የ #ኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአራት አመታት በኋላ ወደ አክሱም ከተማ ዳግም በረራ ጀምሯል።
በ #ትግራይ ጦርነት ጉዳት የደረሰበት አጼ ዮሐንስ 4ኛ አውሮፕላን ማረፊያ የተደረገለት ጥገና ተጠናቆ ዛሬ ሰኔ 2 ቀን 2016 መደበኛ ስራ ጀምራል።
ዛሬ በተደረገ የመጀመሪያ በረራም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑትን አቶ መስፍን ጣሰውን፣ የፌደራል እና የክልል የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ 140 ተጓዦች የያዘው አውሮፕላን አክሱም ሃፀይ ዮሐንስ አራተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ አቀባበል ተደርጓል።
በአቀባበል ስነ ስርዓቱ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ባለስልጣናት ተገኝተዋል።
በረራውም በየቀኑ 1 ጊዜ የሚደረግ ሲሆን በቀጣይ የደንበኞችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ በቀን ወደ 3 ጊዜ ለማሳደግ እንደሚሰራም ተጠቁሟል፡፡
በ #ትግራይ ጦርነት ጉዳት የደረሰበት አጼ ዮሐንስ 4ኛ አውሮፕላን ማረፊያ የተደረገለት ጥገና ተጠናቆ ዛሬ ሰኔ 2 ቀን 2016 መደበኛ ስራ ጀምራል።
ዛሬ በተደረገ የመጀመሪያ በረራም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑትን አቶ መስፍን ጣሰውን፣ የፌደራል እና የክልል የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ 140 ተጓዦች የያዘው አውሮፕላን አክሱም ሃፀይ ዮሐንስ አራተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ አቀባበል ተደርጓል።
በአቀባበል ስነ ስርዓቱ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ባለስልጣናት ተገኝተዋል።
በረራውም በየቀኑ 1 ጊዜ የሚደረግ ሲሆን በቀጣይ የደንበኞችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ በቀን ወደ 3 ጊዜ ለማሳደግ እንደሚሰራም ተጠቁሟል፡፡
ዜና፡ #ምዕራብ_ጎጃምና #ሰሜን_ጎጃም ዞኖች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን እንደማያስፈትኑ ተገለጸ
በ #አማራ ክልል ባለው የጸጥታ ሁኔታ ምክንያት ምዕራብ ጎጃምና ሰሜን ጎጃም ዞኖች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን እንደማያስፈትኑ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሙሉነሽ ደሴ በጽህፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ በጸጥታ ችግር አመቱን ሙሉ በምዕራብ ጎጃምና ሰሜን ጎጃም ትምህርት ያልተማሩ ተማሪዎች መኖራቸውን ገልጸዋል።
የምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ ባወጣው መግለጫ አጠቃላይ ካሉ 996 አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች፤ የመማር ማስተማር ስራቸውን እያከናወኑ የሚገኙት 32 ትምህርት ቤቶች ብቻ መሆናቸውን አስታወቋል።
በክልሉ ባለው ግጭት ከ407 በላይ ት/ቤቶች መውደማቸውንና ከ290.3 ሚሊዮን በላይ የት/ቤቶች ሀብትና ንብረት መውደሙን አክሎ የዞኑ ትምህርት መምሪያ አስታውቋል።
ተጨማሪ ለመመልከት፦ https://wp.me/pfjhHd-1bP
በ #አማራ ክልል ባለው የጸጥታ ሁኔታ ምክንያት ምዕራብ ጎጃምና ሰሜን ጎጃም ዞኖች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን እንደማያስፈትኑ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ሙሉነሽ ደሴ በጽህፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ በጸጥታ ችግር አመቱን ሙሉ በምዕራብ ጎጃምና ሰሜን ጎጃም ትምህርት ያልተማሩ ተማሪዎች መኖራቸውን ገልጸዋል።
የምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ ባወጣው መግለጫ አጠቃላይ ካሉ 996 አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች፤ የመማር ማስተማር ስራቸውን እያከናወኑ የሚገኙት 32 ትምህርት ቤቶች ብቻ መሆናቸውን አስታወቋል።
በክልሉ ባለው ግጭት ከ407 በላይ ት/ቤቶች መውደማቸውንና ከ290.3 ሚሊዮን በላይ የት/ቤቶች ሀብትና ንብረት መውደሙን አክሎ የዞኑ ትምህርት መምሪያ አስታውቋል።
ተጨማሪ ለመመልከት፦ https://wp.me/pfjhHd-1bP
Addis standard
ምዕራብ ጎጃምና ሰሜን ጎጃም ዞኖች የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን እንደማያስፈትኑ ተገለጸ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3/ 2016 ዓ/ም፦ በአማራ ክልል የዘንድሮው የ8ኛ ክፍል ፈተና ከነገ ሰኔ 4 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 13 እስከ 14 ቀን 2016 ዓ.ም ይሰጣል። በክልሉ ባለው የጸጥታ ሁኔታ ምክንያት ይህን ክልላዊ ፈተና በምዕራብና ሰሜን ጎጃም ዞኖች እንደማይሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታውቋል። የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ …
