#National_Exam
💻 ላለፉት ሦስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያው ዙር አገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡✅
የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
🔻 የፈተናው መጠናቀቅን ተከትሎ ተማሪዎች ወደየ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
💻 ሁለተኛው ዙር ፈተና ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች እንደሚሰጥ ይታወቃል።
JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN⭐️
የመጀመሪያው ዙር ፈተና ከረቡዕ ሐምሌ 3/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
JOIN: @ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🙈21👍11👏8😱6⚡5🔥1
🇻🇳ሶሻሎች Welcome ብለናል🫴የፈተና ሳምንት ቆይታችሁ መልካም እንደነበረ ባለሙሉ ተሰፋ ነን! እናም አንድ ነገር ልናስቸግራችሁ ነው እንግዲህ 😅ባገኛችሁት Experience ይሄን ጥያቄ መልሱልን🥰
🔻ፈተናው እንዴት ነበር?
🔺በዩኒቨርስቲ ያጋጠማችሁ ምን አዲስ ነገር አለ?
🔹ለናቹራል ተማሪዎች ምን ትመክራላችሁ?
🔻ፈተናው እንዴት ነበር?
🔺በዩኒቨርስቲ ያጋጠማችሁ ምን አዲስ ነገር አለ?
🔹ለናቹራል ተማሪዎች ምን ትመክራላችሁ?
👍50🙏11👏8❤🔥7🥰7😢2
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🫡233🙏154👍40🔥20❤🔥13😘12🙈7🏆6🤗6👏3😇3
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🥰141🙏84👍13❤🔥10🏆7👏2🤩2🤗2💯1
Advanced Freshman
ያጠናችሁት + ፈጣሪ ተደምሮበት =አሪፍ ዉጤት👌
በተረፈ ፍሬሽማንን በአዲስ መልክ ከኛ ጋር ለማሳለፍ ፈጣሪ ያብቃችሁ❤️
በተረፈ ፍሬሽማንን በአዲስ መልክ ከኛ ጋር ለማሳለፍ ፈጣሪ ያብቃችሁ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🙏346🥰46😍14🏆9❤🔥8👍7💯3🔥2😎1
📌 ዉድ የቻናላችን ቤተሰቦች በቅንነት vote አርጉ 😊
Anonymous Poll
22%
Social ተማሪ ነኝ ዘንድሮ entrance ተፈትኛለዉ ✔️
69%
Natural ተማሪ ነኝ entance ልፈተን ነው
8%
Next የ2017 entrance ተፈታኝ ነኝ
👍52🔥9😱4🤗3🥰2😎2👌1
ቤተሰብ❤️ አላችሁ አ
እንደሚታወቀው በዚህ ቻናል ይነስም ይብዛም ለኢንትራንስ ዝግጅታቹ ስናግዛቹ ነበር ☺️እናም አብዛኞቻችሁ ቀጣይ ዓመት ፈጣሪ ካለ ፍሬሽማንን ትማራላችሁ::
⭐️ ስለሆነም በዚው ቻናል ከናንተ ጋር አብረን ልንዘልቅ ብሎም ምትፈልጉበት department እስክትገቡ ድረስ ሙሉ አቅማችንን ተጠቅመን ልናግዛቹ ወስነናል.... እንዲህ ለማለት ለምን ቸኮላችሁ አትበሉን🙁 exam የጨረሱ social ተማሪዎች No more grade 12😁 በማለት ከቻናላችን በቅፅበት ለመዉጣት እየተግደረደሩ ስለሆነ ነው😇ገቢቶ🙋♂🙋
⭐️ ስለዚህ ይሄን ቻናል ስሙን እና logo ወደ ፍሬሽማን ምንቀይር መሆኑን እናሳውቃቿለን🥰
💻 እንዲሁም ዉጤት ሲመጣ እንደ ከዚህ ቀደም መጨናነቅ ሊኖር ስለሚችል ያኔም እናንተን ለማገዝ ዝግጁ ነን ::
እንዲህ በማድረጋችን እንዳልከፋቹ እናምናለን ::በቻላችሁ አቅም ቻናላችንን leave ከማለት ይልቅ አብራችሁን ቤተሰብ ሁኑ😊
Next year entrance ተፈታኝ የሆናችሁ ደሞ እናንተን በነፃ ሊያግዟቹ ያሉ ተማሪዎች ስላሉ በቅርቡ ለናንተም አዲስ channel ላይ ምትቀላቀሉ ይሆናል ::
ፈጣሪ ይሄንን exam አልፋቹ የፍሬሽማን ሰው ይበላችሁ ብለን እንመርቃቿለን💔
ሀሳባችሁን በreaction እና በcomment አሳዉቁን 😊
እንደሚታወቀው በዚህ ቻናል ይነስም ይብዛም ለኢንትራንስ ዝግጅታቹ ስናግዛቹ ነበር ☺️እናም አብዛኞቻችሁ ቀጣይ ዓመት ፈጣሪ ካለ ፍሬሽማንን ትማራላችሁ::
እንዲህ በማድረጋችን እንዳልከፋቹ እናምናለን ::በቻላችሁ አቅም ቻናላችንን leave ከማለት ይልቅ አብራችሁን ቤተሰብ ሁኑ😊
Next year entrance ተፈታኝ የሆናችሁ ደሞ እናንተን በነፃ ሊያግዟቹ ያሉ ተማሪዎች ስላሉ በቅርቡ ለናንተም አዲስ channel ላይ ምትቀላቀሉ ይሆናል ::
ፈጣሪ ይሄንን exam አልፋቹ የፍሬሽማን ሰው ይበላችሁ ብለን እንመርቃቿለን
ሀሳባችሁን በreaction እና በcomment አሳዉቁን 😊
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👏143🙏82🫡19👍17🔥9🥰9🏆6❤🔥4👌4⚡2😱2
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🔥142👍21❤🔥18👏13👌12🤗7🏆6🥰4❤1
#NATIONAL_EXAM
💻 ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተፈታኞች ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲዎች በመግባት ላይ ናቸው።
