ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በድሬዳዋ ከተማ ያደረጉት የእምነበረድ ፋብሪካ፣ የዘይት ማቀነባበሪያና ለምሥራቅ ዕዝ የተገነቡ አፓርትመንቶች ምረቃን ጨምሮ የመከላከያ ሆስፒታል ጉብኝት በፎቶ‼️
👍6👏2
የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንዞ አዲስ አበባ ገቡ
*****
(ኢ ፕ ድ)
የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንዞ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንዞ ነገ በሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበርና የኮሚሽነሮች ይፋዊ የስራ ርክክብ ስነ-ስርዓት ላይ እንደሚገኙ ኢዜአ ዘግቧል።
በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት መሃመድ አሊ ዩሱፍ ከተሰናባቹ ሙሳ ፋኪ ማሀማት ስልጣን በመረከብ በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓም
*****
(ኢ ፕ ድ)
የወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር የአንጎላው ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንዞ አዲስ አበባ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንዞ ነገ በሚካሄደው የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበርና የኮሚሽነሮች ይፋዊ የስራ ርክክብ ስነ-ስርዓት ላይ እንደሚገኙ ኢዜአ ዘግቧል።
በ38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት መሃመድ አሊ ዩሱፍ ከተሰናባቹ ሙሳ ፋኪ ማሀማት ስልጣን በመረከብ በይፋ ስራ ይጀምራሉ።
መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓም
👍13👏1
❤1
ሥራ ፈላጊ ነዎት❓
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
መልካም ዕድል‼️
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች‼️
ትዊተር https://twitter.com/PressEthio
ድረ ገጽ https://www.press.et
👍7❤1
"የአንጎላ ፕሬዝዳንት ማኑኤል ጎንካልቬስ ሎሬንቾን ወደ ኢትዮጵያ እንኳን ደህና መጡ እላለሁ። ውይይታችን የሁለትዮሽ ጉዳዮችን ለመዳሰስ እንዲሁም ክቡር ፕሬዝደንቱ በአዲሱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነታቸው ቁልፍ አኅጉራዊና ባለ ብዙወገን ጉዳዮችን ለመመልከት ችለናል"
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
መጋቢት 4 ቀን 2017 ዓም
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
መጋቢት 4 ቀን 2017 ዓም
👍1