አለም አቀፍ የሠራተኞች ስምምነት በኢትዮጵያ የህግ ስርዓት ውስጥ ተካተው እንዲተገበሩ የማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሄደ
************************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን የሠራተኞች ፍልሰትን አስመልክቶ በአለም የሥራ ድርጅት በኩል የወጡት አለም አቀፍ ስምምነቶች በኢትዮጵያ የህግ አካል ሆነው ተግባራዊ ለማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሐግብር አካሄደ።
በመረሐግብሩ ላይ በስራ ቦታ ላይ የሚደርስ ጥቃትንና ትንኮሳን መከላከል ስምምነት ቁጥር 190፤ የቤት ሠራተኞች ላይ የሚደርስ የመብት ጥሰትና እንግልትን ስለማስቆም ስምምነት ቁጥር 189፣ ከሰራተኛዉ መብት ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ ስምምነት ቁጥር 97 እና 143 ተዋውቀዋል።
እነዚህ ህጎቹ ተቀባይነት አግኝተው በመጽቃቸው በአገሪቱ ስራ ቦታ ላይ የሚደርሱ ችግሮችን በመቅረፍና የሰራተኛውን መብት በማስከበር ትልቅ ሚና እንደሚጫወት በመድረኩ ተገልጿል።
ለመንግስትም ሰራተኛ ተቀባይ ከሆኑ ሀገራት ጋር ለመደራደር ትልቅ አቅም እንደሚሆነም ተገልጿል።
በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ፣ የሠራተኞች ፍልሰትን በአገር ውስጥም የሚሰሩ ሰራተኞችም መብታቸዉ ሊጠበቅ ይገባል። መንግስት ኮንቬንሽኖቹን በማጽደቅ ከኢሠማኮ ጎን እንዲሆን ጠይቀዋል።
በአለም አቀፍ የሥራ ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር አሌክሶ ሙሴንዶ በበኩላቸው፣ የኮንቬንሽኖቹ መጽደቅ የሰራተኛውን መብት በማስከበር ትልቅ አስተዋጾ እንደሚኖረዉ ተናግረዋል።
የአለም ስራ ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር አሌክሶ ሙሲንዶ፣ የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ፣ የኢትዮጵያ አሠሪዎች ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ታደሰ ይመር እና የሚመለከታቸዉ አካላት በጋራ በይፋ አስጀምረውታል።
በመዓዛ ማሞ
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
************************
(ኢ ፕ ድ)
የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን የሠራተኞች ፍልሰትን አስመልክቶ በአለም የሥራ ድርጅት በኩል የወጡት አለም አቀፍ ስምምነቶች በኢትዮጵያ የህግ አካል ሆነው ተግባራዊ ለማድረግ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሐግብር አካሄደ።
በመረሐግብሩ ላይ በስራ ቦታ ላይ የሚደርስ ጥቃትንና ትንኮሳን መከላከል ስምምነት ቁጥር 190፤ የቤት ሠራተኞች ላይ የሚደርስ የመብት ጥሰትና እንግልትን ስለማስቆም ስምምነት ቁጥር 189፣ ከሰራተኛዉ መብት ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ ስምምነት ቁጥር 97 እና 143 ተዋውቀዋል።
እነዚህ ህጎቹ ተቀባይነት አግኝተው በመጽቃቸው በአገሪቱ ስራ ቦታ ላይ የሚደርሱ ችግሮችን በመቅረፍና የሰራተኛውን መብት በማስከበር ትልቅ ሚና እንደሚጫወት በመድረኩ ተገልጿል።
ለመንግስትም ሰራተኛ ተቀባይ ከሆኑ ሀገራት ጋር ለመደራደር ትልቅ አቅም እንደሚሆነም ተገልጿል።
በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ፣ የሠራተኞች ፍልሰትን በአገር ውስጥም የሚሰሩ ሰራተኞችም መብታቸዉ ሊጠበቅ ይገባል። መንግስት ኮንቬንሽኖቹን በማጽደቅ ከኢሠማኮ ጎን እንዲሆን ጠይቀዋል።
