JiT Students Union – Telegram
JiT Students Union
6.88K subscribers
711 photos
16 videos
70 files
167 links
Jit SU is the voice of jit students, serving as link between student and the Institute.
Download Telegram
ውድ የፍሬሽማን ተማሪዎች

Exam ወቷል የሚባል የተሳሳተ መረጃ እየደረሳችሁ እንዳትረበሹ ትኩረታችሁን በሙሉ ወደ ፈተና እና ወደ ንባባችሁ እንድታደርጉ ስንል ልናሳስባችሁ እንወዳለን። ምንም አይነት የወጣ ፈተና የተሰረቀ ነገርም እንደሌለ እርግጠኛ  ሆናችሁ በትኩረት እና በተረጋጋ መንፈስ አንብቡ

መልካም ፈተና ይሁንላችሁ !!

Dear Freshman Students,

We would like to remind you not to be misled by false information suggesting that the exam has already been conducted. Please stay focused on your studies and preparation.

We assure you that no exam has been leaked or taken in advance. Stay confident, study diligently, and approach your exams with a calm and focused mindset.

Wishing you all the best in your exams!
9😁5👍1
We're back with የሳምንቱ  ደጋሽ 🎉

Join us for the 2nd coffee  ☕️ meetup this Saturday December 13 , 2025 | ታህሳስ , 4 At 📍creative Hub jimma open at 8:30 start on 3:00 pm | ከ 9 :00 ሰአት ጀምሮ

This week's discussion 🎙
Understand: product , Business and organisation

Hosted by Tsinat Tesfaye , This session will dive deep into the real understanding Business 🚀


Hatch Dot in partnership with Creative Hub Ethiopian, Debo Engineering Invites you to come learn,  share and connect all while  enjoying  great coffee and community vibes

Don't miss it - see you Saturday!🙌
ቅዳሜ

#coffeemeetup1st
#hatchdot
#creativehub
#debo engineering
#win #discipline #success
#ቅዳሜ
3
👍9
URGENT NOTICE: National Exit Examination – Student Action Required (Only Delay Student , Not For regular students)

All graduating students who are eligible to sit for the upcoming National Exit Examination (January 2026) are requested hereby informed that important personal and academic information must be completed for Exit Exam registration.

Accordingly, please complete all required information for the Exit Examination eligibility.

Please note that:
- The information to be collected is mandatory for Exit Exam registration.
- Failure to submit complete and accurate information may result in exclusion from the Exit Examination.
- Students are advised not to delay and to follow up closely with their respective Schools and Faculties.
-National Id (Fan number) is also mandatory
All students are expected to complete the your information on the Google form prepared for this purpose until December 16 , 2025 before lunch time ( 1 : 00 pm, 7 : oo local time) and if you need clarification please contact your respective Faculty/school. https://docs.google.com/spreadsheets/d/1G_6lvf32v1rCEd5lCJn62bnxb9c2dw1E/edit?gid=1466327942#gid=1466327942
2
Student who lost his /her tablet phone around library can contact us
office:clinic first floor
8
Forwarded from Munir👽 Mahamud🔥
🎬🎮 Movie & Game Night – This Friday Night! 🎉

Don’t miss out! The Charity Club, in collaboration with the Art Club, is excited to host a Movie & Game Night this Friday evening.

💳 Entrance Fee:
• VIP: 150 Birr
• Normal: 70 Birr

📌 Please make your payment to the account provided below and send the payment screenshot to @Kalehiwot_52

movies, and good vibes await you — see you there!
😁8👍52🔥2💩2
😁53💩113
Who found this id please contact him

Amir Meded
RU0253/15
0965565585
እንደምን ዋላችሁ🌹
ከሁለት ሰምንት በፊት የስፖርት ፈስቲቫል ለማስተባባር ፍቃድኛ የሆኑ ተማርዎቺን መመዝገባቺን ይታወቃል:: ሆኖም ግን የተማሪዎች ተሳትፎን መጨማር አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ  ለበጎ አድራጎት ፍቃዳኛ የሆናችሁ የዩንቨርሲቲያችን 'Active' ታማሪዎች ዛሬ በአካል በማምጠት ማማዝገብ የሚችሉ ማሆኑን እናሳዉቀለን::
ያለን ኮታ ዉስን ቢሆንም ሁሉንም ማካተት ስለለበት  የJIT፣ JUCAVM & የ አጋሮ  ካምፓስ ተማሪዎችም በግቢያችሁ ያሉ  ታዎካዮቻችን በኩል  እንድትመዘገቡ  እናሳዉቀለን::

