Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/ – Telegram
Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
25.8K subscribers
40K photos
304 videos
7 files
5.76K links
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
Download Telegram
"በፈተናዎች እየተገነባ የመጣ #ሠራዊት"‼️

በተለያዩ ሚዲያዎች ስለኢትዮጵያ ለሚሟገቱ አራት ኢትዮጵያውያንን የክብር አባል እውቅና ተበርክቷል።

117ኛው የመከላከያ ሠራዊት ቀን "በፈተናዎች እየተገነባ የመጣ #ሠራዊት" በሚል በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ተከብሯል። በዕለቱ በተለያዩ ሚዲያዎች ስለኢትዮጵያ የሚሟገተውን መሐመድ ዓልአሩሲን ጨምሮ አራት ኢትዮጵያውያ የክብር አባል እውቅና ተበርክቷል።

ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓም

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍51😁1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማሌዢያ ኳላላምፑር የተደረገላቸው አቀባበል‼️

ጥቅምት 15 ቀን 2017 ዓም
👍10👎8
ኢትዮጵያ ከኤርትራ ሊያደርጉት የነበረው ጨዋታ ተሰርዟል
*****
(ኢ.ፕ.ድ)

በቻን ማጣርያ የመጀመርያ ዙር ኢትዮጵያ ከ ኤርትራ ሊያደርጉት መርሐ ግብር ወጥቶላቸው የነበረው ጨዋታ ኤርትራ ከውድድሩ ራሷን ማግለሏን ካፍ በማሳወቁ ተሰርዟል።

ኢትዮጵያ በቀጣይ ዙር የሱዳን እና ታንዛንያ አሸናፊን እንደምትገጥም የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።

ጥቅምት 16 ቀን 2017 ዓ.ም
👍12🥰2
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️

ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ብሎም የማሌዢያ ሕዝብና መንግሥት በቆይታችን ለሰጣችሁን ደማቅ አቀባበልና ፍቅር እናመሰግናለን።

ትብብራችንን ትኩረታቸውን በግብርና፣ ማዕድን፣ ማኑፋክቸሪንግና ታዳሽ ኃይል ላይ ባደረጉ የንግድና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ብሎም ሰፊ አድማስ ባላቸው ሌሎች ቁልፍ ሥራዎች ላይ ለማጠናከር ተስማምተናል።

የማሌዢያ የንግድ ማኅበረሰብ በፍጥነት በመስፋፋት ላይ ባለው የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን የኢንቨስትመንት እድል እንዲጠቀሙ አበረታታለሁ።

ጥቅምት 16 ቀን 2017 ዓም

ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍12😱1
ሥራ ፈላጊ ነዎት
መልካም ዕድል‼️
👍2