⭐️ ሁለተኛው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሐምሌ 9-11/ 2016 ዓ.ም በወረቀት እና በኦንላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ዩኒቨርሲቲዎቹ ለተፈታኞቹ አጠቃላይ ገለፃ ሐምሌ 8/2016 ዓ.ም እንደሚሰጡ ይጠበቃል።
በተያያዘ መረጃ፣ በትግራይ ክልል ሁለኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 9-12/2016 ዓ.ም በመቐለ፣ ራያ፣ አዲግራት እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡
ዩኒቨርሲቲዎቹ ለተፈታኞቹ አጠቃላይ ገለፃ ሐምሌ 8/2016 ዓ.ም እንደሚሰጡ ይጠበቃል።
በተያያዘ መረጃ፣ በትግራይ ክልል ሁለኛው ዙር የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 9-12/2016 ዓ.ም በመቐለ፣ ራያ፣ አዲግራት እና አክሱም ዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍14🔥4🫡4👏3💔1🙉1
ቤተሰብ ሰላም ብለናል
💻 Social ተማሪዎች exam ጨርሳችሁ እረፍት ላይ እንዳላችሁ ይታወቃል እናም ዉጤት እስኪመጣ በእረፍት ጊዜያችሁ ምን ማድረግ እንዳለባችሁ ❔ placement እንዴት መሙላት እንዳለባችሁ እና የፈለጋችሁት ጊቢ እንዲደርሳቹ✅ ሌሎችንም ሃሳቦች የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከሆነች 2nd year የLaw ተማሪ አንደበት ለእናንተ ምትላቹ ነገር ይኖራል በተለይ social ተማሪዎች ይጠቅማቿል::
Natural ተማሪዎች ፈተናችሁን በመረጋጋት ስሩ በቀጣይ ለናንተም ከብዙ top የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሚጠቅማችሁን ነገሮች ሚያካፍሏቹ ይሆናል💻
ዝግጁ ናችሁ❔
Natural ተማሪዎች ፈተናችሁን በመረጋጋት ስሩ በቀጣይ ለናንተም ከብዙ top የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሚጠቅማችሁን ነገሮች ሚያካፍሏቹ ይሆናል
ዝግጁ ናችሁ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍79🥰28🫡7❤🔥6😇6👏3❤1⚡1
#NATIONAL_EXAM
💻 ለሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ተፈታኞች ዛሬ ዩኒቨርሲቲዎች አጠቃላይ ገለፃ ይሰጣሉ፡፡
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተና ከነገ ሐምሌ 9/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በወረቀት እና በኦንላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ተፈታኞች ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ የገቡ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት በፈተናው ዲሲፕሊን ዙሪያ አጠቃላይ ገለፃ እየተደረገላቸው ነው፡፡
ምስል፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተና ከነገ ሐምሌ 9/ 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በወረቀት እና በኦንላይን እንደሚሰጥ ይታወቃል።
ተፈታኞች ወደየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ የገቡ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት በፈተናው ዲሲፕሊን ዙሪያ አጠቃላይ ገለፃ እየተደረገላቸው ነው፡፡
ምስል፦ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍24🆒4🙉2🔥1
#NATIONAL_EXAM
ሁለተኛው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን እየተሰጠ ይገኛል፡፡
በዛሬው የሁለተኛ ቀን ፈተና በጠዋቱ መርሐግብር የስኮላስቲክ አፕቲትዩድ ፈተና እና ከሰዓት የፊዚክስ ትምህርት ፈተና ሲሰጥ ዉሏል፡፡
ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
@ADVANCED_FRESHMAN⭐️
ሁለተኛው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን እየተሰጠ ይገኛል፡፡
በዛሬው የሁለተኛ ቀን ፈተና በጠዋቱ መርሐግብር የስኮላስቲክ አፕቲትዩድ ፈተና እና ከሰዓት የፊዚክስ ትምህርት ፈተና ሲሰጥ ዉሏል፡፡
ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍22💔3🥰2👏2🏆2😍1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍68💔8🤯5😭4👌1
-| ዛሬ ማታ 1:30LT ላይ ጠብቁን
@ADVANCED_FRESHMAN
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍43🥰6🤝4🫡3🆒2😎2