ባለፉት 10 ወራት 76 አዳዲስ የገጠር ከተሞች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆነዋል ተባለ
ባለፉት 10 ወራት በኢትዮጵያ 76 አዳዲስ የገጠር ከተሞችን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የ #ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።
የሀገሪቷ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ካለው የዋጋ ግሽበት አንጻር ወጪን የማይሸፍን መሆኑ ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠትና ገጠራማ የሀገሪቷ ክፍሎች ላይ በስፋት የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽ ለማድረግ እክል መፍጠሩ ተግልጿል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ መላኩ ታዬ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ባለፉት አስር ወራት ከ328 ሺህ በላይ አዲስ ደንበኞች ኃይል እንዲያገኙ ተደርጓል።
የተቋሙ የአገልግሎት ታሪፍ ወጪን መሠረት ያደረገ አለመሆኑ፣ ሂሳባቸው የማይከፍሉ መንግሥታዊ ተቋማት መኖራቸው፣ የፀጥታ ችግርና የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያዎች አቅም ውስንነት የተቋሙ አፈጻጸም እንዳያድግ ምክንያት መሆናቸውን አንስተዋል።
በቀጣይ የታሪፍ ማሻሻያ ተግባራዊ ለማድረግ ጥናት ተጠናቆ ወደሚመለከው አካል መቅረቡን ገልጸዋል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/3bghek
ባለፉት 10 ወራት በኢትዮጵያ 76 አዳዲስ የገጠር ከተሞችን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የ #ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።
የሀገሪቷ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ካለው የዋጋ ግሽበት አንጻር ወጪን የማይሸፍን መሆኑ ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠትና ገጠራማ የሀገሪቷ ክፍሎች ላይ በስፋት የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽ ለማድረግ እክል መፍጠሩ ተግልጿል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ መላኩ ታዬ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ባለፉት አስር ወራት ከ328 ሺህ በላይ አዲስ ደንበኞች ኃይል እንዲያገኙ ተደርጓል።
የተቋሙ የአገልግሎት ታሪፍ ወጪን መሠረት ያደረገ አለመሆኑ፣ ሂሳባቸው የማይከፍሉ መንግሥታዊ ተቋማት መኖራቸው፣ የፀጥታ ችግርና የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያዎች አቅም ውስንነት የተቋሙ አፈጻጸም እንዳያድግ ምክንያት መሆናቸውን አንስተዋል።
በቀጣይ የታሪፍ ማሻሻያ ተግባራዊ ለማድረግ ጥናት ተጠናቆ ወደሚመለከው አካል መቅረቡን ገልጸዋል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/3bghek
የሽግግር ፍትሕ ማስተግበሪያ ፍኖተ ካርታ ዝግጅት መጠናቀቁን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲውን መተግበር የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ተጠናቅቆ ለውይይት ዝግጁ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ለውይይት ዝግጁ የሆነው ፍኖተ-ካርታ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በአባልነት የሚሳተፉበት ጊዜያዊ እና ዘላቂ ተቋማዊ የቅንጅት አመራር ሥርዓት ስለሚቋቋምበት ሁኔታ፤ ስለ ሽግግር ፍትሕ ስልቶች አተገባበር ቅደም-ተከተል መካተቱን የፍትሕ ሚኒስቴር ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
ከትግበራ ምዕራፍ ረቂቅ ፍኖተ ካርታው በተጨማሪ የሽግግር ፍትሕ ጊዜያዊ የተቋማት የቅንጅት አመራር ሥርዓት ማቋቋሚያ ረቂቅ መመሪያ፣ የሽግግር ፍትሕ ስልቶች አተገባበር ቅደም-ተከተል ማብራሪያ ሰነድ መዘጋጀታቸውን ገልጿል።
በዚህም መሰረት የፍኖተ ካርታውን ረቂቅ ሰነድ ጨምሮ በተዘጋጁት የማስተግበሪያ ሰነዶች ላይ የሚደረጉ ውይይቶች ሲጠናቀቁ የፖሊሲው ትግበራ ምዕራፍ ዋና ዋና ተግባራት መከናወን እንደሚጀምሩ ሚኒስቴሩ አታውቋል።
ሚያዝያ 9 ቀን 2016 ዓ.ም በሚኒስትሮች ምክር ቤት የጸደቀው የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ፤ በሀገሪቱ በተለያዩ ጊዜያት የተከሰቱ መጠነ-ሰፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እና ውስብስብ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በወንጀል ተጠያቂነት፣ እውነትን ማፈላለግ፣ ይፋ ማውጣት እና ዕርቅ ማውረድ፣ በቅድመ-ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ምሕረት፣ በተቋማዊ ማሻሻያ እንዲሁም በማካካሻ ስልቶች ላይ የተዋቀረ መሆኑን መግለጫ አስታውሷል።
የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲውን መተግበር የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ተጠናቅቆ ለውይይት ዝግጁ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል።
