ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍5😁2🕊2❤1
እንደምን አደሩ‼️
#አዲስ_ዘመን_ዛሬ‼️
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓ.ም አዲስ ዘመን ጋዜጣ
https://press.et/?p=141433
መልካም ቀን!
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችን‼️
ዩቲዩብ 👇
https://youtube.com/channel/UCoH2CVwWn9suWP7q0u2L7MA
ቴሌግራም 👇
https://news.1rj.ru/str/ethpress
ትዊተር 👇
https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ 👇
https://www.press.et
#አዲስ_ዘመን_ዛሬ‼️
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓ.ም አዲስ ዘመን ጋዜጣ
https://press.et/?p=141433
መልካም ቀን!
ተጨማሪ የመረጃ አማራጮቻችን‼️
ዩቲዩብ 👇
https://youtube.com/channel/UCoH2CVwWn9suWP7q0u2L7MA
ቴሌግራም 👇
https://news.1rj.ru/str/ethpress
ትዊተር 👇
https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ 👇
https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ 👇
https://www.press.et
👍7👎2❤1
ጥንቃቄን የሚሻው የስኳር ህመም
***
(ኢ ፕ ድ)
በኢትዮጵያ ወደ ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች የስኳር ህመም እንዳለባቸው በዓለም አቀፉ የስኳር ፌደሬሽን የተደረገ ጥናት ያሳያል። ከጠቅላላው ሕዝብ 3 ነጥብ 3 ሚሊዮን የሚሆነው ለህመሙ ተጋላጭ መሆኑን የሚያሳየው ጥናቱ፤ በኢትዮጵያ በህመሙ ከሚጠቁት ስልሳ ሰባት በመቶዎቹ ህመሙ እንዳለባቸው እንደማያውቁ ይገልፃል። ለዚህም ምክንያቱ ህመሙ ቅድሚያ ምልክት የማያሳይ በመሆኑ እንደሆነ በጥናቱ ተጠቁሟል።
የስኳር ህመም ታማሚ የሆነችው ፅጌ በቀለ ስሟ የተቀየረ) ህመሙ እንዳለባት ካወቀች ዓመት እንዳልሞላት ትገልፃለች። እንደ እሷ ገለፃ ህመሙ እንዳለባት ሳታውቅ ረጅም ጊዜ ቆይታለች። ከጊዜ ወደ ጊዜ ሰውነቴ እየቀነሰ ሲሄድ ተደናግጬ የኤች አይቪ ምርመራ እስከማድረግ ደርሻለሁ የምትለው ፅጌ፤ አቅሟ ተዳክሞ መንቀሳቀስ እያቃታት ሲመጣ ወደ ሆስፒታል እንዳቀናች ታስታውሳለች።
ምርመራ ያደረጉላት ሀኪሞችም ስኳሯ ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ገልፀው፤ ሆስፒታል ተኝታ እንድትታከም ማድረጋቸውን ትገልፃለች። ከዚህ ጊዜ አንስቶም ኢንሱሊን መጠቀም እንደጀመረች አስታውሳ፤ በቤተሰብ ደረጃ ህመሙ ያለበት ሰው ስላልነበረ፣ ዕድሜዋ ከአርባ ዓመት በታች ስለሆነና ያን ያህል አስጊ.....
https://press.et/?p=141438
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ቴሌግራም https://news.1rj.ru/str/ethpress
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
***
(ኢ ፕ ድ)
በኢትዮጵያ ወደ ሁለት ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች የስኳር ህመም እንዳለባቸው በዓለም አቀፉ የስኳር ፌደሬሽን የተደረገ ጥናት ያሳያል። ከጠቅላላው ሕዝብ 3 ነጥብ 3 ሚሊዮን የሚሆነው ለህመሙ ተጋላጭ መሆኑን የሚያሳየው ጥናቱ፤ በኢትዮጵያ በህመሙ ከሚጠቁት ስልሳ ሰባት በመቶዎቹ ህመሙ እንዳለባቸው እንደማያውቁ ይገልፃል። ለዚህም ምክንያቱ ህመሙ ቅድሚያ ምልክት የማያሳይ በመሆኑ እንደሆነ በጥናቱ ተጠቁሟል።
የስኳር ህመም ታማሚ የሆነችው ፅጌ በቀለ ስሟ የተቀየረ) ህመሙ እንዳለባት ካወቀች ዓመት እንዳልሞላት ትገልፃለች። እንደ እሷ ገለፃ ህመሙ እንዳለባት ሳታውቅ ረጅም ጊዜ ቆይታለች። ከጊዜ ወደ ጊዜ ሰውነቴ እየቀነሰ ሲሄድ ተደናግጬ የኤች አይቪ ምርመራ እስከማድረግ ደርሻለሁ የምትለው ፅጌ፤ አቅሟ ተዳክሞ መንቀሳቀስ እያቃታት ሲመጣ ወደ ሆስፒታል እንዳቀናች ታስታውሳለች።
ምርመራ ያደረጉላት ሀኪሞችም ስኳሯ ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ገልፀው፤ ሆስፒታል ተኝታ እንድትታከም ማድረጋቸውን ትገልፃለች። ከዚህ ጊዜ አንስቶም ኢንሱሊን መጠቀም እንደጀመረች አስታውሳ፤ በቤተሰብ ደረጃ ህመሙ ያለበት ሰው ስላልነበረ፣ ዕድሜዋ ከአርባ ዓመት በታች ስለሆነና ያን ያህል አስጊ.....
