“እውነተኛ እርካታና ደስታ የሚገኘው በዓሉን ከችግረኞች ጋር ስናሳልፍ ነው” – መምህር አባ ዳዊት አማረ
*******
(ኢ ፕ ድ)
እውነተኛ የበዓል እርካታና ደስታ የምናገኘው የፋሲካውን በዓል ከችግረኞች ጋር ማሳለፍ ስንችል ነው ሲሉ የወልቃይት ጠገዴ የሰላም አምባሳደርና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ሰላም መድሐኒያለም ቤተ ክርስትያን የቁጥጥር ኃላፊ መምህር አባ ዳዊት አማረ ገለጹ።
መምህር አባ ዳዊት ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት፤ የዛሬውን የፋሲካ በዓል ከተቸገሩ ሰዎች፣ ከተፈናቀሉ ዜጎችና ከስደት ተመላሾች ጋር በመሆን ብናከብረው ትልቅ ደስታ እናገኛለን።
በልተን ያልጠገብነው፤ ተኝተን ያላረፍነው ያለንን ማካፈል ባለመቻላችን ነው ያሉት መምህሩ፤ በልተን የምንጠግበው፤ ተኝተንም የምናርፈው ደግሞ ያለንን ማካፈል ስንችል በመሆኑ ሕዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን ከተቸገሩ ሰዎች፣ ከተፈናቀሉ ዜጎች እና ከስደት ተመላሾች ጋር በመሆን ማክበር እንደሚገባው መልዕክት አስተላልፈዋል።
ዛሬ የምናከብረው የፋሲካ በዓል በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው ያሉት አባ ዳዊት፤ ፋሲካ ማለት መሻገር በመሆኑ ከመገዳደል፣ ከዘረኝነት፣ ከምቀኝነትና ወንድሞቻችንን ከማሳደድ በመሻገር...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71527
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ
*******
(ኢ ፕ ድ)
እውነተኛ የበዓል እርካታና ደስታ የምናገኘው የፋሲካውን በዓል ከችግረኞች ጋር ማሳለፍ ስንችል ነው ሲሉ የወልቃይት ጠገዴ የሰላም አምባሳደርና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ሰላም መድሐኒያለም ቤተ ክርስትያን የቁጥጥር ኃላፊ መምህር አባ ዳዊት አማረ ገለጹ።
መምህር አባ ዳዊት ከኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት፤ የዛሬውን የፋሲካ በዓል ከተቸገሩ ሰዎች፣ ከተፈናቀሉ ዜጎችና ከስደት ተመላሾች ጋር በመሆን ብናከብረው ትልቅ ደስታ እናገኛለን።
በልተን ያልጠገብነው፤ ተኝተን ያላረፍነው ያለንን ማካፈል ባለመቻላችን ነው ያሉት መምህሩ፤ በልተን የምንጠግበው፤ ተኝተንም የምናርፈው ደግሞ ያለንን ማካፈል ስንችል በመሆኑ ሕዝበ ክርስቲያኑ በዓሉን ከተቸገሩ ሰዎች፣ ከተፈናቀሉ ዜጎች እና ከስደት ተመላሾች ጋር በመሆን ማክበር እንደሚገባው መልዕክት አስተላልፈዋል።
ዛሬ የምናከብረው የፋሲካ በዓል በኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዘንድ ትልቅ ትርጉም አለው ያሉት አባ ዳዊት፤ ፋሲካ ማለት መሻገር በመሆኑ ከመገዳደል፣ ከዘረኝነት፣ ከምቀኝነትና ወንድሞቻችንን ከማሳደድ በመሻገር...
