#አህጉር_አቀፍ #የሰላም_ኮንፈረንስ ‼️
በታንዛኒያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ምክትል ዋና ፀሐፊ ካዲ ማዚሁ የተመራ ልዑክ፤ የኬኒያ የሰላም ግንባታ እና የግጭት አስተዳደር ጸሀፊ ሙሐመድ ባሬ እና የህዝብ ግንኙነት ረዳት ዳይሬክተር ዲያና አካማ ሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀውን አህጉር አቀፍ ኮንፈረንስ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ።
ከ20 በላይ ሀገራት በኮንፈረንሱ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የተለያዩ ሀገራት ተሳታፊዎች ከትናንት ጀምሮ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል።
በሄለን ወንድምነው
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓም
በታንዛኒያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ምክትል ዋና ፀሐፊ ካዲ ማዚሁ የተመራ ልዑክ፤ የኬኒያ የሰላም ግንባታ እና የግጭት አስተዳደር ጸሀፊ ሙሐመድ ባሬ እና የህዝብ ግንኙነት ረዳት ዳይሬክተር ዲያና አካማ ሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀውን አህጉር አቀፍ ኮንፈረንስ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገቡ።
ከ20 በላይ ሀገራት በኮንፈረንሱ ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የተለያዩ ሀገራት ተሳታፊዎች ከትናንት ጀምሮ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል።
በሄለን ወንድምነው
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓም
👍7
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ቲክቶክ https://www.tiktok.com/@ethiopianpressagency...
ድረ ገጽ https://www.press.et
🔥4👍2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከ5 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በአዲስ አበባ የተገነባው የጥራት መንደር አሁን ኢትዮጵያን በዘርፉ በላቀ ስፍራ እንድትቀመጥ አድርጓታል።
#PMOEthiopia
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓም
#PMOEthiopia
ህዳር 15 ቀን 2017 ዓም
❤9👍4👎1👏1🤮1
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) መልዕክት‼️
ፓፓያ ለሀገር ውስጥ አቅርቦት በመዋሉ እንዲሁም ለውጭ ገበያ ባለው እምቅ አቅም የተነሳ በኢትዮዽያ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ካላቸው የፍራፍሬ ዝርያዎች አንዱ ነው። የበለፀጉ የግብርና አሰራሮችን በመጠቀም አርሶአደሮች ከፍ ያለ ምርት እና የላቀ ትርፍ ሊያገኙ ይችላሉ። በፓፓያ ምርት ሥራ የተሰማሩ ሁሉ ጥረቶቻቸውን በእጥፍ በመጨመር እንዲተጉ ጥሪ አቀርባለሁ።
ፓፓያ ለሀገር ውስጥ አቅርቦት በመዋሉ እንዲሁም ለውጭ ገበያ ባለው እምቅ አቅም የተነሳ በኢትዮዽያ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ካላቸው የፍራፍሬ ዝርያዎች አንዱ ነው። የበለፀጉ የግብርና አሰራሮችን በመጠቀም አርሶአደሮች ከፍ ያለ ምርት እና የላቀ ትርፍ ሊያገኙ ይችላሉ። በፓፓያ ምርት ሥራ የተሰማሩ ሁሉ ጥረቶቻቸውን በእጥፍ በመጨመር እንዲተጉ ጥሪ አቀርባለሁ።
👍19❤2😁1
#አህጉር_አቀፍ #የሰላም_ኮንፈረንስ‼️
አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ "የበለጸገች ሰላማዊና አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሀሳብ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ በተገኙበት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ።
በኮንፍረንሱ ላይ 22 የአፍሪካ አገራትና የተለያዩ አገራት አምባሳደሮችን ጨምሮ ከ400 በላይ ሰዎች ይሳተፋሉ።
በመርሃግብሩ የሰላም ኤግዚቢሽን የዶክመንተሪ ዝግጅትና ውይይቶችን የሚካሄድ ሲሆን ተሳታፊዎች የመዲናዋን የኮሪደር ልማት አድዋ ሙዚየምንና የተለያዩ የሰላም ተቋማት ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ህዳር 16 እና 17 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ መገለጹ ይታወሳል።
በኮንፍረንሱ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱዓለም፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ ርዕሰ መስተዳድሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በማርቆስ በላይ
ህዳር 16 ቀን 2017 ዓም
አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ "የበለጸገች ሰላማዊና አፍሪካን እንገንባ" በሚል መሪ ሀሳብ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ በተገኙበት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ።
በኮንፍረንሱ ላይ 22 የአፍሪካ አገራትና የተለያዩ አገራት አምባሳደሮችን ጨምሮ ከ400 በላይ ሰዎች ይሳተፋሉ።
በመርሃግብሩ የሰላም ኤግዚቢሽን የዶክመንተሪ ዝግጅትና ውይይቶችን የሚካሄድ ሲሆን ተሳታፊዎች የመዲናዋን የኮሪደር ልማት አድዋ ሙዚየምንና የተለያዩ የሰላም ተቋማት ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
አህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ህዳር 16 እና 17 በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ መገለጹ ይታወሳል።
በኮንፍረንሱ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱዓለም፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴን ጨምሮ ሚኒስትሮች፣ ርዕሰ መስተዳድሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በማርቆስ በላይ
ህዳር 16 ቀን 2017 ዓም
👍6👎1