ለውይይት ዝግጁ የሆነው ፍኖተ-ካርታ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በአባልነት የሚሳተፉበት ጊዜያዊ እና ዘላቂ ተቋማዊ የቅንጅት አመራር ሥርዓት ስለሚቋቋምበት ሁኔታ፤ ስለ ሽግግር ፍትሕ ስልቶች አተገባበር ቅደም-ተከተል መካተቱን የፍትሕ ሚኒስቴር ዛሬ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።
ከትግበራ ምዕራፍ ረቂቅ ፍኖተ ካርታው በተጨማሪ የሽግግር ፍትሕ ጊዜያዊ የተቋማት የቅንጅት አመራር ሥርዓት ማቋቋሚያ ረቂቅ መመሪያ፣ የሽግግር ፍትሕ ስልቶች አተገባበር ቅደም-ተከተል ማብራሪያ ሰነድ መዘጋጀታቸውን ገልጿል።
በዚህም መሰረት የፍኖተ ካርታውን ረቂቅ ሰነድ ጨምሮ በተዘጋጁት የማስተግበሪያ ሰነዶች ላይ የሚደረጉ ውይይቶች ሲጠናቀቁ የፖሊሲው ትግበራ ምዕራፍ ዋና ዋና ተግባራት መከናወን እንደሚጀምሩ ሚኒስቴሩ አታውቋል።
ሚያዝያ 9 ቀን 2016 ዓ.ም በሚኒስትሮች ምክር ቤት የጸደቀው የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ፤ በሀገሪቱ በተለያዩ ጊዜያት የተከሰቱ መጠነ-ሰፊ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች እና ውስብስብ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በወንጀል ተጠያቂነት፣ እውነትን ማፈላለግ፣ ይፋ ማውጣት እና ዕርቅ ማውረድ፣ በቅድመ-ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ምሕረት፣ በተቋማዊ ማሻሻያ እንዲሁም በማካካሻ ስልቶች ላይ የተዋቀረ መሆኑን መግለጫ አስታውሷል።
በ #ሶማሊያ በጎሳ ግጭት ከ40 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፣ አልሻባብ በመንግሥት ኃይሎች ላይ ጥቃት ፈጸመ
ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ በማዕከላዊ ሶማሊያ ማሬሃን እና ዲር በተባሉ ጎሳዎች መካከል በተከሰተ ግጭት ቢያንስ 40 ሰዎች መገደላቸው ሲገለጽ፣ የአልሻባብ ኃይሎች ጥቃት ሰንዝረው በርካቶች መሞታቸው ተገለጸ።
ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም. በጋልሙዱግ ግዛት በጎሳ አባላቱ መካከል የተከሰተው ግጭት እንዲረግብ የፌደራል መንግሥቱ እና የግዛቲቱ አስተዳደር ጠይቀዋል።
አንዳንድ የሶማሊያ መገናኛ ብዙኃን በዚህ የጎሳ ግጭት የሞቱ ሰዎች ቁጥርን 60፤ የቆሰሉትን ደግሞ 80 በማድረስ ዘግበዋል።
ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም. በጋልጉዱዱ ግዛት ኤል-ዴር ከተማ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ አል-ሸባብ ድንገተኛ ጥቃት ፈጽሟል።
ይህን ድንገተኛ ጥቃት ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ከአጎራባች አካባቢዎች ተጨማሪ ኃይል በማሰማራት ከ47 በላይ የቡድኑ አባላትን መግደሉን እና የተሰነዘረውን ጥቃት ማክሸፉን አስታውቋል።
አል-ሸባብ ጥቃቱን ከፈጸመ በኋላ ባወጣው መግለጫ በመንግሥት ኃይሎች ላይ ድልን ተጎናጽፊያለሁ ብሏል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/cydd5jjmjlno
ባለፈው ሳምንት ማብቂያ ላይ በማዕከላዊ ሶማሊያ ማሬሃን እና ዲር በተባሉ ጎሳዎች መካከል በተከሰተ ግጭት ቢያንስ 40 ሰዎች መገደላቸው ሲገለጽ፣ የአልሻባብ ኃይሎች ጥቃት ሰንዝረው በርካቶች መሞታቸው ተገለጸ።
ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም. በጋልሙዱግ ግዛት በጎሳ አባላቱ መካከል የተከሰተው ግጭት እንዲረግብ የፌደራል መንግሥቱ እና የግዛቲቱ አስተዳደር ጠይቀዋል።
አንዳንድ የሶማሊያ መገናኛ ብዙኃን በዚህ የጎሳ ግጭት የሞቱ ሰዎች ቁጥርን 60፤ የቆሰሉትን ደግሞ 80 በማድረስ ዘግበዋል።
ቅዳሜ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም. በጋልጉዱዱ ግዛት ኤል-ዴር ከተማ በሚገኝ ወታደራዊ ካምፕ ላይ አል-ሸባብ ድንገተኛ ጥቃት ፈጽሟል።
ይህን ድንገተኛ ጥቃት ተከትሎ የሶማሊያ መንግሥት ከአጎራባች አካባቢዎች ተጨማሪ ኃይል በማሰማራት ከ47 በላይ የቡድኑ አባላትን መግደሉን እና የተሰነዘረውን ጥቃት ማክሸፉን አስታውቋል።
አል-ሸባብ ጥቃቱን ከፈጸመ በኋላ ባወጣው መግለጫ በመንግሥት ኃይሎች ላይ ድልን ተጎናጽፊያለሁ ብሏል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/cydd5jjmjlno
በ #ትግራይ ክልል ሓውዜን ወረዳ በተቀበረ ተተኳሽ የአራት ታዳጊ ልጆች ህይወት አለፈ
በትግራይ ክልል ለሁለት አመታት በተካሄደው አውዳሚ ጦርነት ወቅት በተቀበረ ተተኳሸ በደረሰ አደጋ የአራት ታዳጊ ልጆች ህይወት አለፈ።
በትግራይ ክልል በምሰራቃዊ ዞን ሓውዜን ወረዳ ማይጎቦ ቀበሌ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም በፈነዳው ተተኳሽ ህይወታቸው ያለፈው አራቱ ታዳጊዎች ዕድሜያቸው ከ9 እስከ 14 አመት ሲሆን ሦስቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት መሆናቸውን የክልሉ ሚዲያ ዘግቧል።
በአካባቢው ለቁጥር የሚያዳግቱ ፈንጂዎች መኖራቸውን የገለጹት የማይጎቦ ቀበሌ አስተዳዳሪ አቶ ፀጋይ ገ/የሱስ፤ እስካሁን 10 ሰዎች መሞታቸውንና 8 ሰዎች መቁሰላቸው ገልጸዋል። መንግሥት ባለሙያዎችን በመላክ አካባቢውን ማጽዳት ይገባል ሲሉ አሳስበዋል።