ሙሉውን ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ
https://www.press.et/?p=71527
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለ230 አቅመ ደካሞች የምሳ ግብዣ አደረጉ
****
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ለጎዳና ተዳዳሪዎች፣ ጧሪ ለሌላቸው አቅመ ደካማ አዛውንቶችና ቤተሰብ ለሌላቸው ህጻናት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የምሳ ግብዣ አድርገዋል፡፡
በምሳ ግብዣው የተሰተፉ 230 ዜጎች መሆናቸው ታውቋል።
እነዚሁ የህብረተሰብ ክፍሎች በትንሳኤ በዓል ምክንያት ተጠርተው የምሳ ግብዥ የተደረጋላቸው መሆኑን ያልጠበቁት መሆኑን በመግለጸ ጠቅላይ ሚኒስትሩን አመስግነዋል፡፡
በጌትነት ምህረቴ
****
(ኢ.ፕ.ድ)
የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ለጎዳና ተዳዳሪዎች፣ ጧሪ ለሌላቸው አቅመ ደካማ አዛውንቶችና ቤተሰብ ለሌላቸው ህጻናት የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ የምሳ ግብዣ አድርገዋል፡፡
በምሳ ግብዣው የተሰተፉ 230 ዜጎች መሆናቸው ታውቋል።
እነዚሁ የህብረተሰብ ክፍሎች በትንሳኤ በዓል ምክንያት ተጠርተው የምሳ ግብዥ የተደረጋላቸው መሆኑን ያልጠበቁት መሆኑን በመግለጸ ጠቅላይ ሚኒስትሩን አመስግነዋል፡፡
በጌትነት ምህረቴ
ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በማራቶን ውድድር ‼️
👉 በሀምቡርግ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው በ2:17:23 የቦታውን የማራቶን ክብረወሰን በማሻሻል አሽነፈች፤
👉 በማድሪድ ማራቶን ሥራነሽ ይርጋ የቦታውን ሰዓት በማሻሻል፣ መሰረት አበባየሁ ደግሞ 2ኛ ሆና ውድድሯን ጨርሳለች፤
👉 በኢንሼዴ ማራቶን አለምፀሀይ አሰፋ 2ኛ ሲትወጣ አበራሽ ፈይሳ 4ኛ ሆኖ ጨርሳለች። በወንዶች ታዱ አባተ 3ኛ ሆኖ ውድድሩን አጠናቋል፤
👉 በቬና ማራቶን በሴቶች 4ኛ ኡርጌ ሰቦቃ አራተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን ማጠናቀቋን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
👉 በሀምቡርግ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው በ2:17:23 የቦታውን የማራቶን ክብረወሰን በማሻሻል አሽነፈች፤
👉 በማድሪድ ማራቶን ሥራነሽ ይርጋ የቦታውን ሰዓት በማሻሻል፣ መሰረት አበባየሁ ደግሞ 2ኛ ሆና ውድድሯን ጨርሳለች፤
👉 በኢንሼዴ ማራቶን አለምፀሀይ አሰፋ 2ኛ ሲትወጣ አበራሽ ፈይሳ 4ኛ ሆኖ ጨርሳለች። በወንዶች ታዱ አባተ 3ኛ ሆኖ ውድድሩን አጠናቋል፤
👉 በቬና ማራቶን በሴቶች 4ኛ ኡርጌ ሰቦቃ አራተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን ማጠናቀቋን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ለዋግኽምራ ብሔረሰብ ተፈናቃዮች ከ3 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ ማዕድ ያጋሩ አካላትን አቡነ በርናባስ አመሰገኑ
*****
(ኢ ፕ ድ)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና የካናዳ አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቡነ በርናባስ ለዋግኽምራ ተፈናቃዮች ከ3 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ በትንሣኤ በዓል ማዕድ ያጋሩ አካላትን አመስግነዋል።
በማዕድ ማጋራቱ በርካታ አካላት 3 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ በማድረግ መሳተፋቸውን የገለፁት አቡነ በርናባስ ኮሜዲያን እሹቱ መለሰ እና ጋዜጠኛ መታሰብያ ቀጸላ ጉልህ አስተዋጽኦ አድርገዋል ብለዋል።
አቡነ በርናባስ ተፈናቃዮች በዘላቂነት እንዲቋቋሙ በትኩረት እንዲሠራ ጠይቀዋል።
የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ኀላፊ ከፍያለው ደባሽ ሰው ሁሉ ወደ ዋግ ፊቱን እንደመለሰ ተገንዝበናል፣ ሰው በሰው ተደጋግፎ ችግርን ማለፍ እንደ ሚቻል ከዚህ ጊዜ በላይ የምንረዳበት ጊዜ አይኖርም ብለው ተፈናቃዮች በዘላቂነት እንዲቋቋሙ መስራት እንደሚገባ ገልፀዋል።
በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ከአበርገሌ ወረዳ፣ ጻግብጅ ወረዳ፣ ዛታ ወረዳ፣ ወፍላ (ኮረም) ወረዳ፣ ዝቋላ 6 ቀበሌና ሰቆጣ ወረዳ 1 ቀበሌ ተፈናቅለው በአራት (4) መጠለያ ጣብያዎች እንደሚገኙ አቶ ከፍያለው ተናግረዋል ሲል አሚኮ ዘግቧል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*****
(ኢ ፕ ድ)
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና የካናዳ አሕጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቡነ በርናባስ ለዋግኽምራ ተፈናቃዮች ከ3 ሚሊየን ብር በላይ በማሰባሰብ በትንሣኤ በዓል ማዕድ ያጋሩ አካላትን አመስግነዋል።
በማዕድ ማጋራቱ በርካታ አካላት 3 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ በማድረግ መሳተፋቸውን የገለፁት አቡነ በርናባስ ኮሜዲያን እሹቱ መለሰ እና ጋዜጠኛ መታሰብያ ቀጸላ ጉልህ አስተዋጽኦ አድርገዋል ብለዋል።
አቡነ በርናባስ ተፈናቃዮች በዘላቂነት እንዲቋቋሙ በትኩረት እንዲሠራ ጠይቀዋል።
የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ ኀላፊ ከፍያለው ደባሽ ሰው ሁሉ ወደ ዋግ ፊቱን እንደመለሰ ተገንዝበናል፣ ሰው በሰው ተደጋግፎ ችግርን ማለፍ እንደ ሚቻል ከዚህ ጊዜ በላይ የምንረዳበት ጊዜ አይኖርም ብለው ተፈናቃዮች በዘላቂነት እንዲቋቋሙ መስራት እንደሚገባ ገልፀዋል።
በብሔረሰብ አሥተዳደሩ ከአበርገሌ ወረዳ፣ ጻግብጅ ወረዳ፣ ዛታ ወረዳ፣ ወፍላ (ኮረም) ወረዳ፣ ዝቋላ 6 ቀበሌና ሰቆጣ ወረዳ 1 ቀበሌ ተፈናቅለው በአራት (4) መጠለያ ጣብያዎች እንደሚገኙ አቶ ከፍያለው ተናግረዋል ሲል አሚኮ ዘግቧል።
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ
********************
(ኢ ፕ ድ)
ትምህርት ሚኒስቴር የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ አድርጓል።
የ2013 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ መንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች ምደባ ተደርጓል።
ከዚህ በፊት በተገለጸዉ የመቁረጫ ነጥብ እና ከኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋርና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ተጨማሪ ተማሪዎች ምደባ የሚያስገኝላቸው ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል፡፡
በዚህም መሰረት ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለማየት በድህረገፅ፡-https://result.ethernet.edu.et ፣
በSMS፡- 9444 እንዲሁም
በቴሌግራም፡- @moestudentbot መጠቀም ይችላሉ።
ተማሪዎች ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችው ማንኛውም ጥያቄ በድህረገፅ https://complaint.ethernet.edu.et በማመልከት ጥያቄዎቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 24/2014 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ ጥሪ አቅርቧል።
********************
(ኢ ፕ ድ)
ትምህርት ሚኒስቴር የ2013ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ አድርጓል።
የ2013 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ መንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) የመግቢያ መቁረጫ ነጥብ ላመጡ ተማሪዎች ምደባ ተደርጓል።