በአለም አቀፍ የሥራ ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ዋና ዳይሬክተር አሌክሶ ሙሴንዶ በበኩላቸው፣ የኮንቬንሽኖቹ መጽደቅ የሰራተኛውን መብት በማስከበር ትልቅ አስተዋጾ እንደሚኖረዉ ተናግረዋል።
የአለም ስራ ድርጅት የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር አሌክሶ ሙሲንዶ፣ የኢሠማኮ ፕሬዚዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ፣ የኢትዮጵያ አሠሪዎች ፌዴሬሽኖች ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ታደሰ ይመር እና የሚመለከታቸዉ አካላት በጋራ በይፋ አስጀምረውታል።
በመዓዛ ማሞ
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
በሀረሪ ክልል የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ተጀምሯል
**************
(ኢ ፕ ድ)
በክልሉ ሁለተኛው የፖሊዮ ክትባት በዛሬው እለት መሰጠት ተጀምሯል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ኢብሳ ሙሳ በአቦነ እንድሪያስ ካቶሊክ ትምህርት ቤት የክትባት ዘመቻውን አስጀምረዋል።
በክልሉ በሚሰጠው የክትባት ዘመቻ ከ56 ሺህ 300 በላይ የሚሆኑ ህፃናትን ለመከተብ መታቀዱን ገልፀዋል።
ክትባቱም በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች ቤት ለቤትና በትምህርት ቤቶች እድሜያቸው ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህፃናት እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
በመሆኑም ህብረተሰቡ ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህፃናት በማስከተብ የፖሊዮ በሽታ ለጥፋት በሚከናወኑ ተግባራት ሚናውን እንዲወጣ ጥሪ ማቅረባቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
**************
(ኢ ፕ ድ)
በክልሉ ሁለተኛው የፖሊዮ ክትባት በዛሬው እለት መሰጠት ተጀምሯል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ኢብሳ ሙሳ በአቦነ እንድሪያስ ካቶሊክ ትምህርት ቤት የክትባት ዘመቻውን አስጀምረዋል።
በክልሉ በሚሰጠው የክትባት ዘመቻ ከ56 ሺህ 300 በላይ የሚሆኑ ህፃናትን ለመከተብ መታቀዱን ገልፀዋል።
ክትባቱም በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች ቤት ለቤትና በትምህርት ቤቶች እድሜያቸው ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህፃናት እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
በመሆኑም ህብረተሰቡ ከ5 አመት በታች ለሆኑ ህፃናት በማስከተብ የፖሊዮ በሽታ ለጥፋት በሚከናወኑ ተግባራት ሚናውን እንዲወጣ ጥሪ ማቅረባቸውን ከክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
የምርምርና የልህቀት ማዕከላትን ለማበልጸግ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ቋሚ ኮሚቴው አሳስበ
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የእንስሳት ጤና የምርምርና ስልጠና የልዕቀት ማዕከላትን ለማበልጸግ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ አሳሰበ።
በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት ባደረገው የመስክ ምልከታ የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ አቶ ሃመዱ ጋግስ በኢንስቲትዩቱ የሪፎርም ስራዎች ላይ የታዩ መዘግየቶችን በማሻሻል የላቦራቶሪ ጥራት ቁጥጥር ስርአት በማጠናከር የእንስሳት እርባታን በማስፋፋት ከባለሃብቶች ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚያስፈልግ አመላክተዋል፡፡
ተቋሙ የምርምር ማዕከሉን ለማጠናከር መመሪያዎችና ደንቦችን ጊዜ ወስዶ በማየት ኢንስቲትዩቱን የተሻለ ደረጃ ላይ ለማድረስ የተጀመሩ ስራዎችን ከምርምር ተቋማት ጋር በቅንጅት መስራት ያስፈልጋል።
ኢንስቲትዩቱ የሚታዩ ክፍተቶችን በማረም የምርምርና ስልጠና ተቋማትን የአፍሪካ የልህዕቀት ማዕከል ለማድረግ በእቅድ መስራት እንዳለባቸው የቋሚ ኮሚቴው አባላት ማሳሰባቸውን ከምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ለኢንስቲትዩቱ የስራ እንቅስቃሴ ተግዳሮት የሆነው የግዢ ስርአት አሰራርን ለመቅረፍ በአምራችና በተጠቃሚ መካከል ያለውን የግዢ ሰንሰለት በመቀነስ የሌሎች ሀገራትን ተሞክሮ በመውሰድ የግዢ ስርአቱን በማዘመን የምርምር ስራዎችን ማሳለጥ እንደሚቻል ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጌትነት አቤ (ዶ/ር)ጠቁመዋል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
*******************
(ኢ ፕ ድ)
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የእንስሳት ጤና የምርምርና ስልጠና የልዕቀት ማዕከላትን ለማበልጸግ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ አሳሰበ።
በእንስሳት ጤና ኢንስቲትዩት ባደረገው የመስክ ምልከታ የቋሚ ኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ አቶ ሃመዱ ጋግስ በኢንስቲትዩቱ የሪፎርም ስራዎች ላይ የታዩ መዘግየቶችን በማሻሻል የላቦራቶሪ ጥራት ቁጥጥር ስርአት በማጠናከር የእንስሳት እርባታን በማስፋፋት ከባለሃብቶች ጋር በቅንጅት መስራት እንደሚያስፈልግ አመላክተዋል፡፡
ተቋሙ የምርምር ማዕከሉን ለማጠናከር መመሪያዎችና ደንቦችን ጊዜ ወስዶ በማየት ኢንስቲትዩቱን የተሻለ ደረጃ ላይ ለማድረስ የተጀመሩ ስራዎችን ከምርምር ተቋማት ጋር በቅንጅት መስራት ያስፈልጋል።
ኢንስቲትዩቱ የሚታዩ ክፍተቶችን በማረም የምርምርና ስልጠና ተቋማትን የአፍሪካ የልህዕቀት ማዕከል ለማድረግ በእቅድ መስራት እንዳለባቸው የቋሚ ኮሚቴው አባላት ማሳሰባቸውን ከምክር ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ለኢንስቲትዩቱ የስራ እንቅስቃሴ ተግዳሮት የሆነው የግዢ ስርአት አሰራርን ለመቅረፍ በአምራችና በተጠቃሚ መካከል ያለውን የግዢ ሰንሰለት በመቀነስ የሌሎች ሀገራትን ተሞክሮ በመውሰድ የግዢ ስርአቱን በማዘመን የምርምር ስራዎችን ማሳለጥ እንደሚቻል ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጌትነት አቤ (ዶ/ር)ጠቁመዋል፡፡
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ለጥቁር ህዝቦች ታሪክ፣ ቅርስ ማቆያና የትምህርት ማዕከል ምስረታ ድጋፍ እንደሚያደርጉ ተናገሩ
********************
(ኢ ፕ ድ)
በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከጥቁር ህዝቦች የህግ፣ የታሪክና የማህበራዊ ሳይንስ ምሁራን ጋር ባካሄዱት ውይይት የጥቁር ህዝቦች የታሪክ፣ የቅርስ ማቆያና የትምህርት ማእከል በአዲስ አበባ ላይ ለማቋቋም የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ እንደሚደግፉ ተናግረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በፓን አፍሪካን እንቅስቃሴ ከፍተኛ ፍላጎት ያላቸው በመሆኑና ጉዳዩን በቁርጠኝነት የሚከታተሉት ስለሆነም ለምስረታው ድጋፍ የሚያገኙበትን ሁኔታ እንደሚያመቻቹ ተናግረዋል።