በትግራይ በጦርነቱ ወቅት መሬት ላይ ተጥለው ወይ ተቀብረው ሳይፈነዱ የቀሩ የጦር መሳሪያዎች ባደረሱት አደጋ፤ ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉንና በርካቶች መቁሰላቸውን የቆላ ተምቤን ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ተክላይ ተስፋዬ መግለጻቸው ይታወሳል።
የወረዳው አስተዳዳሪ በወቅቱ፤ "ፈንጂ ያልተዘራበት አካባቢ የለም ማለት ይቻላል” ብለዋል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/3bghek
በትግራይ ክልል ለሁለት አመታት በተካሄደው አውዳሚ ጦርነት ወቅት በተቀበረ ተተኳሸ በደረሰ አደጋ የአራት ታዳጊ ልጆች ህይወት አለፈ።
በትግራይ ክልል በምሰራቃዊ ዞን ሓውዜን ወረዳ ማይጎቦ ቀበሌ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም በፈነዳው ተተኳሽ ህይወታቸው ያለፈው አራቱ ታዳጊዎች ዕድሜያቸው ከ9 እስከ 14 አመት ሲሆን ሦስቱ የአንድ ቤተሰብ አባላት መሆናቸውን የክልሉ ሚዲያ ዘግቧል።
በአካባቢው ለቁጥር የሚያዳግቱ ፈንጂዎች መኖራቸውን የገለጹት የማይጎቦ ቀበሌ አስተዳዳሪ አቶ ፀጋይ ገ/የሱስ፤ እስካሁን 10 ሰዎች መሞታቸውንና 8 ሰዎች መቁሰላቸው ገልጸዋል። መንግሥት ባለሙያዎችን በመላክ አካባቢውን ማጽዳት ይገባል ሲሉ አሳስበዋል።
በትግራይ በጦርነቱ ወቅት መሬት ላይ ተጥለው ወይ ተቀብረው ሳይፈነዱ የቀሩ የጦር መሳሪያዎች ባደረሱት አደጋ፤ ከ100 በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉንና በርካቶች መቁሰላቸውን የቆላ ተምቤን ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ተክላይ ተስፋዬ መግለጻቸው ይታወሳል።
የወረዳው አስተዳዳሪ በወቅቱ፤ "ፈንጂ ያልተዘራበት አካባቢ የለም ማለት ይቻላል” ብለዋል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/3bghek
ዜና: ቋሚ ኮሚቴው #ቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል ድረስ በመሄድ አቶ ክርስቲያን ታደለን ጎብኝቻለሁ አለ
የፌደራል ማረሚያ ቤት በጸጥታ ችግር ምክንያት ታራሚዎችን ወደ ሸዋ ሮቢት መውሰድ ባለመቻሉ በቂሊንጦ መጨናነቅ ተፈጥሯል ብሏል
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፌደራል ማረሚያ ቤት በህግ ጥላ ስር የሚገኙ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምክር ቤት አባል የነበሩ እና ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቶ በማቆያ ስፍራ የሚገኙ ግለሰቦችን አያያዝ መመልከቱን አስታወቀ።
ቋሚ ኮሚቴው የተመለከታቸው በፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን በቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል አቶ ክርስቲያን ታደለን እና በቂሊንጦ የሚገኘው የቀጠሮ ማረፊያ አቶ ጫላ ዋቶ (ዶ/ር )ናቸው።
ስለማረሚያ ቤቱ አጠቃላይ አያያዝ ሁኔታ በቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ወ/ሮ እጸገነት እና ሌሎችም አባላት የተጠየቁት አቶ ክርስቲያን ታደለ አዋሽ አርባ ከነበረው አያያዝ የተሻለ መሆኑን ገልጸው የአዋሽ አርባ ማቆያ ሊታይ ይገባል ብለዋል።
አሁን ባሉበት ማቆያ የቤተሰብ ጥየቃ ሰአት ከ6 ሰዓት እስከ 8 ሰዓት መሆኑንና እንደ አስፈላጊነቱ መሻሻል ቢችል ሲሉ መጠየቃቸውም ታውቋል።
https://wp.me/pfjhHd-1c1
የፌደራል ማረሚያ ቤት በጸጥታ ችግር ምክንያት ታራሚዎችን ወደ ሸዋ ሮቢት መውሰድ ባለመቻሉ በቂሊንጦ መጨናነቅ ተፈጥሯል ብሏል
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፌደራል ማረሚያ ቤት በህግ ጥላ ስር የሚገኙ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምክር ቤት አባል የነበሩ እና ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቶ በማቆያ ስፍራ የሚገኙ ግለሰቦችን አያያዝ መመልከቱን አስታወቀ።
ቋሚ ኮሚቴው የተመለከታቸው በፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን በቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል አቶ ክርስቲያን ታደለን እና በቂሊንጦ የሚገኘው የቀጠሮ ማረፊያ አቶ ጫላ ዋቶ (ዶ/ር )ናቸው።
ስለማረሚያ ቤቱ አጠቃላይ አያያዝ ሁኔታ በቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ወ/ሮ እጸገነት እና ሌሎችም አባላት የተጠየቁት አቶ ክርስቲያን ታደለ አዋሽ አርባ ከነበረው አያያዝ የተሻለ መሆኑን ገልጸው የአዋሽ አርባ ማቆያ ሊታይ ይገባል ብለዋል።
አሁን ባሉበት ማቆያ የቤተሰብ ጥየቃ ሰአት ከ6 ሰዓት እስከ 8 ሰዓት መሆኑንና እንደ አስፈላጊነቱ መሻሻል ቢችል ሲሉ መጠየቃቸውም ታውቋል።
https://wp.me/pfjhHd-1c1
Addis standard
