የተራራው ላይ የዓጋመ መስቀል እና ደመራ
***********************
ኢትዮጵያ ውስጥ የመስቀል በአል በተለያዩ ቦታዎች በድምቀት ይከበራል።
በመስቀል በዓል ከቤተስብ እርቆ ያለ እረጅም መንገድ ተጉዞም ቢሆን ቤተሰቡን ይጠይቃል ናፍቆቱን ይወጣል ያለውን ስጦታም በዚሁ በዓል ያበረክታል።
ታዲያ ይህ ትልቅ ሀይማኖታዊ መሰረት ያለው ከቦታ ቦታ ደግሞ የማህበረሰቡ አንድነት ተጠብቆበት የቆየ ባህላዊ አንድምታን የተላበሰ በአል ሲነሳ የዓጋመ መስቀል አይረሳም።
በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል በትግራይ ክልል በአዲግራት ከተማ የሚከበረው የዓጋመ መስቀል እጅግ በድምቀት ከሚከበሩ እና የተለየ አከባበር ካላቸው የመስቀል በአላት አንዱ ነው። እርግጥ የበዓሉ አከባበር ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቱ እንዳለ ቢሆንም ባሕላዊ ይዘትንም የተላበሰ ነው።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0QX92xsJgojge6sCpx9L3t3tZGUsx5StuNzhQVnGyY2BK71dD54AJDsC91xYt11Vyl
***********************
ኢትዮጵያ ውስጥ የመስቀል በአል በተለያዩ ቦታዎች በድምቀት ይከበራል።
በመስቀል በዓል ከቤተስብ እርቆ ያለ እረጅም መንገድ ተጉዞም ቢሆን ቤተሰቡን ይጠይቃል ናፍቆቱን ይወጣል ያለውን ስጦታም በዚሁ በዓል ያበረክታል።
ታዲያ ይህ ትልቅ ሀይማኖታዊ መሰረት ያለው ከቦታ ቦታ ደግሞ የማህበረሰቡ አንድነት ተጠብቆበት የቆየ ባህላዊ አንድምታን የተላበሰ በአል ሲነሳ የዓጋመ መስቀል አይረሳም።
በሰሜን ኢትዮጵያ ክፍል በትግራይ ክልል በአዲግራት ከተማ የሚከበረው የዓጋመ መስቀል እጅግ በድምቀት ከሚከበሩ እና የተለየ አከባበር ካላቸው የመስቀል በአላት አንዱ ነው። እርግጥ የበዓሉ አከባበር ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቱ እንዳለ ቢሆንም ባሕላዊ ይዘትንም የተላበሰ ነው።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid0QX92xsJgojge6sCpx9L3t3tZGUsx5StuNzhQVnGyY2BK71dD54AJDsC91xYt11Vyl
❤11👍10
ዓለም የእኔም ነው ብሎ የመስቀል በዓልን በቅርስነት ከመዘገበው 11 ዓመታት ተቆጠሩ
*****************
የመስቀል በዓል አከባበር ኢትዮጵያ በዩኔስኮ ካስመዘገበቻቸው ቅርሶች መካከል የመጀመሪያው በዩኒስኮ የተመዘገበ የማይዳሰስ ቅርስ ነው።
ልክ የዛሬ 11 ዓመት ህዳር 2006 ዓ.ም ኢትዮጵያ ተንከባክባ እና ጠብቃ ይዛው የነበረው በዓል የዓለምም በዓል ይሆን ዘንድ ነው የተመዘገበው።
የመስቀል በዓል አከባበር በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ (Intangible) ሆኖ የተመዘገበው በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ በተደረገ ስምንተኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባዔ ላይ ነበረ።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid04hV4BPDBrmgdSNmR7RH8tcs8qfsicSzoh6zNABUeywDE6CX8h4ZQJCD4eLnEHu7cl
*****************
የመስቀል በዓል አከባበር ኢትዮጵያ በዩኔስኮ ካስመዘገበቻቸው ቅርሶች መካከል የመጀመሪያው በዩኒስኮ የተመዘገበ የማይዳሰስ ቅርስ ነው።
ልክ የዛሬ 11 ዓመት ህዳር 2006 ዓ.ም ኢትዮጵያ ተንከባክባ እና ጠብቃ ይዛው የነበረው በዓል የዓለምም በዓል ይሆን ዘንድ ነው የተመዘገበው።
የመስቀል በዓል አከባበር በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስ (Intangible) ሆኖ የተመዘገበው በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ በተደረገ ስምንተኛው የዩኔስኮ የማይዳሰሱ ቅርሶች ጉባዔ ላይ ነበረ።
https://www.facebook.com/EBCzena/posts/pfbid04hV4BPDBrmgdSNmR7RH8tcs8qfsicSzoh6zNABUeywDE6CX8h4ZQJCD4eLnEHu7cl
👍13❤10👎2
አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከግሪክና ሴራሊዮን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ
*******************
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ኢትዮጵያ ከግሪክ እና ሴራሊዮን ጋር ያላትን ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ ከሁለቱ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል።
ሚኒስትሩ ከግሪኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊኦርጎስ ጀርፐትራይተስ ጋር ባደረጉት ውይይት ግሪክ የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት አባል ሆና በመመረጧ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።
አምባሳደር ታዬ በወቅታዊው የአፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ላይ ለሚኒስትሩ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ፀረ-ሽብር ዘመቻ አጠናክራ ለመቀጠል ያላትን ቁርጠኝነት ገልፀዋል።
በተያያዘ አምባሳደር ታዬ ከሴራሊዮን ውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጢሞቲ ካባ ጋር በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ደኀንነት ዙሪያ መክረዋል።
በውይይቱ ላይም አምባሳደር ታዬ፤ በሶማሊያ ከድህረ አትሚስ በኋላ የሚኖረው የኃይል ሥምሪት ጊዜ ተወስዶ በጥንቃቄ መከናወን እንዳለበት መግለጻቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
*******************
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ኢትዮጵያ ከግሪክ እና ሴራሊዮን ጋር ያላትን ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ ከሁለቱ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል።
ሚኒስትሩ ከግሪኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጊኦርጎስ ጀርፐትራይተስ ጋር ባደረጉት ውይይት ግሪክ የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት አባል ሆና በመመረጧ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀዋል።
አምባሳደር ታዬ በወቅታዊው የአፍሪካ ቀንድ ጉዳይ ላይ ለሚኒስትሩ ገለጻ ያደረጉ ሲሆን፤ ኢትዮጵያ የምታደርገውን ፀረ-ሽብር ዘመቻ አጠናክራ ለመቀጠል ያላትን ቁርጠኝነት ገልፀዋል።
በተያያዘ አምባሳደር ታዬ ከሴራሊዮን ውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጢሞቲ ካባ ጋር በአፍሪካ ቀንድ ሰላም እና ደኀንነት ዙሪያ መክረዋል።
በውይይቱ ላይም አምባሳደር ታዬ፤ በሶማሊያ ከድህረ አትሚስ በኋላ የሚኖረው የኃይል ሥምሪት ጊዜ ተወስዶ በጥንቃቄ መከናወን እንዳለበት መግለጻቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
👍12❤11
የመስቀል ደመራ በዓል በሀዋሳ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው
በዓሉ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በሀዋሳ መስቀል አደባባይ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል።
በአስረሳው ወገሼ
በዓሉ የሀይማኖት አባቶች እና በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በሀዋሳ መስቀል አደባባይ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል።
በአስረሳው ወገሼ
👍12👏5❤4