ከዚህ በፊት በተገለጸዉ የመቁረጫ ነጥብ እና ከኦሮሚያ፣ አማራ፣ አፋርና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ተጨማሪ ተማሪዎች ምደባ የሚያስገኝላቸው ውሳኔ መተላለፉ ይታወሳል፡፡
በዚህም መሰረት ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ የተመደቡበትን ዩኒቨርስቲ ለማየት በድህረገፅ፡-https://result.ethernet.edu.et ፣
በSMS፡- 9444 እንዲሁም
በቴሌግራም፡- @moestudentbot መጠቀም ይችላሉ።
ተማሪዎች ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችው ማንኛውም ጥያቄ በድህረገፅ https://complaint.ethernet.edu.et በማመልከት ጥያቄዎቻቸውን ማቅረብ እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
ዩኒቨርሲቲዎች እስከ ሚያዝያ 24/2014 ዓ.ም ድረስ ተገቢዉን ዝግጅት አድርገው የመጀመሪያ ዓመት አዲስ ገቢ ተማሪዎችን የቅበላ መርሃ ግብር የሚያሳዉቁ በመሆኑ ተማሪዎች አስፈላጊዉን ዝግጅት እንዲያደርጉም ሚኒስቴሩ ጥሪ አቅርቧል።
መገናኛ ብዙኃን የምክክር ሂደቱን ሊያደናቅፍ ከሚችል ዘገባ መቆጠብ እንዳለባቸው ባለሥልጣኑ አሳሰበ
*****
(ኢ ፕ ድ)
መገናኛ ብዙኃን የአገራዊ ምክክር ሂደቱን ሊያደናቅፍ ከሚችል ዘገባ መቆጠብ እንዳለባቸው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አሳሰበ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሐመድ ኢድሪስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ መገናኛ ብዙኃን የአካታች አገራዊ የምክክር ሂደቱን ከሚያደናቅፍ መንገድ ተቆጥበው መሥራት ይኖርባቸዋል።
በምክክር ሂደቱ ወቅት በሚካሄዱ ውይይቶች ላይ የሚነሱ ሃሳቦችን ለማንቋሸሽና ለመግፋት ከሚደረጉ ጥረቶች፤ በጽንፈኝነት የሚወጡ ሃሳቦችን ሌሎች ላይ ከማራገፍ እንዲሁም የአንድን አካል ሃሳብ ባልተገባ መንገድ ከመጠቀም የመቆጠብ ግዴታ አለባቸው ብለዋል።
የአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በሚፈጥራቸው ሁነቶች ላይ የሚቀርቡ አጀንዳዎችንና ሃሳቦች በማይጨፈልቅ መንገድ ዘገባ በመስራት ለምክክሩ ውጤታማነቱ መትጋት ይኖርባቸዋል ሲሉ
https://www.press.et/?p=71572
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼
*****
(ኢ ፕ ድ)
መገናኛ ብዙኃን የአገራዊ ምክክር ሂደቱን ሊያደናቅፍ ከሚችል ዘገባ መቆጠብ እንዳለባቸው የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን አሳሰበ።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሐመድ ኢድሪስ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ መገናኛ ብዙኃን የአካታች አገራዊ የምክክር ሂደቱን ከሚያደናቅፍ መንገድ ተቆጥበው መሥራት ይኖርባቸዋል።
በምክክር ሂደቱ ወቅት በሚካሄዱ ውይይቶች ላይ የሚነሱ ሃሳቦችን ለማንቋሸሽና ለመግፋት ከሚደረጉ ጥረቶች፤ በጽንፈኝነት የሚወጡ ሃሳቦችን ሌሎች ላይ ከማራገፍ እንዲሁም የአንድን አካል ሃሳብ ባልተገባ መንገድ ከመጠቀም የመቆጠብ ግዴታ አለባቸው ብለዋል።
የአገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በሚፈጥራቸው ሁነቶች ላይ የሚቀርቡ አጀንዳዎችንና ሃሳቦች በማይጨፈልቅ መንገድ ዘገባ በመስራት ለምክክሩ ውጤታማነቱ መትጋት ይኖርባቸዋል ሲሉ
https://www.press.et/?p=71572
ኢትዮጵያን እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ‼
ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼
የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼
ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