https://press.et/?p=141438
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ቴሌግራም https://news.1rj.ru/str/ethpress
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍7❤1👏1
#አህጉር_አቀፍ #የሰላም_ኮንፈረንስ ‼️
በታንዛኒያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ምክትል ዋና ፀሐፊ ካዲ ማዚሁ የተመራ ልዑክ፤ የኬኒያ የሰላም ግንባታ እና የግጭት አስተዳደር ጸሀፊ ሙሐመድ ባሬ እና የህዝብ ግንኙነት ረዳት ዳይሬክተር ዲያና አካማ ሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀውን አህጉር አቀፍ ኮንፈረንስ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ።
ከ20 በላይ ሀገራት በኮንፈረንሱ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የተለያዩ ሀገራት ተሳታፊዎች ከትናንት ጀምሮ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል።
በሄለን ወንድምነው
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓም
በታንዛኒያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ምክትል ዋና ፀሐፊ ካዲ ማዚሁ የተመራ ልዑክ፤ የኬኒያ የሰላም ግንባታ እና የግጭት አስተዳደር ጸሀፊ ሙሐመድ ባሬ እና የህዝብ ግንኙነት ረዳት ዳይሬክተር ዲያና አካማ ሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀውን አህጉር አቀፍ ኮንፈረንስ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ።
ከ20 በላይ ሀገራት በኮንፈረንሱ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የተለያዩ ሀገራት ተሳታፊዎች ከትናንት ጀምሮ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል።
በሄለን ወንድምነው
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓም
👍7
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
🔥4👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከ5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በአዲስ አበባ የተገነባው የጥራት መንደር አሁን ኢትዮጵያን በዘርፉ በላቀ ስፍራ እንድትቀመጥ አድርጓታል።
#PMOEthiopia
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓም
#PMOEthiopia
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓም
❤9👍4👎1👏1🤮1
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️
ፓፓያ ለሀገር ውስጥ አቅርቦት በመዋሉ እንዲሁም ለውጭ ገበያ ባለው እምቅ አቅም የተነሳ በኢትዮዽያ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ካላቸው የፍራፍሬ ዝርያዎች አንዱ ነው። የበለፀጉ የግብርና አሰራሮችን በመጠቀም አርሶአደሮች ከፍ ያለ ምርት እና የላቀ ትርፍ ሊያገኙ ይችላሉ። በፓፓያ ምርት ሥራ የተሰማሩ ሁሉ ጥረቶቻቸውን በእጥፍ በመጨመር እንዲተጉ ጥሪ አቀርባለሁ።
ፓፓያ ለሀገር ውስጥ አቅርቦት በመዋሉ እንዲሁም ለውጭ ገበያ ባለው እምቅ አቅም የተነሳ በኢትዮዽያ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ካላቸው የፍራፍሬ ዝርያዎች አንዱ ነው። የበለፀጉ የግብርና አሰራሮችን በመጠቀም አርሶአደሮች ከፍ ያለ ምርት እና የላቀ ትርፍ ሊያገኙ ይችላሉ። በፓፓያ ምርት ሥራ የተሰማሩ ሁሉ ጥረቶቻቸውን በእጥፍ በመጨመር እንዲተጉ ጥሪ አቀርባለሁ።
👍19❤2😁1