ዜና: ቋሚ ኮሚቴው ቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል ድረስ በመሄድ አቶ ክርስቲያን ታደለን ጎብኝቻለሁ አለ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4/2016 ዓ.ም፡- የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ እና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በፌደራል ማረሚያ ቤት በህግ ጥላ ስር የሚገኙ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የምክር ቤት አባል የነበሩ እና ያለመከሰስ መብታቸው ተነስቶ በማቆያ ስፍራ የሚገኙ ግለሰቦችን አያያዝ መመልከቱን አስታወቀ። ቋሚ ኮሚቴው የተመለከታቸው በፌደራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን በቃሊቲ ማረሚያ ማዕከል አቶ ክርስቲያን ታደለን…
በርካታ #ኢትዮጵያውን ስደተኞችን የያዘች ጀልባ ተገልብጣ ቢያንስ 38 ሰዎች ሞቱ
አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን የሆኑ ስደተኞችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ከ #የመን የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ ተገልብጣ ቢያንስ 38 ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ።
ከአደጋው የተረፉ ሰዎች ለነፍስ አድን ሠራተኞች እንደተናገሩት ጀልባዋ 250 የሚጠጉ ሰዎችን አሳፍራ የነበረ ሲሆን፣ ለመገልበጥ የበቃችውም በካበድ ነፋስ ምክንያት ነው ተብሏል።
መሞታቸው ከታወቀው 38 ሰዎች ውጪ ሌሎች 100 ሰዎች የደረሱበት ያልታወቀ ሲሆን፣ እነሱን ለማግኘት ፍለጋ እየተደረገ ነው።
በስፍራው የነበሩ ሰዎች 250 የሚሆኑ ስደተኞችን አሳፍራ አደጋው የደረሰባት ጀልባ ላይ የነበሩ በርካታ ሰዎችን ሕይወት ማትረፋቸው ተነግሯል።
“ዓሳ አስጋሪዎች እና ነዋሪዎች አብረዋቸው በጀልባዋ ላይ የነበሩ 100 የሚሆኑት ሰዎች የደረሱበት አለመታወቁን የተናገሩ 78 ሰዎችን በሕይወት አድነዋል” ሲሉ ከየመን ዋና ከተማ አደን በስተምሥራቅ የምትገኘው የሩደም አካባቢ ባለሥልጣኑ ተናግረዋል ሲል የዘገበው ቢቢሲ አማርኛ።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/3bghek
አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን የሆኑ ስደተኞችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ከ #የመን የባሕር ዳርቻ አቅራቢያ ተገልብጣ ቢያንስ 38 ሰዎች መሞታቸውን ባለሥልጣናት አስታወቁ።
ከአደጋው የተረፉ ሰዎች ለነፍስ አድን ሠራተኞች እንደተናገሩት ጀልባዋ 250 የሚጠጉ ሰዎችን አሳፍራ የነበረ ሲሆን፣ ለመገልበጥ የበቃችውም በካበድ ነፋስ ምክንያት ነው ተብሏል።
መሞታቸው ከታወቀው 38 ሰዎች ውጪ ሌሎች 100 ሰዎች የደረሱበት ያልታወቀ ሲሆን፣ እነሱን ለማግኘት ፍለጋ እየተደረገ ነው።
በስፍራው የነበሩ ሰዎች 250 የሚሆኑ ስደተኞችን አሳፍራ አደጋው የደረሰባት ጀልባ ላይ የነበሩ በርካታ ሰዎችን ሕይወት ማትረፋቸው ተነግሯል።
“ዓሳ አስጋሪዎች እና ነዋሪዎች አብረዋቸው በጀልባዋ ላይ የነበሩ 100 የሚሆኑት ሰዎች የደረሱበት አለመታወቁን የተናገሩ 78 ሰዎችን በሕይወት አድነዋል” ሲሉ ከየመን ዋና ከተማ አደን በስተምሥራቅ የምትገኘው የሩደም አካባቢ ባለሥልጣኑ ተናግረዋል ሲል የዘገበው ቢቢሲ አማርኛ።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡ https://rb.gy/3bghek
ዜና: በ11 ወራት ከ252 ሺ ቶን በላይ #ቡና ለውጭ ገበያ በማቅረብ ከአንድ ነጥብ ሁለት ቢሊየን ዶላር በላይ ተገኝቷል ተባለ
በ2016 በጀት ዓመት 11 ወራት ወደ ውጪ ከተላከ የቡና ምርት ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን #የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ 11 ወራት ውስጥም በአጠቃላይ 252,466.98 ቶን የቡና ምርት በመላክ 1 ቢሊየን 208 ሚሊየን 73ሺህ የአሜሪካን ዶላር በማግኘት “ሪከርድ የመስበሩን ግስጋሴ ተያይዘነዋል” ብሏል።
ኢትዮጵያ በግንቦት ወር ብቻ 43,481.02 ቶን በመላክ በወሩ ብቻ 209.54 ከእቅዷ ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማሳካት ችያለሁ ሲል ገልጿል።
ይህ ውጤት ከባለፉት 2013/2014/2015 በጀት ዓመቶች ተመሳሳይ ወራት ከተላከው ምርት እጅግ ከፍተኛ ውጤት የታየበት መሆኑን ከባለስልጣኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ባለስልጣኑ ከዘንድሮው በጀት አመት ጋር ተቀራራቢ ገቢ ያገኘው በ2014 ዓ.ም የበጀት አመት መሆኑን በመጠቆም ለዘንድሮ አመት ስኬቱን በማስመልከት ለባለድርሻ አካላት እንኳን ደስ ያለን የሚል መልዕክት በዋናው ዳይሬክተሩ ዶ/ር አዱኛ ደበላ አስተላልፏል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡https://rb.gy/3bghek
በ2016 በጀት ዓመት 11 ወራት ወደ ውጪ ከተላከ የቡና ምርት ከፍተኛ ውጤት መመዝገቡን #የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለስልጣኑ በበጀት ዓመቱ 11 ወራት ውስጥም በአጠቃላይ 252,466.98 ቶን የቡና ምርት በመላክ 1 ቢሊየን 208 ሚሊየን 73ሺህ የአሜሪካን ዶላር በማግኘት “ሪከርድ የመስበሩን ግስጋሴ ተያይዘነዋል” ብሏል።
