"በፈተናዎች እየተገነባ የመጣ #ሠራዊት"‼️
በተለያዩ ሚዲያዎች ስለኢትዮጵያ ለሚሟገቱ አራት ኢትዮጵያውያንን የክብር አባል እውቅና ተበርክቷል።
117ኛው የመከላከያ ሠራዊት ቀን "በፈተናዎች እየተገነባ የመጣ #ሠራዊት" በሚል በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተከብሯል። በዕለቱ በተለያዩ ሚዲያዎች ስለኢትዮጵያ የሚሟገተውን መሐመድ ዓልአሩሲን ጨምሮ አራት ኢትዮጵያውያ የክብር አባል እውቅና ተበርክቷል።
ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
በተለያዩ ሚዲያዎች ስለኢትዮጵያ ለሚሟገቱ አራት ኢትዮጵያውያንን የክብር አባል እውቅና ተበርክቷል።
117ኛው የመከላከያ ሠራዊት ቀን "በፈተናዎች እየተገነባ የመጣ #ሠራዊት" በሚል በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተከብሯል። በዕለቱ በተለያዩ ሚዲያዎች ስለኢትዮጵያ የሚሟገተውን መሐመድ ዓልአሩሲን ጨምሮ አራት ኢትዮጵያውያ የክብር አባል እውቅና ተበርክቷል።
ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍5❤1😁1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማሌዢያ ኳላላምፑር የተደረገላቸው አቀባበል‼️
ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓም
ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓም
👍10👎8
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️
ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ብሎም የማሌዢያ ሕዝብና መንግሥት በቆይታችን ለሰጣችሁን ደማቅ አቀባበልና ፍቅር እናመሰግናለን።
ትብብራችንን ትኩረታቸውን በግብርና፣ ማዕድን፣ ማኑፋክቸሪንግና ታዳሽ ኃይል ላይ ባደረጉ የንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ብሎም ሰፊ አድማስ ባላቸው ሌሎች ቁልፍ ሥራዎች ላይ ለማጠናከር ተስማምተናል።
የማሌዢያ የንግድ ማኅበረሰብ በፍጥነት በመስፋፋት ላይ ባለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን የኢንቨስትመንት እድል እንዲጠቀሙ አበረታታለሁ።
ጥቅምት 16 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ብሎም የማሌዢያ ሕዝብና መንግሥት በቆይታችን ለሰጣችሁን ደማቅ አቀባበልና ፍቅር እናመሰግናለን።
ትብብራችንን ትኩረታቸውን በግብርና፣ ማዕድን፣ ማኑፋክቸሪንግና ታዳሽ ኃይል ላይ ባደረጉ የንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ብሎም ሰፊ አድማስ ባላቸው ሌሎች ቁልፍ ሥራዎች ላይ ለማጠናከር ተስማምተናል።
የማሌዢያ የንግድ ማኅበረሰብ በፍጥነት በመስፋፋት ላይ ባለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን የኢንቨስትመንት እድል እንዲጠቀሙ አበረታታለሁ።
ጥቅምት 16 ቀን 2017 ዓም
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍12😱1