሚያገናኘዉን መንገድ ግባታ እና የአረንጏዴ ልማት ስራዎቻችን ያሉበትን ደረጃ ጎብኝተናል።
ፕሮጀክቶቹ በተገቢ ጥራት በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ ሲሆን በፍጥነት ተጠናቅቀው ወደ አገልግሎት እንዲገቡ በቅርበት ክትትል እያደረግን በመስራት ላይ እንገኛለን።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም
በትላንትናው እለት በከተማችን በመሰራት ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶቻችንን ግንባታዎች ተዘዋውረን ገምግመናል።
በተለይም ከተማችንን የኮንፍራንስ፣ የቱሪዝም እና የስበት ማዕከል ለማድረግ የጀመርነውን ጥረት የሚያረጋግጡ፣ የኢኮኖሚ መነቃቃትን የሚፈጥሩ እንዲሁም ለነዋሪዎቻችን የስራ እድልን በሰፊው የሚፈጥሩ የአዲስ ኢንተርናሽናል የኤግዚቢሽንና የኮፍረንስ ማዕከል፣ ከዚያ ጋር ተያይዞ እየተሰራ ያለውን የለሚ ፓርክ፣ አየር መንገድ-ጎሮን ከአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ጋር የሚያገናኘዉን መንገድ ግባታ እና የአረንጏዴ ልማት ስራዎቻችን ያሉበትን ደረጃ ጎብኝተናል።
ፕሮጀክቶቹ በተገቢ ጥራት በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ ሲሆን በፍጥነት ተጠናቅቀው ወደ አገልግሎት እንዲገቡ በቅርበት ክትትል እያደረግን በመስራት ላይ እንገኛለን።
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ
መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም
👍2❤1