ኢትዮጵያ በግንቦት ወር ብቻ 43,481.02 ቶን በመላክ በወሩ ብቻ 209.54 ከእቅዷ ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ማሳካት ችያለሁ ሲል ገልጿል።
ይህ ውጤት ከባለፉት 2013/2014/2015 በጀት ዓመቶች ተመሳሳይ ወራት ከተላከው ምርት እጅግ ከፍተኛ ውጤት የታየበት መሆኑን ከባለስልጣኑ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
ባለስልጣኑ ከዘንድሮው በጀት አመት ጋር ተቀራራቢ ገቢ ያገኘው በ2014 ዓ.ም የበጀት አመት መሆኑን በመጠቆም ለዘንድሮ አመት ስኬቱን በማስመልከት ለባለድርሻ አካላት እንኳን ደስ ያለን የሚል መልዕክት በዋናው ዳይሬክተሩ ዶ/ር አዱኛ ደበላ አስተላልፏል።
================
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡https://rb.gy/3bghek
ዜና: ምክር ቤቱ፤ የሕዝብ #በዓላት እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የወጣውን ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 31ኛ መደበኛ ስብሰባው የሕዝብ በዓላትን እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የወጣውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አጽድቋል።
ምክር ቤቱ የአዋጁን መጽደቅ አስመልክቶ ባጋራው መረጃ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበሩ በዓላትን አልዘረዘረም።
አዋጁ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሕዝብ በዓላት እና የበዓላትን አከባበር የሚመለከት መሆኑን ጠቁሞ ክልሎች በራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ ህግ አውጥተው በክልል ደረጃ የሚከበሩ አዋጆችን አከባበር መወሰን እንደሚችሉ ገልጿል።
ነባሩ የሕዝብ በዓላት እና የዕረፍት ቀን መወሰኛ አዋጅ የሕዝብ በዓላት ሲከበሩ ጥቅም ሊያስገኙ በሚችሉ መልኩ በድምቀት የሚከበሩበትን ዝርዝር የአከባበር ሥነ-ሥርዓት አለማስቀመጡም ተመላክቷል፡፡
የህዝብ በዓላት አከባበር ላይ ከመንግስት የሚጠበቀውን ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ እንዲሁም በቂ የሚዲያ ሽፋን የሚሰጥ እንደሆነም በቀረበው የውሳኔ ሀሳብ መብራራቱ ተጠቁሟል።
የምክር ቤቱ አባላት በረቂቅ አዋጁ ላይ ሀሳብና ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን ከነዚህም መካከል አንዳንድ የሀይማኖት ተቋማት በረቂቅ አዋጁ ላይ ውይይት እንዳላደረጉና ቅሬታ እንዳላቸው መጠቆማቸው ይገኝበታል።
በምክር ቤቱ የጤና፣ ማህበራዊ ልማትና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ወርቀስሙ ማሞ በሰጡት ምላሽ ከሁሉም የሀይማኖት ተቋማት የተወከሉ የሀይማኖት አባቶች በረቂቅ አዋጁ ላይ ተወያይተዋል ብለዋል።
ምክር ቤቱ በዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓ.ም ውሎው የግዥ እና ንብረት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን ያጸደቀ ሲሆን በመንግስት ልማት ድርጅቶች ላይም ተፈፃሚ ይሆናል ተብሏል።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 31ኛ መደበኛ ስብሰባው የሕዝብ በዓላትን እና የበዓላትን አከባበር ለመወሰን የወጣውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ አጽድቋል።
ምክር ቤቱ የአዋጁን መጽደቅ አስመልክቶ ባጋራው መረጃ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበሩ በዓላትን አልዘረዘረም።
አዋጁ በሀገር አቀፍ ደረጃ የሕዝብ በዓላት እና የበዓላትን አከባበር የሚመለከት መሆኑን ጠቁሞ ክልሎች በራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ ህግ አውጥተው በክልል ደረጃ የሚከበሩ አዋጆችን አከባበር መወሰን እንደሚችሉ ገልጿል።
ነባሩ የሕዝብ በዓላት እና የዕረፍት ቀን መወሰኛ አዋጅ የሕዝብ በዓላት ሲከበሩ ጥቅም ሊያስገኙ በሚችሉ መልኩ በድምቀት የሚከበሩበትን ዝርዝር የአከባበር ሥነ-ሥርዓት አለማስቀመጡም ተመላክቷል፡፡
የህዝብ በዓላት አከባበር ላይ ከመንግስት የሚጠበቀውን ሰላምና ደህንነት የማስጠበቅ እንዲሁም በቂ የሚዲያ ሽፋን የሚሰጥ እንደሆነም በቀረበው የውሳኔ ሀሳብ መብራራቱ ተጠቁሟል።
የምክር ቤቱ አባላት በረቂቅ አዋጁ ላይ ሀሳብና ጥያቄ ያቀረቡ ሲሆን ከነዚህም መካከል አንዳንድ የሀይማኖት ተቋማት በረቂቅ አዋጁ ላይ ውይይት እንዳላደረጉና ቅሬታ እንዳላቸው መጠቆማቸው ይገኝበታል።
በምክር ቤቱ የጤና፣ ማህበራዊ ልማትና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ወርቀስሙ ማሞ በሰጡት ምላሽ ከሁሉም የሀይማኖት ተቋማት የተወከሉ የሀይማኖት አባቶች በረቂቅ አዋጁ ላይ ተወያይተዋል ብለዋል።
ምክር ቤቱ በዛሬ ሰኔ 4 ቀን 2016 ዓ.ም ውሎው የግዥ እና ንብረት አስተዳደር ረቂቅ አዋጅን ያጸደቀ ሲሆን በመንግስት ልማት ድርጅቶች ላይም ተፈፃሚ ይሆናል ተብሏል።
ዜና፡ በ #አላማጣ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ፤ ነዋሪዎቹ የ #ህወሓት ታጣቂዎች ከአካባቢው እንዲወጡ ጠየቁ
ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች የመብራት ኃይል ሰራተኛ “በህወሃት ታጣቂዎች” ተገድሏል በማሉን ተከትሎ ነዋሪዎቹ ባደረጉት ሰልፍ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ፤ በርካቶች ቆስለዋል።
የአካባቢው ነዋሪ ሰልፉ የተጠራው የህወሓት ኃይሎች ከአላማጣ እና ከአካባቢው እንዲወጡ ለመጠየቅ መሆኑን ገልጿል። ነዋሪው “እየተፈጸሙ ያሉ አፈና፣ ግድያ እና ጥቃቶች ያስከተሉት ፍርሃትና ስጋት ለጥያቄው ምክንያት መሆኑን” ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግሯል።
የአላማጣ ከተማ አስተዳደር ኃላፊ ሀይሉ አበራ በአላማጣ እና በአቅራቢያው በምትገኘው ኮረም ከተማ ውስጥ የእገታና ግድያ ወንጀል ድርጊቶች መበራከታቸውን፣ ነዋሪዎቹ “ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑንና ከእገታ ለመለቀቀ ክፍያ እንዲከፍሉ” እየተገደዱ መሆኑን ለአዲስ ስታንዳርድ አስረድተዋል።
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ፦ https://wp.me/pfjhHd-1c4
ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች የመብራት ኃይል ሰራተኛ “በህወሃት ታጣቂዎች” ተገድሏል በማሉን ተከትሎ ነዋሪዎቹ ባደረጉት ሰልፍ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ፤ በርካቶች ቆስለዋል።
የአካባቢው ነዋሪ ሰልፉ የተጠራው የህወሓት ኃይሎች ከአላማጣ እና ከአካባቢው እንዲወጡ ለመጠየቅ መሆኑን ገልጿል። ነዋሪው “እየተፈጸሙ ያሉ አፈና፣ ግድያ እና ጥቃቶች ያስከተሉት ፍርሃትና ስጋት ለጥያቄው ምክንያት መሆኑን” ለአዲስ ስታንዳርድ ተናግሯል።
የአላማጣ ከተማ አስተዳደር ኃላፊ ሀይሉ አበራ በአላማጣ እና በአቅራቢያው በምትገኘው ኮረም ከተማ ውስጥ የእገታና ግድያ ወንጀል ድርጊቶች መበራከታቸውን፣ ነዋሪዎቹ “ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑንና ከእገታ ለመለቀቀ ክፍያ እንዲከፍሉ” እየተገደዱ መሆኑን ለአዲስ ስታንዳርድ አስረድተዋል።
ሙሉ ዘገባውን ለማንበብ፦ https://wp.me/pfjhHd-1c4
Addis standard
በአላማጣ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ፤ ነዋሪዎቹ የህወሓት ታጣቂዎች ከአካባቢው እንዲወጡ ጠየቁ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4/ 2016 ዓ/ም፦ ባሳለፍነው ሳምንት መገባደጃ የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች የመብራት ኃይል ሰራተኛ “በህወሃት ታጣቂዎች” ተገድሏል በማሉን ተከትሎ ባደረጉት ሰልፍ የአንድ ሰው ህይወት አለፈ። ሰልፉ በተካሄደበት ቀን አንድ ሰው ላይ ጉዳት ሲደርስ በቀጣዩ ቀን ሁለት ተጨማሪ ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል። ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀ ነዋሪ ለአዲስ ስታንዳርድ እንደገለጸው፤ ኤሌክትሪክ ኃይል ሠራተኛ…
ዜና: የኢሠማኮ ፕሬዝዳንት አቶ ካሳሁን ፎሎ ለቀጣዮቹ 3 ዓመታት የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) አስተዳደር ዘርፍን እንዲመሩ ተመረጡ
በጀኔቫ ስዊዘርላንድ እየተካሄደ ባለው የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) 12ኛ ጉባኤ #የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፈደሬሽን (ኢሠማኮ) ፕሬዝዳንት የሆኑትን አቶ ካሳሁን ፎሎ ለቀጣዮቹ 3 ዓመታት የድርጅቱን የአስተዳደር ዘርፍ (Governing Body) እንዲመሩ መምረጡ ተገለጸ።
የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) እያካሄደ ባለው ጉባኤው ድርጅቱን ለቀጣይ 3 ዓመታት በበላይነት የሚቆጣጠሩና የሚያስተዳድሩ አካላትን ከሠራተኞች፣ ከመንግሥታትና ከአሠሪዎች መካከል መምረጡ ተጠቁሟል።
ድርጅቱ ባካሄደው ምርጫም ካሳሁን ፎሎ ባገኙት ከፍተኛ ድምፅ የድርጅቱን የአስተዳደር አካል Governing Body እንዲመሩ መርጧል ሲል ኢሠማኮ በማህበራዊ ትስስር ፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ አመላክቷል።
የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) እያካሄደ ባለው ጉባኤው ድርጅቱን በበላይነት የሚያስተዳድሩ አባል ሀገራት መምረጡን እና ከተመረጡት ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ መሆናን የኢሠማኮ መረጃ ያሳያል።
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ከተወዳደሩት ሰባት ሀገራት መካከል ከደቡብ አፍሪካ ቀጥላ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ መመረጧን ጠቁሟል።
ጉባዔው ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም መጀመሩን የጠቆመው የኢሰማኮ መረጃ ግንቦት 7 ቀን 2016 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታውቋል።
==============
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡https://rb.gy/3bghek