የጥቁር ህዝቦች ታሪክ ስፔሻሊስትና ደራሲ ሮቢን ዎከር በበኩላቸው ከድህረ ቅኝ አገዛዝ በኋላ ያለው በጥቁር ህዝቦች ላይ ያተኮረ ትርክት እጅግ የተዛባና ነው። በዚህ ወቅት ግን ምሁራን በሚያደርጉት ያላሰለሰ ጥረት በራስ መተማመን ላይ የተመሰረተ ስነ ልቦና መላበስ ለጥቁር ህዝቦች ወቅቱ የሚጠይቀው ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህን የጥቁር ህዝቦች በራስ የመተማመን ስነልቡና ለማጎልበት ቅድመ ቅኝ አገዛዝ የጥቁር ህዝቦችን ታሪክና ቅርስ መመርመር የሚያስችል ማእከል አዲስ አበባ ላይ መመስረት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
በዩናትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ቡድኑ ማእከሉን በአዲስ አበባ ለማቋቋም በኤምባሲው ተደጋጋሚ ውይይቶች መካሄዳቸውን አስታውሰው ለስኬታማነቱ የበኩላቸውን ጥረት እንደሚያደርጉ ተናገረዋል፡፡
የቡድኑ አስተባባሪ ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቶ ጸጋዬ ጫማ እንደገለፁት ቡድኑ የማእከሉን ምስረታ ለማቀላጠፍ ወደ አዲስ አበባ በርካታ አባላቱን በመያዝ ይጓዛል። ኤምባሲው ለዚህ አላማ ስኬት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ በመሆኑ ሊመሰገን ይገባዋል ብለዋል፡።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️
********************
(ኢ ፕ ድ)
በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከጥቁር ህዝቦች የህግ፣ የታሪክና የማህበራዊ ሳይንስ ምሁራን ጋር ባካሄዱት ውይይት የጥቁር ህዝቦች የታሪክ፣ የቅርስ ማቆያና የትምህርት ማእከል በአዲስ አበባ ላይ ለማቋቋም የሚያደርጉትን እንቅስቃሴ እንደሚደግፉ ተናግረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ በፓን አፍሪካን እንቅስቃሴ ከፍተኛ ፍላጎት ያላቸው በመሆኑና ጉዳዩን በቁርጠኝነት የሚከታተሉት ስለሆነም ለምስረታው ድጋፍ የሚያገኙበትን ሁኔታ እንደሚያመቻቹ ተናግረዋል።
የጥቁር ህዝቦች ታሪክ ስፔሻሊስትና ደራሲ ሮቢን ዎከር በበኩላቸው ከድህረ ቅኝ አገዛዝ በኋላ ያለው በጥቁር ህዝቦች ላይ ያተኮረ ትርክት እጅግ የተዛባና ነው። በዚህ ወቅት ግን ምሁራን በሚያደርጉት ያላሰለሰ ጥረት በራስ መተማመን ላይ የተመሰረተ ስነ ልቦና መላበስ ለጥቁር ህዝቦች ወቅቱ የሚጠይቀው ጉዳይ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህን የጥቁር ህዝቦች በራስ የመተማመን ስነልቡና ለማጎልበት ቅድመ ቅኝ አገዛዝ የጥቁር ህዝቦችን ታሪክና ቅርስ መመርመር የሚያስችል ማእከል አዲስ አበባ ላይ መመስረት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
በዩናትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ቡድኑ ማእከሉን በአዲስ አበባ ለማቋቋም በኤምባሲው ተደጋጋሚ ውይይቶች መካሄዳቸውን አስታውሰው ለስኬታማነቱ የበኩላቸውን ጥረት እንደሚያደርጉ ተናገረዋል፡፡
የቡድኑ አስተባባሪ ትውልደ ኢትዮጵያዊው አቶ ጸጋዬ ጫማ እንደገለፁት ቡድኑ የማእከሉን ምስረታ ለማቀላጠፍ ወደ አዲስ አበባ በርካታ አባላቱን በመያዝ ይጓዛል። ኤምባሲው ለዚህ አላማ ስኬት ከፍተኛ ድጋፍ እያደረገ በመሆኑ ሊመሰገን ይገባዋል ብለዋል፡።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼️
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️