ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የ500 ሚልዮን ችግኝ በአንድ ጀምበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን ከጽ/ቤቱ ሰራተኞች እና በከተማው ከሚኖሩ አካል ጉዳተኞች ጋር ዛሬ ማለዳ የአፕል ችግኞችን በመትከል አስጀመሩ።
👍45❤24👎22👏1
ከማለዳው 12 ሰዓት እስከ 3፡30 ሰዓት ድረስ 147 ሚሊዮን 965 ሺህ ችግኞች ተተክለዋል፡- የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት
****************
ከ9 ሺህ በላይ የችግኝ ጣቢያዎች አሁንም መረጃዎችን ወደ ማዕከሉ እየላኩ እንደሚገኝ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ገልጸዋል።
ከሁነቶች መከታተያ ክፍል (situation room) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚንስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ፤ ዜጎች በሁሉም የሃገሪቱ ክፍል በንቃት እየተሳተፉ ነው ብለዋል።
****************
ከ9 ሺህ በላይ የችግኝ ጣቢያዎች አሁንም መረጃዎችን ወደ ማዕከሉ እየላኩ እንደሚገኝ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ ገልጸዋል።
ከሁነቶች መከታተያ ክፍል (situation room) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚንስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ፤ ዜጎች በሁሉም የሃገሪቱ ክፍል በንቃት እየተሳተፉ ነው ብለዋል።
👍47👎16❤11👏1
የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተሳትፎ በዛሬው የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ
👍76👎17❤16👏4
በመላው ሀገሪቱ እስከ 5:30 ባለው ሰዓት 247 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
************
ከሁነቶች መከታተያ ክፍል (situation room) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ፤ በመላው ሀገሪቱ እስከ 5:30 ባለው ሰዓት 247 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውን ገልፀዋል፡፡
ከ9 ሺህ በላይ የችግኝ ጣቢያዎች አሁንም መረጃዎችን ወደ ማዕከሉ እየላኩ እንደሚገኝ ሚኒስትር ዴኤታዋ ገልጸዋል።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02pNNCEwDyy1AcDvajdcn94AyQn3UeZhb4hJJuQYkFMFWGqWUiufVxxAxg9eZCzHuXl
************
ከሁነቶች መከታተያ ክፍል (situation room) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ፤ በመላው ሀገሪቱ እስከ 5:30 ባለው ሰዓት 247 ሚሊዮን ችግኞች መተከላቸውን ገልፀዋል፡፡
ከ9 ሺህ በላይ የችግኝ ጣቢያዎች አሁንም መረጃዎችን ወደ ማዕከሉ እየላኩ እንደሚገኝ ሚኒስትር ዴኤታዋ ገልጸዋል።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid02pNNCEwDyy1AcDvajdcn94AyQn3UeZhb4hJJuQYkFMFWGqWUiufVxxAxg9eZCzHuXl
👍21👎17❤8
በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በትግራይ ክልል እየተካሄደ ነው
*******************
በትግራይ ክልል የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ ፣ የፌደራል እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በአፅቢ ወምበርታ ወረዳ በይፋ ተጀምሯል።
በትግራይ ክልል በአንድ ጀምበር ሶስት ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ ነው መርሃ ግበሩ በይፋ የተጀመረው።
በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር እንደትግራይ ክልል በ64 የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች 10 ሚሊዮን ችግኞች መዘጋጀታቸውንም የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል።
ዛሬ በክልሉ በአንድ ጀምበር 3 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተለያዩ የችግኝ አይነቶች የተዘጋጁ ሲሆን በ45 ወረዳዎች 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የህብረተሰብ ክፍሎች ይሳተፋሉ።
በአስማረ ብርሃኑ
*******************
በትግራይ ክልል የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ ፣ የፌደራል እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በአፅቢ ወምበርታ ወረዳ በይፋ ተጀምሯል።
በትግራይ ክልል በአንድ ጀምበር ሶስት ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ ነው መርሃ ግበሩ በይፋ የተጀመረው።
በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር እንደትግራይ ክልል በ64 የችግኝ ማፍያ ጣቢያዎች 10 ሚሊዮን ችግኞች መዘጋጀታቸውንም የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል።
ዛሬ በክልሉ በአንድ ጀምበር 3 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተለያዩ የችግኝ አይነቶች የተዘጋጁ ሲሆን በ45 ወረዳዎች 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን የህብረተሰብ ክፍሎች ይሳተፋሉ።
በአስማረ ብርሃኑ
👍54❤19👎12👏2