በጀኔቫ ስዊዘርላንድ እየተካሄደ ባለው የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) 12ኛ ጉባኤ #የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፈደሬሽን (ኢሠማኮ) ፕሬዝዳንት የሆኑትን አቶ ካሳሁን ፎሎ ለቀጣዮቹ 3 ዓመታት የድርጅቱን የአስተዳደር ዘርፍ (Governing Body) እንዲመሩ መምረጡ ተገለጸ።
የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) እያካሄደ ባለው ጉባኤው ድርጅቱን ለቀጣይ 3 ዓመታት በበላይነት የሚቆጣጠሩና የሚያስተዳድሩ አካላትን ከሠራተኞች፣ ከመንግሥታትና ከአሠሪዎች መካከል መምረጡ ተጠቁሟል።
ድርጅቱ ባካሄደው ምርጫም ካሳሁን ፎሎ ባገኙት ከፍተኛ ድምፅ የድርጅቱን የአስተዳደር አካል Governing Body እንዲመሩ መርጧል ሲል ኢሠማኮ በማህበራዊ ትስስር ፌስቡክ ገጹ ባጋራው መረጃ አመላክቷል።
የዓለም ሥራ ድርጅት (ILO) እያካሄደ ባለው ጉባኤው ድርጅቱን በበላይነት የሚያስተዳድሩ አባል ሀገራት መምረጡን እና ከተመረጡት ሀገራት መካከል ኢትዮጵያ አንዷ መሆናን የኢሠማኮ መረጃ ያሳያል።
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ከተወዳደሩት ሰባት ሀገራት መካከል ከደቡብ አፍሪካ ቀጥላ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ መመረጧን ጠቁሟል።
ጉባዔው ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም መጀመሩን የጠቆመው የኢሰማኮ መረጃ ግንቦት 7 ቀን 2016 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ አስታውቋል።
==============
የአዲስ ስታንዳርድ አማርኛ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡
ቴሌግራም: https://rb.gy/rekjr
ፌስቡክ: https://rb.gy/xwxb3
ትዊተር (X)፡ https://rb.gy/34uh4
ዩቲዩብ፡ https://rb.gy/bjcbg
ድረገጽ: https://rb.gy/5td6n
ቲክቶክ፡https://rb.gy/3bghek
ዜና: የ2017 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት #በጀት 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ሆኖ ቀረበ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው በ31ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ ገንዘብ ሚኒስቴር ያቀረበውን የ2017 የፌዴራል መንግስት የካፒታል እና የመደበኛ ረቂቅ በጀት መግለጫ አድምጧል።
የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የ2017 ረቂቅ በጀት መግለጫ (Budget speech) በዝርዝር ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።
በዚህም የ2017 በጀት አመት የፌዴራል መንግስት በጀት 9 መቶ 71 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር መሆኑን ገልጸው፤ ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃጸር የ21 ነጥብ1 በመቶ እድገት ማሳየቱን አስረድተዋል።
ሚኒስትሩ አያይዘውም ለመደበኛ በጀት የዓመቱ የወጪ በጀት 451.3 ቢሊዮን ብር ሲሆን ለካፒታል ደግሞ 283.2 ቢሊዮን ብር በጀት መያዙን ለምክር ቤቱ አስረድተዋል።
https://wp.me/pfjhHd-1cc
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው በ31ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ ገንዘብ ሚኒስቴር ያቀረበውን የ2017 የፌዴራል መንግስት የካፒታል እና የመደበኛ ረቂቅ በጀት መግለጫ አድምጧል።
የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የ2017 ረቂቅ በጀት መግለጫ (Budget speech) በዝርዝር ለምክር ቤቱ አቅርበዋል።
በዚህም የ2017 በጀት አመት የፌዴራል መንግስት በጀት 9 መቶ 71 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር መሆኑን ገልጸው፤ ከባለፈው ዓመት ጋር ሲነፃጸር የ21 ነጥብ1 በመቶ እድገት ማሳየቱን አስረድተዋል።
ሚኒስትሩ አያይዘውም ለመደበኛ በጀት የዓመቱ የወጪ በጀት 451.3 ቢሊዮን ብር ሲሆን ለካፒታል ደግሞ 283.2 ቢሊዮን ብር በጀት መያዙን ለምክር ቤቱ አስረድተዋል።
https://wp.me/pfjhHd-1cc
Addis standard
የ2017 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግስት በጀት 971 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር ሆኖ ቀረበ - Addis standard
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5/2016 ዓ.ም፡-የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው በ31ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ ገንዘብ ሚኒስቴር ያቀረበውን የ2017 የፌዴራል መንግስት የካፒታል እና የመደበኛ ረቂቅ በጀት መግለጫ አድምጧል። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የ2017 ረቂቅ በጀት መግለጫ (Budget speech) በዝርዝር ለምክር ቤቱ አቅርበዋል። በዚህም የ2017 በጀት አመት የፌዴራል መንግስት በጀት 9 መቶ…