#በጎ ፈቃደኛ የሆናችሁ የjit ተማሪዋች በsport office (clinic first floor ) መታችሁ ዛሬ ምሽቱን ጨምሮ መመዝገብ እንደምትችሉ ልናሳውቃችሁ እኖዳለን::

ስልክ:0988474544
:0922265137
3
ማሳሰቢያ
ለውድ የ JIT  ተማሪዎች  በሙሉ:


በላይብረሪ አካባቢ ስልክ በምታወሩበት ጊዜ ብርሃን(Light) ያለበት አካባቢ እንድታወሩ ስንል እናሳስባለን። ይኸውም በሰሞኑን  የሁለት ተማሪዎች ላይ ስልክ የመንጠቅ ሙከራ መደረጉን ልናሳስባችሁ እንወዳለን። ይህም ድርጊት የተከናወነው በውጭ አካል ስለሆነ ስልኩን የማስመለስ ስራ እየተካሄደ ይገኛል። እንደ ጥንቃቄ ግን  ስልክ በምታወሩበት ጊዜ ብርሃን ያለበት ወይም ላይት አካባቢ ሆናችሁ እንድታወሩ ስንል እናሳስባለን።


Reminder 
To all dear JIT students,


We would like to remind you to use your phones only in well-lit areas around the library. This reminder comes following a recent incident where two students had their phones stolen. The theft was carried out by an external individual, and efforts are currently underway to recover the stolen phones.
As a precaution, please make sure to use your phones only in areas with sufficient lighting or near light sources. Stay alert and safeguard your belongings at all times.
👍64😱2
Forwarded from Ubad
የ አንድ እናት ልጆች(Computing Derby) እነሆ ታላቁን የዋንጫ ጫወታ ሊያሳዩን ለ እሁድ 2:00 ሰዓት ተቀጣጥረዋል በሁለቱም በኩል ያለው ወኔ እጅግ በጣም ደስ ይላል ሁለቱም የመጨረሻውን ሳቅ ለመሳቅ ዝግጅታቸዉን ጨርሰዋል ሁለቱም ቡድን ወኔን አልሸነፍ ባይነትን እንደያዙ እሁድን እየጠበቁ ነው ::ተጫዋቾቻችን ሁሉንም ለማሳየት ተዘጋጅተዋል በዚ ጫወታ ምንም እንደማይቀር እርግጠኛ ሆኘ ልንገራቹ በሙሉ አቅማቸው ሁሉም ይመጣሉ ማሸነፍን እና ማሸነፍን ብቻ ይዘው እመኑኝ ሁለቱም teamoch በዚ ጫወታ ከመሸነፍ መሞትን ይመርጣሉ ታዲያ አንተ ወይም አንቺ ይሄ ጫወታ እንዲያመልጥሽ ትፈልጊያለሽ teamህ/ሽ ሲያሸንፍ መተህ/ሽ የደስታቸው ተካፋይ መሆን አትፈልጊም ተጫዋቾቻችን ለመሞት ዝግጁ ናቸው እናንተስ ለመደገፍ ዝግጁ ናችሁ??
እሁድ 2:00 ምንም ቀጠሮ መያዝ አይቻልም ሁሉም 2nd year registeral arena ላይ መገኘት ግዴታው ነው::

ወኔ የሌለው ደጋፊ አንፈልግም!!! በተለይ ደሞ cs እና it ደፓርትመንት ተማሪ የሆናችሁ ጫወታ ለማየት ሳይሆን ለመደገፍ እንድትመጡ አናሳስባለን ይሄን ጫወታ ተጫዋች ብቻ ሳይሆን የሚፎካከረው ደጋፊም ጭምር ነው የራሳቹን ዝማሬ አዘጋጁ temachun እስከመጨረሻው ሰዓት ድረስ ደግፉ
😁15🔥123
Selected Student for the Upcoming Sports Festival!